በሕወሓት የሚመራው ድርጅት ላልሠራው ሥራ ክፍያ ተፈጸመለት
የህወሓት ባለስልጣናት በንግድ ስም ገንዘብ ለማጭበርበር ያቋቋሙት የብረታ ብረት እና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ)፣ ላልሰራው ስራ 3 ነጥብ 4 ቢሊዬን ብር ክፍያ እንዲፈጸምለት መጠየቁ ተነገረ፡፡ በህወሓት ወታደራዊ አዛዦች የሚመራው ይኸው የንግድ ተቋም፣ በሀገሪቱ የሚገኙ የፋብሪካ እና መሰል ፕሮጀክቶችን ያለ ተቀናቃኝ በመውሰድ የሚታወቅ ሲሆን፣ በዚህም የተነሳ የግል ባለሀብቱን ከገበያ ውጪ በማድረግ ብዙዎችን አማርሯል፡፡ ሜቴክ ለስም […]
Read More →በ2008 ከሁለት ቢሊዬን ብር በላይ ለመዘበረው መከላከያ ሚኒስቴር የበጀት ጭማሪ ተደረገለት
(ዜናውን በምስል ለማየት እዚህ ይጫኑ) በህወሓት ጄኔራሎች የሚመራው የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር ለሚቀጥለው ዓመት የበጀት ጭማሪ ተደረገለት፡፡ ሚኒስቴሩ አንድ ቢሊዬን ብር ጭማሪ የተደረገለት ቢሆንም፣ ጭማሪው የተደረገበ ምክንያት ግን አልታወቀም፤ ወይም በይፋ አልተነገረም፡፡ ለሚቀጥለው ዓመት ከተያዘው አጠቃለይ 321 ቢሊዬን ብር ውስጥ ከፍተኛውን ድርሻ የያዙት የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን፣ መከላከያ ሚኒስቴር እንዲሁም ሌሎች ጥቂት መስሪያ ቤቶች ይገኙበታል፡፡ የገንዘብና […]
Read More →ጡዘት ላይ የደረሰው የብአዴን እና ሕወሓት የጽሁፍ ግብግብ | ከቬሮኒካ መላኩ
ብዙ ጊዜ በህውሃት ባለቤትነት የሚንቀሳቀሱትን ” Tigray Online” እና ” Aiga Forum ” የተባሉትን ድረ ገፆች እከታተላለሁኝ ። በእንግሊዚኛም ፣ በአማርኛም ፣ በትግሪኛም ይፅፋሉ ። ሁሉንም አነባለሁኝ ። አነባለሁ ከምል መርዝ ጠጥች እወጣለሁ ብል ይሻለኛል ። በነዚህ ድረገፆች የሚሰራጩት ፅሁፍ ሳይሆን መርዝ ነው ማለት ይቻላል ። በአማራ ህዝብ ላይ የሚነዙት የሩዋንዳውን “ሬዲዮ ኮሊንን ” […]
Read More →የሰሜን አሜሪካ ስፖርት ፌደሬሽኑ ከ፳፱ ወደ ፴፩ ክለቦች አድጓል ቀጣይም ሌሎችን ስቴቶች ሊያካልል ይችላል
ከሰላሳ አራት አመታት በፊት የተጀመርው እና ዛሬ ላይ ኢትዮጵያኖችን አሰባስቦ በየአመቱ በድምቀት የሚከበረው የሰሜን አሜሪካ ስፖርት ማእከል ከዛሬ አመስት አመታት በፊት ፳፱ ክለቦች የነበሩን ሲሆን – በአሁን ሰአት ፴፩ ክለቦች በአሁን ሰአት ይዘን እየተጓዝን ሲሆን በሌሎች ስቴቶች ያልተደራጁ ክለቦችን ለማደራጀት እጥራለን በማለት በፌደረሽኑ ስር ያሉ የቦርድ አመራር አካላቶች ገለጹ በዛሬው እለት ከማለዳ ታይምስ ጋር የስልክ […]
Read More →Ethiopia: Collective Punishment by Internet Clampdown
On June 15, 2017 Last week, for the third time in the past year, the Thugtatorship of the Tigrean People’s Liberation Front (T-TPLF) unplugged the internet. The reasons are a bit fuzzy. Some T-TPLF officials say the shutdown aims to prevent “student cheating on national exams”. During a similar clampdown last year, T-TPLF spokesman said […]
Read More →The man ‘whose faulty fridge started tower inferno’: Neighbour reveals how Ethiopian taxi driver raised the alarm when deadly blaze started in his fourth-floor kitchen
Behailu Kebede raised the alarm as the Grenfell Tower inferno began to spread, his neighbours have said Father of one, a taxi driver from Ethiopia, discovered the fire in his fourth floor kitchen ahead of blaze Mr Kebede banged on a neighbour’s door and alerted her to the fire, potentially saving many lives Tower block […]
Read More →ይድነቃቸው ከበደ የመከላከያ ምስክሮቹን ዛሬ አስደመጠ
በፍቃዱ ሃይሉ እንደዘገበው (ፍርድ ቤቱ “ጥፋተኛ” ሆኖ ካገኘው “በቀላል እስራት፣ ወይም በመቀጮ፣ ወይም ወንጀሉ ከባድ በሆነ ጊዜ ከሦስት ዓመት በማይበልጥ ፅኑ እስራት ይቀጣል”) ነሐሴ 28/2008 በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት የደረሰውን ቃጠሎ ተከትሎ እስረኞች ወደ ዝዋይ እና ሸዋሮቢት መዘዋወራቸው ተጠቅሶ ጳጉሜ 3/2008 ቀን እስረኞቹ ያሉበትን አድራሻ እንደሚያሳውቁ ከማረሚያ ቤት አስተዳደር ተገልፆ ነበር። በተጠቀሰው ዕለትም [ጳጉሜ 3/2008] የሚፈልጋቸውን […]
Read More →የስድስት ልጆቿ እናት ኢትዮጵያዊት በአውስትራሊያ የአገር አቀፍ የተከባካቢዎች ሽልማት አሸናፊ አሸናፊ ሆኑ
ወ/ሮ ሙሉ ምህረተአብ፤ እንደምን የቪክቶርያ ስቴትና አገር አቀፍ የተከባካቢዎች ሽልማት አሸናፊ ለመሆን እንደበቁ ይናገራሉ። የስድስት ልጆች እናትዋ ወ/ሮ ሙሉ፤ ያልተቋረጠ ክብካቤ የሚያሻት ሴት ልጃቸው ሄቨን 24/7 ተከባካቢ ናቸው።
Read More →ማለዳ ወግ የተገፊ ዜጎች ድምጽ ከሳውዲ አረቢያ | መንግስት ሆይ የተገፊ ዜጎችን የምሬት ድምጽ ስማ – ነቢዩ ሲራክ
================================== *የሳውዲ የምህረት አዋጅ ሊጠናቀቅ ቀናት ሲቀሩት * ከአፍታው እረፍት የመለሰኝ እውነት * መንግስት ሆይ የተገፊ ዜጎችን የምሬት ድምጽ ስማ ከአፍታው እረፍት የመለሰኝ እውነት … ======================== ላለፉት ጥቂት ቀናት የአፍታ እረፍት ለማድረግ ከዚህ ገጼ ገለል ብዬ መቆየቴ እውነት ነው ። የሚያነውን እውነት እየሰማሁ እንዳልቆስል በሚል እንጅ እረፍት የአረቡ ሀገር ስደት በግድ ጀሮን ይዘው ደፍነውት እንኳ […]
Read More →በ5ሚሊዮን ትግሬዎች ላይ የዘር ፍጅት ጥሪ ያስተላለፈው የኢሳት ቴ/ ቪዥን ጣቢያ ዕርቃኑ ሲጋለጥ
ጌታቸው ረዳ (ኢትዮጵያን ሰማይ አዘጋጅ) Ethiopian Semay እንደምን ሰነበታችሁ? ሌላ ርዕስ ለመተቸት በዝግጅት ላይ እያለሁ በኢሳት ላይ የተከሰተው የተደበቀ ጉድ ስሰማ ሌለውን አጀንዳ ለሚቀጥለው ሰሞን አስተላለፍኩት። የዛሬው ቀዳሚው ትችቴ በሩዋንዳው የዘር ማጽዳት ዘመቻ ጥሪ በማስተላለፍ የተከሰሰው የራዲዮ ኮሊን የካቡንጋ ዓይነት ልሳን በትግራይ ሕዝብ ላይ የዘር ፍጅት እንዲፈጸም በማስተላለፉ በትግሬዎች ጥርስ የተነከሰበት ‘ኢሳት’ የተባለው የግንቦት 7 […]
Read More →
