የተሰበረ ልብ ( እውነተኛ ታሪክ)
Sara Rahel በልጅነታችን እኔና ወንድሞቼ ፀጉር ቤት ስላማንሰደድ ቤታችን ውስጥ ድንጋይ ላይ ቁጭ ብለን በአባታችን መርሃ ግብር አዘጋጅነት ፀጉራችንን ያስተካክለን የነበረውን የአክስቴን ልጅ ‘ጋሽዬን’ መቼም አልረሳውም !! (ጋሽዬ የመጠሪያ ስሙ ሳይሆን እኛ ለከበሬታ የምንጠቀምበት ነው!) እንጂ ስሙ በስተመጨረሻ ላይ ልፅፍ መነሻ ከሆነኝ ሰሞነኛ ጉዳይ በኋለ እናገራለሁ፦ ለጊዜው በጋሽዬ ልቀጥል:- በዛ በህፃንነታችን አእምሮ እይታ (ከ 7-10 […]
Read More →…የጨርቆስ ወጣቶች እግዚአብሄር ከቁም ነገር ያብቃቸው።
(ከፊልም ባለሙያው ያሬድ ሹመቴ ማስታወሻ) በትላንቱ ምሽት የሀዘን ቤት ቆይታዬ የሟቾቹ ቤተሰቦች ሲያጽናናቸው የሰነበተውን መላ ህዝብ እጅጉን ስሜት በሚነካ ሁኔታ አመስግነው አሰናብተዋል።ከሰማዕታቱ መሀል የአንዱ እናት (የብሩክ) የሆኑትም እንዲህ አሉ ” እኔ (ሀገሬ) ኢትዮጵያን በጣም አመሰግናታለው። ልጄ እንደሞተም አልቆጥረውም።….. በህይወት እንዳለ ነው የምቆጥረው። በጣም ደስ ብሎኛል። በናንተ ፊት መቆም የሚገባኝም አይደለሁም። (በልጄ ምክንያት) እዚህ በመቆሜም እግዚአብሄርን […]
Read More →Afar Human Rights Organisation: Statement on the Situation of Ethiopians in South Africa, Libya and Yemen

The Afar Human Rights Organization would like to express our deep sorrow and pain on the gruesome crime committed on Ethiopians in Libya, South Africa and Yemen. These latest shocking inhuman killings of innocent Ethiopians in South Africa,.
Read More →Citizens being tortured in and out of Ethiopia.
Citizens being tortured in and out of Ethiopia. The 23 years undemocratic , corrupted and poor governance in Ethiopia made large number of people to migrate or exile. Some has fled the country fearing the political consequences and tortures by the savage Ethiopian dictatorial regime. While others made up their mind to abandon their country […]
Read More →በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ የፕላስቲክ ፋብሪካ በእሳት ጋየ
በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ የሚገኝ አንድ የፕላስቲክ ፋብሪካ በእሣት መጋየቱን ከአዲስ አበባ የምትገኘው ይማለዳ ታይምስ ዘጋቢ ወይዘሪት ኢትዮጵያ ገልጻለች። የአደጋው ምክንያቱ ምን ያልታወቀው ይሄው የፕላስቲክ ፋብሪካ በከፍተኛ ፍንዳታ እና በጥቁር ጭስ የታፈነ የእሳት ነበልባል እየወረደበት ይገኛል በማለት ገልጻለች በአሁን ሰአት ከሰላሳ ደቂቃ በላይ ቃጠሎው እየተከናወነ ሲሆን በከተማው በሚሰማው ከፍተኛ ድምጽ በመደናገጥ አብዛኞቹ ሰዎች ምን […]
Read More →Ethiopian Nile Dam Study Warns on Safety, Urges Cooperation
William Davison, April 24 Ethiopia and Egypt “urgently” need to agree on the coordinated operation of their two large dams in the Nile River basin to ensure water is shared fairly during periods of reduced flows, a group of international experts said. Ethiopia is planning to complete the $4 billion state-funded Grand Ethiopian Renaissance Dam, […]
Read More →Beyond Anger and Grief—A Call for Global Action
April 24, 2015 The Global Alliance for the Rights of Ethiopians, (GARE) joins the hundreds of thousands of Ethiopians at home and in the Diaspora who were shocked and saddened by the savage beheading and heinous murder of 30 Ethiopian Christians in Libya. We are encouraged by the outpouring of indignation and condemnation […]
Read More →ለአይሲስ ካለኝ ጥላቻ ባልተናነሰ “መንግስታችንን” ጠልቼዋለሁ Ethiopian victim Firiehiwot Nuri
ይህ ማስታወሻ የተጻፈው በሚያዚያ 14 ቀን 2007 ዓ.ም “መንግስታችን” በጠራው የአይ.ሲ.ስ የአሸባሪ ቡድን በኢትዮጲያውያን ወንድሞቻችን ላይ የፈጸመውን አሰቃቂ ግድያ ተቃውሞ ሰልፍ ስለደረሰብኝ ነገር ነው፡፡ በዚሁ ዕለት ከእህቴ ጋር በመሆን የተቃውሞ ተካፋይ ለመሆን ወደ መስቀል አደባባይ ሄደን ነበር…ሆኖም ብዙም ሳንቆይ የነበረው ድባብ ጥሩ ባለመሆኑ ወደ ቤታችን ተመለስን፡፡ ሰልፉ ከተበተነ፤ አካባቢው ጭር ካለ በኋላ ተመልሰን ወጣን፡፡ የነበርነው […]
Read More →ምሥጋና ለሾባት ፋውንዴሽን ወልደማርያም ዘገዬ (አዲስ አበባ)
“Shoebat Foundation” የሚባል ክርስቲያኖች በአክራሪ ሙስሊሞች የሚደርስባቸውን ጥቃት እየተከታተለ የሚያጋልጥና ለመታደግም አቅሙ በፈቀደ የሚታገል ድርጅት አለ፡፡ የተቋቋመው ቀድሞ ሙስሊም በነበረና እምነቱን ወደ ክርስትና ሃይማኖት በለወጠ ሰው ነው፡፡ በፓኪስታንና አፍጋኒስታን ታሊባኖች፣ በአልቃኢዳዎች፣ በቦኮሃራም፣ በአልሻባቦችና በአይሲሶች ምሥኪን ክርስቲያኖች ላይ የሚፈጸሙ ደባዎችንና ጭፍጨፋዎችን ዘወትር በድረገጹ ይዘግባል፤ የተከታይ አባላቱንና የኔ ዓይነት የሚዲያ ተከታታዮቹን ንቃተ ኅሊናም በልዩ ልዩ በሳል […]
Read More →መድሐኒአለም ይፋረደኝ !
መድሐኒአለም ይፋረደኝ ! ================ ማጣቱ ዘልቆ ሳይጎዳኝ ፣ ድህነቱን ችየ በኖርኩኝ ፣ እህ ብየ ተመስገን ብየ ኑሮ በገፋሁኝ ፣ የመኖሬን ተስፋ ቀማችሁኝ ፣ ልጀን ወዳጀን ነጠቃችሁኝ ፣ ደጋፊየ ጠዋሪየን በግፍ ቀማችሁኝ ! እኔማ …. ደካማ እናት ነኝ ፣ ልጀን በጨካኞች በግፍ ያጣሁኝ ፣ አሳቢ ልጀን የተቀማሁ ፣ የጎደለብኝ ፣ እኔማ አድሜ ጠገብ ፣ ደከማ ነኝ […]
Read More →