www.maledatimes.com October, 2016 - MALEDA TIMES - Page 2
Loading...
You are here:  Home  >  2016  >  October  -  Page 2
Latest

በኢትዮጵያ እስረኞች አጥንትን ቀስ በቀስ በሚያፈርስ መርዝ እየተጠቁ መሆኑን ታውቁ ኖሮዋል?

By   /  October 11, 2016  /  Ethiopia  /  Comments Off on በኢትዮጵያ እስረኞች አጥንትን ቀስ በቀስ በሚያፈርስ መርዝ እየተጠቁ መሆኑን ታውቁ ኖሮዋል?

Source goolgul “ህወሃት በእስረኞች ላይ አጥንት የሚያመነምን መርዝ ይጠቀማል” እማኝ “የባዮሎጂካል መሣሪያ ጥቃት ነው፤ ቤተሰብ ለልጆቻችሁ ድረሱ”   ከጥቂት ዓመታት በፊት የግንቦት ሰባት መሪዎች እና አባላት መታሰራቸው ይታወሳል። ብዙዎቹ ቃሊቲ የሚገኘው እስር ቤት ነበሩ። በእስር ቤት እያሉ በደረሰባቸው ያልታወቀ ሕመም ምክኒያት ሕይወታቸውን ያጡ መሪዎችም ነበሩ።ታዲያ አንዴ ከሜክሲኮ ወደ ሃያሁለት በታክሲ ተሳፍሬ ስሔድ በግምት የሃያ ዓመት […]

Read More →
Latest

የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች እና አባላት እየታደኑ መታሰር ጀመሩ

By   /  October 11, 2016  /  Ethiopia  /  Comments Off on የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች እና አባላት እየታደኑ መታሰር ጀመሩ

አሁን በደረሰን ዜና መሰረት የሰማያዊ ፓርቲ አመራር የሆኑት እንጂነር ይልቃል ጌትነት  ፣ ብሌን መስፍን ፣ወረታው ዋሴ ፣ወይንሸት ሞላ እና ሌሎችም ስም ዝርዝራቸው ያልተጠቅቀሱ አባሎች መታሰራቸውን ምንጮቻችን ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን መስሪያቤት ከሶስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ቅርንጫፍ ገልጸዋል ። ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ የፖሊስ አባላቶች በሌሎችም ዜጎጅ እና የፖለቲካ እንቅስቃሴ በሚያደርጉ ግለሰቦች ላይ እንዲሁም ፣መንግስትን ከሃገርቤት ሆኖ በፌስቡክ […]

Read More →
Latest

Ethiopia Losing Foreign-Investment Appeal as Attacks Spread

By   /  October 11, 2016  /  AFRICA  /  Comments Off on Ethiopia Losing Foreign-Investment Appeal as Attacks Spread

  Oct. 10, 2016 Ethiopia’s attraction as a favorite new destination for foreign investors is fast dissipating as businesses owned by Nigerian billionaire Aliko Dangote and Dutch fruit processors come under attack in growing political unrest. The government declared a six-month state of emergency Sunday to deal with the violence accompanying protests by ethnic Oromo […]

Read More →
Latest

የኢንጅነር ሃይሉ ሻውል ስርአተ ቀብር በዛሬው ዕለት በቅድስት ስላሴ ቤተክርስትያን ተፈጽሟል

By   /  October 11, 2016  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኢንጅነር ሃይሉ ሻውል ስርአተ ቀብር በዛሬው ዕለት በቅድስት ስላሴ ቤተክርስትያን ተፈጽሟል

ዛሬ ቀን ከ9፡00-10፡30 ሰዓት ድረስ የቀድሞ የቅንጅት ሊቀመንበር የነበሩት ኢንጂነር ሃይሉ ሻውል የቀብር ሥነ ሥርዓት በቅድስት ስላሴ ቤተ ክርስቲያን ተፈጽሟል። ከጅምሩ ጀምሮ ዝናብ ባለተለየው የቀብኢንጂነር ሃይሉሻውል  ሥነ ሥርዓት ላይ የአንጋፋው ፖለቲከኛ ቤተሰቦች፣ ዘመዶች፣ ወዳጆች፣ የቀድሞ የትግል አጋሮች፣ ፖለቲከኞች፣ ጋዜጠኞችና በርካታ ዜጎች ተገኝተዋል ሲል ኤልያስ ገብሩ አትቶአል የቀድሞው የቅንጅት ለአንድነት እና ለዲሞክራሲ አመራር አካል የነበሩት እና […]

Read More →
Latest

Ethiopia Alleges Oromo Protesters Receiving Support From Egypt

By   /  October 11, 2016  /  AFRICA  /  Comments Off on Ethiopia Alleges Oromo Protesters Receiving Support From Egypt

William Davison, Oct. 11 Ethiopia’s government suspects Egyptian elements may be backing Oromo protesters as rivalry over control of the Nile River intensifies, Communications Minister Getachew Reda said. Authorities in Cairo may be supporting the banned Oromo Liberation Front, or OLF, that organized a spate of attacks last week across Ethiopia’s most populous region, which […]

Read More →
Latest

Ethiopian PM says police do not use violence against protesters

By   /  October 11, 2016  /  Ethiopia  /  Comments Off on Ethiopian PM says police do not use violence against protesters

Ethiopian Prime Minister Hailemariam Desalegn gestures during a news conference in Addis Ababa, Ethiopia, October 11, Ethiopian Prime Minister Hailemariam Desalegn said on Tuesday that police had not used violent tactics against protesters and the government would investigate such incidents, speaking during a visit by German Chancellor Angela Merkel. Ethiopia has been hit by a […]

Read More →
Latest

German leader calls for Ethiopia to open up politics after unrest

By   /  October 11, 2016  /  Ethiopia  /  Comments Off on German leader calls for Ethiopia to open up politics after unrest

  German Chancellor Angela Merkel (L) gestures next to Ethiopian Prime Minister Hailemariam Desalegn (R) during a news conference in Addis Ababa, Ethiopia, October 11, 2016. REUTERS/Tiksa Negeri By Andreas Rinke and Aaron Maasho | ADDIS ABABA German Chancellor Angela Merkel urged Ethiopia on Tuesday to open up its politics and ensure police do not […]

Read More →
Latest

Ethiopia withdraws from Somalia el-Ali in Hiran region (BBC)

By   /  October 11, 2016  /  AFRICA  /  Comments Off on Ethiopia withdraws from Somalia el-Ali in Hiran region (BBC)

Image copyrightAFPImage captionEthiopia deployed its troops to Somalia to strengthen the weak UN-backed government Ethiopian troops fighting militant Islamist group al-Shabab have withdrawn from a key military base in central Somalia’s Hiran region, residents say. Al-Shabab fighters have taken control of el-Ali village following the withdrawal, the residents added. Ethiopian forces had destroyed the base […]

Read More →
Latest

የአቸስኳይ ጊዜ አዋጁ በመላ ሀገሪቱ የሚተገበር ቢሆንም በልዩ ትኩረት የሚታዩ ቦታዎች ይኖራሉ:- የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ

By   /  October 9, 2016  /  Ethiopia  /  Comments Off on የአቸስኳይ ጊዜ አዋጁ በመላ ሀገሪቱ የሚተገበር ቢሆንም በልዩ ትኩረት የሚታዩ ቦታዎች ይኖራሉ:- የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ

መስከረም 29፣ 2009 በሚንስትሮች ምክር ቤት የተጣለው የአቸስኳይ ጊዜ አዋጁ በመላ ሀገሪቱ የሚተገበር ቢሆንም በቀጣይ በልዩ ትኩረት የሚተገበርባቸው ቦታዎች በጠቅላይ ሚንስትሩ በሚመራ ኮማንድፖስት ይፋ እንደሚደረግ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ አቶ ጌታቸው አምባዬ ገለፁ። የአቸስኳይ ጊዜ አዋጁ መተግበር ያለበት በሚል የሚያስቀምጣቸውን ጉዳዮችም ጠቅላይ አቃቤ ህጉ አብራርተዋል። አዋጁን የሚያስፈፅመው ኮማንድ ፖስትም ህገ መንግስታዊ ስርዓቱን ለማስጠበቅና የዜጎችን ሰላማዊ […]

Read More →
Latest

የችካጎ ማራቶን ተከናወነ

By   /  October 9, 2016  /  Ethiopia  /  Comments Off on የችካጎ ማራቶን ተከናወነ

 39ሺህ ተመዝጋቢ ሯጮች እና 14 ሺ የነጻ አገልግሎት ሯጮች የተሳተፉበት ትልቁ የ ችካጎ ማራቶን ዛሬ ጠዋት 7ሰአት ተጀምሮ ፣በእንግድነት በተጋበዙት የኬንያ እና ኢትዮጵያውያኖች በነበረ ፉክክር ኬንያኖች ከ1 እስከ 5ኛ በማጠናቀቅ ማሸነፋቸውን የማለዳ ታይምስ ዘጋቢ ከስፍራው ዘግቦአል ።  በ6ኛ ደረጃ ኢትዮጵያዊው ቢገባም እንደተለመደው ለማሸነፍ አለመብቃታቸው በስፍራው የነበሩትን ኢትዮጵያውያኖችን አስቆጭቶአል ። በሴቶችም የማራቶን ውድድር በተደጋጋሚ በችካጎ ላይ […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar