www.maledatimes.com 2017 - MALEDA TIMES - Page 21
Loading...
You are here:  Home  >  2017  -  Page 21
Latest

የሱሌይማን ደደፎ ደብዳቤ! – ከኤርሚያስ ለገሠ

By   /  August 1, 2017  /  AFRICA, Ethiopia  /  Comments Off on የሱሌይማን ደደፎ ደብዳቤ! – ከኤርሚያስ ለገሠ

Email SUMO በሕውሓቱ ጄኔራል ክንፈ ዳኘው ስለሚመራው የመከላከያ ብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፕሬሽን ( ሜቴክ) ሌብነት እና ዝርፊያ ብዙ ተብሏል። እድሜ ይስጠን እንጂ ለወደፊቱም እጅግ በጣም ብዙ ይባላል። በትክክልም ይህ በእውቀት አልቦነት እና ማን አለብኝነት የሚንቀሳቀስ ኮርፖሬሽን በአንድ በኩል የአገሪቱ መፃኢ እድል እያጨለመ፣ በሌላ በኩል የሕውኃት የግል ንብረት የሆነውን ኤፈርት የፋይናንስ አቅም እያደለበ እንዲሄድ በማድረጉ ምክንያት […]

Read More →
Latest

“ዓለምገና ሰርቆ-ማሣያ ሕንፃ’ጋ ጠብቂኝ!”

By   /  August 1, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on “ዓለምገና ሰርቆ-ማሣያ ሕንፃ’ጋ ጠብቂኝ!”

 Seyoum Teshome ብዙውን ግዜ “ሙስና” ሲባል ፖለቲካዊ ችግር እንደሆነና በመንግስት ባለስልጣናት ብቻ እንደሚፈፀም እናስባለን። በእርግጥ የመንግስት አሰራርና አመራር ለሙስና መስፋፋት አስተዋፅዖ አለው፡፡ ይህን በተመለከተ “ኢህአዴግ እና ሙስና ስጋና ነፍስ ናቸው” የሚለውን ፅሁፍመመልከት ይቻላል። ነገር ግን፣ ሙስና ፖለቲካዊ ብቻ አይደለም። ከዚያ በተጨማሪ ሙስና የከፋ ማህበራዊ ችግር መገለጫ ነው። በመሰረቱ የሙስና ወንጀል የሚስፋፋው እንደ ሕዝብና ሀገር ያሉንን ማህበራዊ […]

Read More →
Latest

የኬንያ የምርጫ ኮሚሽን ከፍተኛ ኃላፊ ተገድለው ተገኙ

By   /  July 31, 2017  /  AFRICA, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on የኬንያ የምርጫ ኮሚሽን ከፍተኛ ኃላፊ ተገድለው ተገኙ

  በቀጣዩ ሳምንት እንደሚደረግ በሚጠበቀው የኬንያ ፕሬዘዳንታዊ ምርጫ ቁልፍ ሚና እንደሚጫወቱ ይጠበቁ የነበሩት የምርጫ ኮሚሽኑ ከፍተኛ ኃላፊ ድብደባ ተፈጽሞባቸው ተገድለው መገኘታቸውን የምርጫ ኮሚሽኑ ሊቀመንበር ዛሬ አስታውቀዋል፡: ===============

Read More →
Latest

አባባ ተስፋዬ በቴአትር አለም (አለም ፀሀይ ወዳጆ)

By   /  July 31, 2017  /  Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on አባባ ተስፋዬ በቴአትር አለም (አለም ፀሀይ ወዳጆ)

እውቁ ባለሙያ ተስፋዬ ሣህሉ “በእናትዓለም ጠኑ” ቴአትር ላይ እንደ ነዳዩ ባዩ ሆነዉ ሲተውኑ! የሁለገቡና የታላቁ የኪነጥበብ ሰው እልፈት የመላው ባለሙያ ሐዘንና እጦት ነው ። ጋሽ ተስፋዬ በመሪ ተዋናይነት ፥ በመድረክ መሪ- አስተዋዋቂነት፥ በድምፃዊነት፥ በሙዚቃ መሣሪያ ተጫዋችነት፥ በዘመናዊ ዉዝዋዜ አሰልጣኝነት ፥በመድረክ ምትሐት አቅራቢነት ለረጅም ጊዜ በብቃት ያገለገሉ ሲሆን ምንግዜም የማይዘነጉ ድንቅ የሀገር ባለዉለታ ናቸው። በተለይ ለሕፃናት […]

Read More →
Latest

Taxation With Repression and the Raging Quiet Riot in Ethiopia

By   /  July 31, 2017  /  AFRICA, WEST AFRICA, ኣማርኛ  /  Comments Off on Taxation With Repression and the Raging Quiet Riot in Ethiopia

Al Mariam’s Commentaries Defend Human Rights, Speak Truth to Power Posted by almariam James Otis, an early instigator of the American revolution, captured the rebellious sentiments and resentments of the colonists when he proclaimed, “Taxation without representation is tyranny.” In 1765, Otis organized an intercolonial conference to protest taxes on stamps affixed to legal and other […]

Read More →
Latest

አርቲስት ተስፋዬ ሳህሉ(አባባ ተስፋዬ) ከዚህ ዓለም በ94 ዓመታቸው ተለዩ።

By   /  July 31, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on አርቲስት ተስፋዬ ሳህሉ(አባባ ተስፋዬ) ከዚህ ዓለም በ94 ዓመታቸው ተለዩ።

አርቲስት ተስፋዬ ሳህሉ(አባባ ተስፋዬ) ከዚህ ዓለም በ94 ዓመታቸው ተለዩ። አባባ ተስፋዬ አንድ ሙሉ የሙዚቃ ዘፈን አልበም በብሄራዊ ቴአትር በሚሰሩበት ዘመን በ1960 መዝፈናቸውን እና ለህዝብ ማበርከታቸውን የማለዳ ታይምስ ዘጋቢ አክሎ ይገልጣል ።           ደህና ሁኑ ልጆች! / RIP *** ጤና ይስጥልኝ ልጆች! … የዛሬ አበባዎች፤ የነገ ፍሬዎች! … እንደምን አላችሁ ልጆች! … […]

Read More →
Latest

በአዲስ አበባ ግብረሰዶማውያን አዳራሽ ተከራይተው ሰርግ መደገስ ደረጃ መድረሳቸው ታወቀ

By   /  July 31, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on በአዲስ አበባ ግብረሰዶማውያን አዳራሽ ተከራይተው ሰርግ መደገስ ደረጃ መድረሳቸው ታወቀ

Source #BBN በአዲስ አበባ ግብረሶዶሞች ከጊዜ ወደ ጊዜ በከፍተኛ ሁኔታ በመስፋፋት ላይ ሲሆኑ አዳራሽ ተከራይተው ሰርግ መደገስ ደረጃ ድረስ መድረሳቸውን ባገኘነው መረጃ ለማወቅ ተችሏል፡፡ በተለይም በፒያሳ እና ቦሌ አካባቢ በስፋት እንደሚገኙ ተገልጿል፡፡ አዳራሽ እና የሰርግ መኪና ተከራይተው ሰርግ ሲደግሱ የገዢው መንግሰት ባለስልጣናት የሚያቁ ቢሆንም ትኩረት ባለመስጠት እንደማያቁ እንደሚሆን ከታማኝ ምንጭ ባገኘነው መረጃ ለመረዳት ተችሏል፡፡ ብዙ […]

Read More →
Latest

ኮምፒውተርን ከማልዌር እና ከሰርጎ ገቦች (HACKERS) እንዴት መከላከል ይቻላል?

By   /  July 30, 2017  /  Mobile  /  Comments Off on ኮምፒውተርን ከማልዌር እና ከሰርጎ ገቦች (HACKERS) እንዴት መከላከል ይቻላል?

1. ኮምፒውተርን ከማልዌር እና ከሰርጎ ገቦች (HACKERS) እንዴት መከላከል ይቻላል? የርዕስ ማውጫ ቫይረስ ስፓይዌር ፋየርዎል የሶፍትዌሮችን ወቅታዊነት መጠበቅ ተጨማሪ ንባብ የኮምፒውተራችን ጤንነት የኢንተርኔት ደኅነታችንን የማረጋገጥ የመጀመሪያ እርምጃ ነው። ስለዚህም ስለጠንካራ ምሥጢራዊ የይለፍ ቃል (password)፣ ምሥጢራዊነቱ ስለተጠበቀ ግንኙነት፣ ስለአስተማማኝ የፋይል አጠፋፍ እና ስለመሳሉት ከመጨነቃችን በፊት ኮምፒውተራችን ጤናው የተጠበቀ መሆኑን ማረጋገጥ አለብን። ለምሳሌ ያህል ኮምፒውተራችን ለሰርጎ ገቦች (hackers) አለመጋለጡን፣ ማልዌር […]

Read More →
Latest

Feyisa Lilesa and Brigid Kosgei, winners of the Bogota Half Marathon 2017

By   /  July 30, 2017  /  AFRICA  /  Comments Off on Feyisa Lilesa and Brigid Kosgei, winners of the Bogota Half Marathon 2017

  July 30 2017, 14:21 Photos: Colprensa In the masculine branch the best Colombian was Miguel Amador that arrived tenth with a time of 1:07:32. Feyisa Lilesa and Brigid Kosgei won the 2017 Bogota Half Marathon on Sunday. Lilesa crossed the finish line with a time of 1:04:30, while Kosgei won in the women’s section […]

Read More →
Latest

The TPLF money loundar chain

By   /  July 30, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on The TPLF money loundar chain

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar