በአውሮፓ ሲደረግ የቆየው የኢትዮጵያውያን ስፖርትና ባህል ፌስቲቫል በደማቅ ሁኔታ ተጠናቀቀ | ፕሬዚዳንቱ ለወሳኝ ጥያቄዎች ምላሽ ሰጡ | ይዘነዋል
(ዘ-ሐበሻ) በአውሮፓ ሲደረግ የቆየው ዓመታዊው የስፖርት እና የባህል ፌስቲቫል ዛሬ በደመቀ ሁኔታ መዘጋቱ ታወቀ:: በታሪካዊቷ ሮም ከተማ በተደረገው የዘንድሮው የስፖርትን የባህል ፌስቲቫል ላይ ሕዝቡ ከመክፈቻው ጀምሮ እስከመዝጊያው ድረስ ከዚህ ቀደም ታይቶ በማይታወቅ መልኩ ቁጥሩ በዝቶ መታየቱን ለዘ-ሐበሻ የገለጹት የፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት አቶ ዮሐንስ መሰለ ይህም በአውሮፓ የሚገኘው ኢትዮጵያዊ አንድነትን እንደሚፈልግ ያሳየበት ነው ብለዋል:: ለአውሮፓው የኢትዮጵያ ስፖርት […]
Read More →በሙስና ተጠርጥዋል የተባሉ ግለሰቦችንና ባለስልጣናት የማሰር ዘመቻው ቀጥሏል- ተጨማሪ ከፍተኛ ነጋዴዎችና ባለስልጣናት እስሩን ይቀላቀላሉ
Maleda Times media group July 29, 2017 ትናንት ማምሻውን ቦሌየባለሥልጣናት መንደር ግርግር ተፈጥሯል ደኅንነት መሥሪያ ቤት ባልደረቦች መሐል አለመግባባትእንዳለ እየተነገረ ነው፡፡ ኮሚኒኬሽን ሚኒስትር ትናንት ሊሰጠው የነበረውንመግለጫ ተሰርዟል ዛሬ ረፋድ ላይ ጠቅላይ አቃቤ ሕጉ ጌታቸው አምባዬከጋዜጠኞች ጋር ይገናኛሉ:: ዋዜማ ራዲዮ- በከፍተኛ ሙስና ተጠርጥረው የሚታሰሩየመንግሥት ኃላፊዎች ቁጥር ወደ 40 ማሻቀቡን ተከትሎ ትናንትማምሻውን ቦሌ ኖቪስ ራማዳ ሆቴል ጀርባ በልዩ ኃይሎች ተከቦነበር፡፡ ዋዜማ የሰፈሩን ነዋሪዎች የአይን እማኝነት በመንተራስ ባገኘችው መረጃ ብርበራ ለማካሄድ በመጡ የልዩ አቃቤ ሕግባልደረቦችና በድኅነነት መሥሪያ ቤት ባልደረቦች መሐልመነሻው ያልታወቀ አለመግባባት ተፈጥሮ ቆይቷል፡፡ ፍጥጫውበግምት ለ45 ደቂቃቆች ከቆየ በኋላ መንገዱ ለተሸከርካሪዎችክፍት ተደርጓል፡፡ ኾኖም ዋዜማ የየትኛውም ባለሥልጣንመኖርያ ቤት ሲበረበር ይህ ችግር ሊፈጠር እንደቻለ መረጃማግኘት አልቻለችም፡፡ በአካባቢው እስከ አትላስ በሚዘልቀው መንገድ ወይዘሮ አዜብመስፍንን ጨምሮ ከ12 የማያንሱ ሚኒስትሮችና ከፍተኛየመንግሥት ሹመኞች መኖርያ ቤት ይገኛል፡፡ ለደኅንነት መሥሪያ ቤት ቅርብ የሆኑ ምንጮች እንደሚሉት‹‹ቅድሚያ ማን ይታሰር፣ ማን ይቆይ›› በሚለው ጉዳይ ደኅንነትመሥሪያ ቤቱ ዉስጥ ባሉ ኃላፊዎች ወጥ አቋም አይታይም፡፡በአቃቤ ሕግና በደህንነቱ ኃይሎች መካከልም የእዝ ሰንሰለቱ ላይመግባባቱ እምብዛምም ነው፡፡ ይህ በእንዲህ ሳለ ትናንት አርብ ዘጠኝ ሰዓት ላይ በቀናት ልዩነትአዲስ መግለጫ ለመስጠት ጋዜጠኞችን ጠርተው የነበሩትየመንግሥት ኮሚኒኬሽን ሚኒስትሩ ጋዜጠኞች ቦታው ከደረሱበኋላ ባልታወቀ ምክንያት መግለጫውን ሰርዘውታል፡፡ጋዜጠኞች ከተበተኑ በኋላም የልዩ አቃቤ ሕግ ሚኒስትሩ አቶጌታቸው አምባዬና ባልደረቦቻቸው በተጠርጣሪዎች ጉዳይ ሰፋያለ መግለጫ እንደሚሰጡ ተነግሮ ጋዜጠኞች ለዛሬ ቅዳሜአራት ሰዓት ተመልሰው እንዲመጡ ተነግሯቸዋል፡፡ ዋዜማ ባገኘቸው ሌላ ተጨማሪ መረጃ በሳምንታት ዉስጥ ከ50 የማያንሱ የነጋዴው ማኅበረሰብ አባላት የእስር ዘመቻውንይቀላቀላሉ ተብሎ ይገመታል፡፡ በፋይናንስ ደህንነት መሥሪያቤት፣ በገቢዎችና ጉምሩክ፣ በዋናው ኦዲተር እንዲሁምከጠቅላይ አቃቤ ሕግ ባልደረቦች የተውጣጣ ኮሚቴ ከ120 በላይ ነጋዴዎችን በተጠርጣሪነት በጥቁር መዝገቡ አስፍሯል፡፡ለወራት ያህልም የሂሳብ ባለሞያዎቻቸውን በመጥራት፣ስልካቸውን በመጥለፍ፣ ድንገተኛ ፍተሻ በማድረግ መረጃሲያሰባስብ እንደነበር ተነግሯል፡፡ ከነዚህ መሐል በመጀመርያዙር የእስር ማዘዣ ይወጣባቸዋል ተብለው የሚገመቱት 18 የሚሆኑ ከፍተኛ ነጋዴዎች ናቸው፡፡ የብዙዎቹ ክስ ከታክስ ስወራጋር የሚያያዝ ነው፡፡
Read More →የቴዲ አፍሮ ድራመር ዲፖርት ተደረገ
(ዘ-ሐበሻ) የቴዲ አፍሮ “አቡጊዳ” ባንድ ውስጥ ለረዥም ጊዜ የቆየውና አብሮት ዓለምን እየዞረ የሚገኘው ድራመር ሩፋኤል ወ/ማርያም ወደ ኢትዮጵያ ሊገባ ሲል ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ተይዞ ወደመጣበት አሜሪካ ዲፖርት ተደረገ:: ዝርዝሩን ለማድመጥ እዚህ ይጫኑ
Read More →የኢትኖግራፊ ጉዞ ወደ ጎጃም ጸሐፊ፡ አፈንዲ ሙተቂ
ጸሐፊ፡ አፈንዲ ሙተቂ —– ያ በእውቀቱ ስዩም የሚሉት ጎጃሜ ብላቴና አምናና ዘንድሮ የኛዋን ኦሮሚያን በብዕር መነካካቱን አብዝቷል፡፡ እስከ ዛሬ ድረስ “ይሄ ልጅ ለምን አያርፍልንም? እኛም እርሱን ስላፈራችው ጎጃም መጻፍ የማንችል መሰለው እንዴ” እያልን ከራሳችን ጋር ስንነጋገር ቆይተናል (“እኛ” ወልደ-ገለምሶ ዘብሔረ ሀረርጌ በመሆናችን ባሰኘኝ ጊዜ እንደ ጃንሆይ “እኛ” የማለት ሊቼንሳ ያለን ባለመብት መሆናችንን እያስታወሳችሁ!)፡፡ በዛሬዋ ሌሊት […]
Read More →በሙስና ተጠርጥረው የታሰሩት ነጋዴዎች እና ባለሃብቶች እንዲሁም ባለስልጣናቶች ቁጥር ወደ 42 አሻቀበ !!
ባሳለፍነው አመት ህንጻዎች ጠፉ እየተባለ ሲነገር እንደነበር ይታወሳል ። በተለይም 40/60 የቤቶች ምዝገባ ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ እስከ አለንበት ጊዜ ድረስ ብዙሃኑ ማህበረሰብ ገንዘቡን ለበላተኛ መስጠቱ ይታወሳል ። የህዝቡን እሮሮ መስማት የተሳነው የህወሃት መንግስትም እስከ ዛሬው ድረስ ለህዝቡ ምላሽ ባይሰጥም በግልጽ የጠፉትንን ህንጻዎች በምን ደረጃ እንደሆነ እንኳን ማሳወቅ አልቻለም ነበር ፤ ይህ በእንዲህ እንዳለ በሙስና እተጨማለቁት […]
Read More →(እለተ ዜና ኦሮሚያ ) የህወሃት መንግስት በሽብርተኝነት ወንጀል የከሰሳቸውን በኦሮሚያ ክልል ተወላጅ የሆኑትን ኢትዮጵያን ተማሪዎች የክስ መዝገብ ይዘናል
Firomsa-Beekuma-et-al-charge-Firomsa-Beekuma-et-al-charge-Firomsa-Beekuma-et-al-charge- በዕነ ፍሮምሳ መዝገብ የተከሰሱ አምስት ተከሳሾች ስም ዝርዝር የያዘው የክስ መዝገብ ፣ክሳቸውን እና የተከሰሱበት መዝገብ ጠቅሶ የከፍተኛው ፍርድ ቤት አቃቤ ህግ መክሰሱን የሚጠቁመው የክስ መዝገብ በ፩፱፱፮ የወጣውን የኢፍድሪ ህግን በወንጀል መተላለፍ በሚል ክስ ማቅረቡን የክሱ መዝገብ ያስረዳል ከክስ መዝገቡ እንደሚያመለክተው ከሆነ ግን ምንም አይነት ጥናታዊ ምርመራ የተካሄደበት እንዳልሆነ እና መሰረታዊ የሆነ የክስ መዝገብ እንዳልያዘ […]
Read More →(ሰበር ዜና) በአባይ ጸሐዬ ትዕዛዝ ከ እስር ተፈተው የነበሩት ወ/ሮ ሳሌም ዳግም ታሰሩ * የፖለቲካ ስልጣናቸው ጉልበት አጥቷል
(ዘ-ሐበሻ) በትናንትናው የዘ-ሐበሻ ዘገባ የአባይ ጸሐዬ ሚስት ወ/ሮ ሳሌም ከበደ መታሰራቸውን መዘገባችን ይታወሳል:: ወ/ሮ ሳሌም ከቀድም ባለቤታቸው የወለዱትን ልጃቸውን ድረው መልሱን ሳይበሉ ዘብጥያ የወረዱ ሲሆን ባለቤታቸው አባይ ጸሐዬ የፖለቲካ ስልጣናቸውንና እርሳቸውን የሚደግፉ ሕወሓቶችን በማስተባበር ሚስታቸው እንዲፈቱ አድርገው የነበረ ቢሆንም ከሰዓታት ፍቺ በኋላ ወ/ር ሳሌም ዳግም ዘብጥያ መውረዳቸውን የዘ-ሐበሻ ምንጮች አስታውቀዋል:: የዘ-ሐበሻ ምንጮች እንደሚሉት ከሆነ […]
Read More →አቶ ዳንኤል ሺበሺ ይግባኝ በተጠየቀበት የሽብርተኝነት ክስ ነፃ ተባለ
(ይድነቃቸው ከበደ) — ጋዜጠኛ ኤልያስ በፍርድ ቤት ስህተት የዋስትና ገንዘብ መጠኑ ትክክል አይደለም ተብሎ ወደ እስርቤት ተመልሶአል [ 3ኛ ተከሳሽ አቶ አብርሃ ደስታ በተደጋጋሚ ፍርድ ቤቱ ጥሪ ቢያቀርብለትም፣ ታስሮ እንዲቀርብ ትእዛዝ ቢሰጥም ተከሳሽ መቅረብ ባለመቻሉ ክስ እንዲቋረጥ በማለት ፍርድ ቤቱ ትእዛዝ ሰጥቷል ] — በእነ ዘላለም ወርቃገኘሁ የክስ መዝገብ የፌደራል ዐቃቤ ህግ የሽብር ክስ መስርቶባቸው […]
Read More →