www.maledatimes.com August, 2018 - MALEDA TIMES - Page 3
Loading...
You are here:  Home  >  2018  >  August  -  Page 3
Latest

የመለስን ሌጋሲና ስያሜን በተመለከተ ነፃነት ዘለቀ

By   /  August 17, 2018  /  Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on የመለስን ሌጋሲና ስያሜን በተመለከተ ነፃነት ዘለቀ

የመለስን ሌጌሲና ስያሜን በተመለከተ ነፃነት ዘለቀ (netsanetz28@gmail.com) የትግራይ መንግሥት የመለስን ስድስተኛ ሙታመት ከምንጊዜውም በበለጠ በደመቀ ሁኔታ ለማክበር እየተዘጋ ጀ መሆኑን በትግራይ ቲቪ እየተከታተልን ነው፡፡ ሰው በወደደው ይቆርባልና ለአንድ ቀን ብቻም ሣይሆን ለሣምንታትም ማክበር የማንም መብት ነው፡፡ ለምን በደማቁ ለማክበር እየተሰናዱ እንደሆነም ግልጽ ነው፡፡ በሌላ ቦታ ይህ የሙት መንፈስ አከባበር እንደሚቀዘቅዝና ቢከበርም እንኳ ለታይታና ለይምሰል መሆኑን […]

Read More →
Latest

የቦስተን የመደመርና ተግባራዊ ርምጃ የመውሰደ ጅምር

By   /  August 17, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on የቦስተን የመደመርና ተግባራዊ ርምጃ የመውሰደ ጅምር

ኦገስት 18 ቀን የፊታችን ቅዳሜ በቦስተን ስለሚደረገው ታላቅ የመደመር ድጋፍ የተሰጠ መግለጫ። ።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።። የእንንቁራሪቷ ታሪክ እንደይደርስብን  ወደተግባር እንሸጋገር… ።.።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።። በመላው ኢትዮጵያ የተጀመረው የለወጥ ንፋስ ፍጥነትና አቅጣጫውን እየለዋወጠ መክነፍ ቀጥሏል።  መልካም የመፈቃቀር፣ የመረዳዳት፣ የሰላምና የዴሞክራሲ ተምሳሌት የሆነች ኢትዮጵያንም እውን ለማድርድረግ፤ ለዘመናት የተከፈለው መስዋእትነት ፍሬን እንዲጎመራም ህዝቦች ከመቸውም በላይ ከለውጥ ሐይሉና ከጠቅላይ ሜኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ጎን […]

Read More →
Latest

በአማራ ክልል እና በሱዳን ድንበር ያለውን ክልል ለሱዳን የሰጡት አቶ አባይ ጸሃዬ መሆናቸው ተጋለጠ!

By   /  August 15, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on በአማራ ክልል እና በሱዳን ድንበር ያለውን ክልል ለሱዳን የሰጡት አቶ አባይ ጸሃዬ መሆናቸው ተጋለጠ!

በአማራው ክልል ጎንደር ፣መተማ ቋራ ዳንሻ እና እንዲሁም አሶሳ አካባቢ የሚገኙትን ለሱድን ወታደእራዊ ሃይል እንዲተዳደር ያደረጉት አቶ አባይ ጸሃይዬ መሆናቸውን መምህር ስዩም ተሾመ በፌስቡክ ገጹ አያይዞ ያስቀመጠው መረጃ ይጠቁማል ። እንደ መምህር ስዩም ተሾመ አገላለጽ መሰረት ከሆነ “”ለእነዚህ ሰዎች #ባንዳነት ባህላቸው ነው” ስንል እኮ…!! ==================================== <<ለሱዳን ተላልፈው የተሰጡ የኢትዮጵያ መሬቶች በአቶ አባይ ጸሀዬ ፊርማ የተፈጸሙ መሆናቸው ተጋለጠ። […]

Read More →
Latest

ይብፃህ ብውሽጥን ብደጌን ዘለኹም ተጋሩ (መግቢያው ብቻ ትግርኛ….)

By   /  August 14, 2018  /  Ethiopia, ማለዳ ራዲዮ  /  Comments Off on ይብፃህ ብውሽጥን ብደጌን ዘለኹም ተጋሩ (መግቢያው ብቻ ትግርኛ….)

(ካብ ይነጋል በላቸው – አዲስ አበባ) እዚኣ ደብዳቤይ ብዝፈልጣ ንእሽተይ ትግርኛ ቋንቋ እንተጸሓፍኩዋ ቃህ’ምበለኒ፡፡ እንተኮይኑ ግና ብዙሓት ሕዝብታት ኢትዮጵያ ስለምንታይ ከምዝዛረብ ምእንቲ ክርድኡ ወይ ከኣ ክፍልጡ ስለዝደሊ በአማሃርኛ ክቅጽል መሪፀ፡፡ ትግርኛን አምሃርኛን ቋንቋታት ካብ ሃደ ምንጪ ከምዝወፅዑ ኸምዘይንፈልጥ፣ ብባህሊን ብሃይማኖትን ብሥነ ልቦናዊ ቀመርን ብማኅበራዊ ሕይወትን ዝአምሰሉ መሠረታዊ አነባብሮን ተጋሩ ምስአኅዋቶም አምሃሩ “ተመሳሳሊ” ካብዝብሃል አገላለፃ በዝበለጸ […]

Read More →
Latest

ዛሬ በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን አንጎለላና ጠራ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ16 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡

By   /  August 14, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on ዛሬ በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን አንጎለላና ጠራ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ16 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡

/ደ.ብ.ፋ.ኤፍ.ኤም ነሀሴ 8.2010/ የሰሜን ሸዋ ዞን ፖሊስ መምሪያ ህዝብ ግንኙነት ባለሙያ ምክትል ኮማንድር ወርቅ አገኘሁ ሸዋ ለፋብኮ እንዳሉት አደጋው የደረሰው ከአዲስ አበባ ወደ ደብረ ብርሃን 29 ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ ኮድ 3- 33889 አማ አይሱዙ የህዝብ ማመላለሻ ከደብረ ብርሃን ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ ከነበረ ኮድ 3- 55830 አአ ሲኖ ትራክ መኪና ጋር በተፈጠረ ግጭት ነው […]

Read More →
Latest

Oromo political victory masks volatile region as liberation front presses claim

By   /  August 14, 2018  /  AFRICA, EASTAFRICA  /  Comments Off on Oromo political victory masks volatile region as liberation front presses claim

14/08/2018 by Ermias Tesfaye OLF seeks to capitalize on political opening in western Oromia OPDO needs to reassert control without provoking more unrest  Challenge for Abiy is achieving both Oromo and national goals The situation was a familiar one in Oromia. Police shot dead an innocent civilian and the western district responded with a three-day strike. […]

Read More →
Latest

ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ አቡነ መርቆርዮስን በጎበኘበት ሰአት ያደረገው ሙሉ ቆይታ (ቪዲዮውን ይዘናል)

By   /  August 14, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ አቡነ መርቆርዮስን በጎበኘበት ሰአት ያደረገው ሙሉ ቆይታ (ቪዲዮውን ይዘናል)

Read More →
Latest

ጆሮ አይሰማው የለ “ኦሮሚያን መገንጠል ከፈለግን፣ በሁለት ሳምንት መገንጠል እንችላለን፣ ማንም አያቆመንም” አቶ ጃዋር መሃመድ

By   /  August 14, 2018  /  Addis Admas, AFRICA  /  Comments Off on ጆሮ አይሰማው የለ “ኦሮሚያን መገንጠል ከፈለግን፣ በሁለት ሳምንት መገንጠል እንችላለን፣ ማንም አያቆመንም” አቶ ጃዋር መሃመድ

[ቴዲ አትላንታ] ጆሮ አይሰማው የለ “ኦሮሚያን መገንጠል ከፈለግን፣ በሁለት ሳምንት መገንጠል እንችላለን፣ ማንም አያቆመንም” አቶ ጃዋር መሃመድ “አገር የዛፍ ቅጠል አይደለም፣ ማንም ስለፈለገ ተቀንጥሶ አይወድቅም” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ። ___________ ክላይ የተጠቀሰውን “የመገንጠል” አባባል ልብ በሉት፣ ራስን ከመቆለልና ለራስ ተራራ የሚያህል ግምት ከመስጠት የመጣ ያለበሰለ አባባል እንጂ ፣ ሌላ ምን ሊሆን ይችላል? የዶክተር ዐቢይ ፣ […]

Read More →
Latest

የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴና የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ ወደ ሃገሩ እንዲመለስና የጀግና አቀባበል እንደሚያደርጉለትም ገልፀዋል!

By   /  August 14, 2018  /  Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴና የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ ወደ ሃገሩ እንዲመለስና የጀግና አቀባበል እንደሚያደርጉለትም ገልፀዋል!

በሪዮ ኦሎምፒክ ሀገሩን ወክሎ ለማራቶን ሩጫ ውድድር ሄዶ በሩጫ መጨረሻ ክልል ከመድረሱ 100 ሜትር ርቀት ላይ እጁን በማጣመር ኢትዮጵያ በጭቆና ላይ መሆኗን ለአለም ያሳወቀው አትሌት ፈይሳ ሊሊሳ ወደ ሀገር እንዲመለስ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ወሰነ ። የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴና የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ ወደ ሀገሩ እንዲመለስ ጥሪ አቅርበውለታል። የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴና የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በጋራ […]

Read More →
Latest

Ethiopian Airlines says likely to establish Nigeria’s national carrier

By   /  August 13, 2018  /  AFRICA, EASTAFRICA, WEST AFRICA, ኣማርኛ  /  Comments Off on Ethiopian Airlines says likely to establish Nigeria’s national carrier

ETHIOPIa Ethiopian Airlines capped off a hugely successful and profitable financial year by announcing that they are the frontrunner to set up and manage a new national carrier for Nigeria, its chief executive said on Friday. Nigeria’s government last month launched a new national carrier, Nigeria Air, also indicating that it was seeking a strategic […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar