www.maledatimes.com
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  -  Page 106
Latest

እንግሊዝ የአቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ጉዳይን “ለንግድ ጥቅሟ ” ስትል እንዳትረሳው ተየቀች

By   /  October 20, 2015  /  Ethiopia  /  Comments Off on እንግሊዝ የአቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ጉዳይን “ለንግድ ጥቅሟ ” ስትል እንዳትረሳው ተየቀች

By Tamiru Geda    እንግሊዝ የአቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ጉዳይን “ለንግድ ጥቅሟ ” ስትል እንዳትረሳው ተየቀችለእንዳርጋቸው መታፈን ተጠያቂ የተባሉት ዶ/ር ቴዎድሮስን ሎንዶን ላይ መጋበዝ እደጋ አለው ተባለ ካለፈው አመት የፈረንጆቹ ሰኔ ወር መባቻ ላይ ወደ ኤርትራ ሲጓዙ የመን(ሰነኣ ) አለም አቀፍ አወሮፕላን ጣቢያ ላይ ታፈነው ለ አዲስ አበባ መንግስት ተላለፈው የተሰጡት እና ቀደም ሲልም በሌሉበት ኢትዮጵያ ውስጥ […]

Read More →
Latest

ስለ ሰንደቅ ዓላማ ቀንና ውዝግቡ

By   /  October 17, 2015  /  Ethiopia  /  Comments Off on ስለ ሰንደቅ ዓላማ ቀንና ውዝግቡ

ይልቅ ወሬ ልንገርህ ምንጭ >>>ይህ ቁም ነገር መፅሔት 15ኛ ዓመት ቁጥር 217 ጥቅምት 2008 ሳምንታዊ ዕትም ነው፡፡ መ ቼ ም የ ባ ን ዲ ራ ቀን ማክበር የ ተ ጀ መ ረ ው በ 2 0 0 0 ከሚሊኒየም በዓል አከባበር ጋር ተያያይዞ እንደሆነ ታ ስ ታ ው ሳ ለ ህ አ ይ ደ ል […]

Read More →
Latest

የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት በሶማሊያ ድንበር ዘልቆ በመግባቱ በአልሸባብ ታጣቂዎች ጥቃት ደረሰበት

By   /  October 15, 2015  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት በሶማሊያ ድንበር ዘልቆ በመግባቱ በአልሸባብ ታጣቂዎች ጥቃት ደረሰበት

የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት በሰላም የድንበር አስከባሪነት ወደ ሶማሊያ ካቀና ረዘም ያሉ አመታቶችን ማስቆጠሩ ይታወቃል ። ሆኖም ግን እለት ከእለት በድብቅ የሚገደሉት እና የሚጎተቱት ሰራዊቶች ግን የትየለሌ መሆኑን መረጃችን ይጠቁማል ፤፡በተለይም ለበተንችሮ በሚባለው የሶማሊያ ግዛት ውስጥ ዘልቆ የገባው መከላከያ ሰራዊት አባል ሰሞኑን ተገድለው በመንገድ ላይ እየተጎተቱ መሄዳቸውን መረጃዎች አክለው እቁመዋል ። አሚሶም መድቦ  በላካቸው እና  የቶጵያ […]

Read More →
Latest

የኢትዮጵያዊያኑ ስደተኞች ሰቆቃ ዛሬም ከወደ ደ/አፍሪካ ይጣራል

By   /  October 15, 2015  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኢትዮጵያዊያኑ ስደተኞች ሰቆቃ ዛሬም ከወደ ደ/አፍሪካ ይጣራል

  “ይህ አስር ቤት ለእኔ በምድር ላይ ያለ ሴኦል ሆኖ ነው የሚታየኝ” የ 15 አመቱ ኢትዮጵያዊ እስረኛ በተለያዩ ምክንያቶች ህይወታቸውን ለመለወጥ/ለማሻሻል በማለት ወደ ደቡብ አፍሪካ ለማቅናት ሲሉ በጎረቤት ማላዊ በኩል ለማቋረጥ የሞከሩ በርካታ ኢትዮጵያዊያን ሰደተኞች በፖሊስ ተይዘው የተፈረደባቸወን የገንዘብ እና የእስራት ቅጣት ቢጨርሱም በአሳቃቂው የማላዊ እሰር ቤት ወስጥ ፈዳቸውን እያዩ እንደሚገኙ የፈረንሳዩ የዜና ወኪል (አጃንስ […]

Read More →
Latest

ስለአንዳንድ በኢ.ኦ.ተ.ቤ.ክ ላይ…ከአንዳንድ የኦሮሞ ጸሐፍት የተሰነዘሩ…ያስቀየሙኝ ክታቦች!!

By   /  October 14, 2015  /  Ethiopia  /  Comments Off on ስለአንዳንድ በኢ.ኦ.ተ.ቤ.ክ ላይ…ከአንዳንድ የኦሮሞ ጸሐፍት የተሰነዘሩ…ያስቀየሙኝ ክታቦች!!

  አማን ነጸረ የታላላቅ ኦሮሞ ወንድሞቼን ቅሬታ የተጫናቸው ጽሑፎች አንብቤ ቅር አለኝ፡፡መነሻ የሆናቸውን ታሪካዊ በደል ለመረዳት አልሰነፍኩም፡፡ያም ሆኖ መስመር ያለፈና ባንድ ቦይ ብቻ የፈሰሰ በመሰለኝ ቅሬታቸው ቅር አለኝ፡፡ቅሬታዬ ቆየ፡፡ፈራሁ፡፡ከዚህ በላይ በሆዴ ከቆየ ቂም ይሆንና ይጎዳኛል ብዬ ፈራሁ፡፡ስፈራ ቅሬታዬን በረጅሙ (በፌስቡክ ስሌት ነው ርዝማኔው መጉላቱ) ጻፍኩት፡፡ሆኖም ስጽፈው ከ3 ችግሮች እንደማልነጻ አምኜ ነው፡፡አንድም በሁለንተናዬ ስላደኩበትና አሁን ድረስ […]

Read More →
Latest

አምባሳደር ዘውዴ ረታ አረፉ

By   /  October 9, 2015  /  Ethiopia  /  Comments Off on አምባሳደር ዘውዴ ረታ አረፉ

አቻምየለህ ታምሩ ታዋቂው ዲፕሎማትና የታሪክ ተመራማሪ አምባሳደር ዘውዴ ረታ አረፉ! የሀያኛውን መቶ ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ ታሪክ በአራት ተከታታይ የታሪክ ትውልዶች በመክፈል፤ የየትውልዱን ታሪክ ሰሪዎች የህይወት ታሪክና ትሩፋቶቻቸውን በሚገባ በማሳየትና በመተንተንድ በይዘታቸውም ሆነ በቅርጻቸው ትላልቅ ሊባሉ በሚችሉ ሶስት [አራተኛው በቅርቡ ገበያ ላይ ይውላል ተብሎ እየተጠበቀ ነበር] ሰፊ ተቀባይነትን ያገኙ መጽሀፍት በመጻፍ በግራ ፖለቲካ ልክፍት ተተብትቦ ሲዛባ […]

Read More →
Latest

የዕውቁ ጋዜጠኛ ሙሉጌታ ሉሌ አጭር የሕይወት ታሪክ በጋዜጠኛ ደረጄ ደስታ

By   /  October 9, 2015  /  Ethiopia  /  Comments Off on የዕውቁ ጋዜጠኛ ሙሉጌታ ሉሌ አጭር የሕይወት ታሪክ በጋዜጠኛ ደረጄ ደስታ

  የአንጋፋው ጋዜጠኛ ሙሉጌታ ሉሌ ስርዓተ ቀብር ዛሬ በስደት በኖረበት በሰሜን አሜሪካ ቨርጂኒአ ዛሬ ማለዳ ተፈጽሟል።የዘ-ኢትዮጵአያ አዘጋጅና አሳታሚ ጋዜጠኛ ደረጄ ደስታ ባለፉት ጥቂት ቀናት በብዙ ድካም በርከት ያሉ ወዳጆቹንና የሙያ አጋሮቹን አነጋግሮ መረጃ አገላብጦ የሕይወት ታሪኩን አዘጋጅቶ ለስርዓተ ቀብሩ አድርሷል።ስለ ጋዜጠኛ ሙሉጌታ ሉሌ ወደፊትም የሚያውቁ ብዙዎች ቀረ የሚሉትን ጨምረው የእውቁን ባለሙያ ግለ ታሪክ ይጽፉ ወይ […]

Read More →
Latest

የማለዳ ወግ…ስለ ጋዜጠኛ ግሩም ተ/ሃይማኖት ያገባናል !

By   /  October 6, 2015  /  Ethiopia  /  Comments Off on የማለዳ ወግ…ስለ ጋዜጠኛ ግሩም ተ/ሃይማኖት ያገባናል !

==================================== * ትናንት እኔም በወህኒ ነበርኩ ፣ ከእውነት ጋር ነበርኩና ዛሬ ነጻ ነኝ * የከበደው ወህኒ ስቃይ ጽዋ የዛሬው ተረኛ አንተ ትሆን ዘንድ ግድ ሆኗል የግሩም መታሰር ዜና … =============== በሳውዲ ሚና ጀማራት ስለሞቱና ስለቆሰሉት መረጃ ለመሰብሰብ ካንድ የሳውዲ ጤና ጥበቃ ኃላፊ ጋር ቁጭ ብየ የአንድ ብርቱ ወዳጀ መታሰር መረጃ ደረሰኝ ፣ ደንገጥ አልኩ … […]

Read More →
Latest

የጋዜጠኛ ሙሉጌታ ሉሌ መልካም ስም ከመቃብር በላይ ዘላለማዊ ሆኖ ይኖራል ዘላለማዊ ሆኖ ይኖራል (ጋዜጣዊ መግለጫ)

By   /  October 6, 2015  /  Ethiopia  /  Comments Off on የጋዜጠኛ ሙሉጌታ ሉሌ መልካም ስም ከመቃብር በላይ ዘላለማዊ ሆኖ ይኖራል ዘላለማዊ ሆኖ ይኖራል (ጋዜጣዊ መግለጫ)

ሃሳብን በነጻነት የመግለጽ መብት እንዲረጋገጥ፤ ብሎም ለአዲሱ የፕሬስ ትውልድ ፈር ቀዳጅ የነበረው ጋዜጠኛ ሙሉጌታ ሉሌ ከዚህ አለም በሞት መለየቱ ለብዙዎች የኢትዮጵያ ነጻ-ፕሬስ ጋዜጠኞች እና ቤተሰቦች መሪር ሃዘን ነው። ጋዜጠኛ ሙሉጌታ ሉሌ በአንደበቱ እውነትን የመሰከረ፤ በሰላ ብዕሩ ሃቅን የፈነጠቀ ለኢትዮጵያ ጋዜጠኞች ምሳሌ ሆኖ ያለፈ ታላቅ ኢትዮጵያዊ ነው። ጋሽ ሙሉጌታ ሉሌ በህይወት በነበረበት ወቅት መልካም ነገርን ሰርቶ […]

Read More →
Latest

የኢትዮጵያ ብርቅዬ አትሌት እና የአሜሪካ የሰደት ህይወቷ

By   /  October 2, 2015  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኢትዮጵያ ብርቅዬ አትሌት እና የአሜሪካ የሰደት ህይወቷ

ኢትዮጵያዊቷ ብርቅዪ አትሌት እና አሳዛኙ የአሜሪካ ገጠመኟ “ወደ ኢትዮጵያ ከምመለስ እራሴን እዚሁ ባጠፋ እመርጣለሁ”ሌላኛው አትሌት የ18 አመቷ ገነት ሊሪ በ400 ሜትር ወድድር ብሄራዊ ሪኮርድ በመሰበር አገሪቱ ካፈራቻቸው እና ሰሟን ከሚያሰጠሯት ጥቂት ብርቅዮ አትሌቶች መካከል አንዷ ስትሆን በመጭው 2016 እኤአ ኢትዮጵያን በመወከል ወደ ብራዚል ትጓዛለች ተብላ ከፍተኛ ተሰፋ የተጣለባት አትሌት ነበረች።ይሁን እና ከወራት በፊት ወደ አሜሪካ […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar