” የISIS ሽብር እርምጃ አንድ አደረገን እንጅ አልለያየንም! ”
የማለዳ ወግ ቅምሻ ልዩ ዘገባ … ” የISIS ሽብር እርምጃ አንድ አደረገን እንጅ አልለያየንም! “ * በሳውዲ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የአሸባሪው የ ISIS የእጭካኔ እርምጃ አዎገዙ ! * ” የሰው አራዊቶች እርምጃ ለዘመናት ተፋቅሮ ሳይለያይ የኖረው ኢትዮጵያዊ ሙስሊምና ክርስትያኑን አይለያየንም !” ከነዋሪው ድምጽ * በሳውዲ ሰማይ የኢትዮጵያ ሀዘን ለመግለጽ ባንዴራችን ዝቅ ብሎ በመውለብለብ ላይ ነው * […]
Read More →በችካጎ የኢትዮጵያ ኮሙኒቲ ያዘጋጀው የሻማ ማብራት ስነ ስርአት በደማቅ ሁኔታ ተከናወነ
በቺካጎ የኢትዮጵያ ኮሙኒቲ አዘጋጅነት የተከናወነው ለወገን ጸሎት መታሰቢያ እና የሻማ ማብራት ስነስርአት በደማቅ ሁኔታ ከፍተኛ ህዝብ በተገኘበት ተከናውⶈል ። በእንደዚህ ያለ ጊዜ ብቻም ሳይሆን ቀዳሚ ለሚሆኑ ነገሮች እና ለመልካም ጉዳዮችም ልንገናኝ ይገባናል የዛሬው መምጣታችሁ ሁላችንንም አስደስቶናል ሲሉ ፕረዚዳንቱ ተናግረዋል ።በመቀጠልም የኮሙኒቲው ዳይሬክተር የሆኑት ዶ/ር እርቁ ይመር የስደትን አስከፊነት እና ከዛሬ ፵ አመታት በፊት የነበሩ ኢትዮጵያኖች […]
Read More →በመላው አዲስ አበባ የኤሌትሪክ አገልግሎትም ሆነ የስልክ አግልግሎት በአሁን ሰአት ተቋርⶏል
በዛሬው እለት ብሶት የወለደውን ብሶታቸውን ለመግለጽ እና ለአለም መንግስታት ለማሳወቅ የወጡ ንጹሃን ዜጎች በኢትዮጵያ መንግስት በሚያስተዳድራቸው አጋዚ በተሰኘው ጨካኝ ሰራዊት ሲደበደቡ ውለዋል ይህም ክፈ ብሎ የሰማያዊ ፓርቲ አባሎች ህዝቡን ቀሰቀሱብኝ ሲል አቤቱታውን አሰምⶆል ይህም አልፎ ህዝቡን ከመደብደቡም በላይ ሰራዊቶቼ ተደብደዋል ሲሉ ኢሮ ኒውስ ፣ቢቢሲ እና ቺአኤአኤን የወያኔ መንግስት በንጹሃን ህዝቡ ላይ ጥቃት መሰንዘሩን እና አግባብ […]
Read More →የወያኔ መንግስት በሌላ በአልታወቀ ፓርቲ ስም እራሱን መዝግቦ ተመራጮችን ሊያወዳድር እንደሆነ ተሰማ
በአዲስ አበባ ከተማ እና እንዲሁም በሌሎችም ክልል ከተሞች የወያኔ መንግስት ለሚቀጥለው ተመራጮችን በተለያዩ ክልሎች እና በአዲስ አበባ መስተዳድር ስሙ በውል በማይታወቅ የፖለቲካ ድርጅት ስም ተመራጮችን ሊያወዳድር እንደሆነ ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ ያመለክታል ፡; እንደምንጫችን ዘገባ ከሆነ የቤት ለቤት ምረጡኝ ቅስቀሳ ላይ የወያኔን አውራውን ንብ እና ሌላም ተጨማሪ ፍላየር በማዘዋወር በመስጠት ላይ እና እኛን ካልመረጣችሁ በማለት […]
Read More →አንበሣን ፈርቼ ዛፍ ላይ ብወጣ ነብር ጠበቀኝ
ይሄይስ አእምሮ በዚያን ጊዜ ሰዎች ለመከራ አሳልፈው ይሰጧችኋል፤ ይገድሏችኋል፤ በስሜም ምክንያት በሕዝቦች ሁሉ ዘንድ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ፡፡ በዚያን ጊዜ ብዙዎች ሃይማኖታቸውን በመካድ ይሰናከላሉ፤ አንዱ ሌላውን አሳልፎ ይሰጣል፤ ሰዎችም እርስ በርሳቸው ይጣላሉ፡፡ ብዙ ሃሰተኞች ነቢያት ይነሣሉ፤ ብዙዎችንም ያሳስታሉ፤ ከክፋት ብዛት የተነሣ የብዙ ሰዎች ፍቅር ትቀዘቅዛለች፡፡ እስከ መጨረሻ በትዕግስት የሚጸና ግን ይድናል፡፡ ለሕዝቦች ሁሉ ምሥክር እንዲሆን ይህ የእግዚአብሔር […]
Read More →ከአረብ ሀገር እስከ ደቡብ አፍሪካ የስደተኛው ሮሮና የመንግስት ቸልተኝነት ! ይድረስ ለክቡር ዶር ቴዎድሮስ አድሃኖም
የማለዳ ወግ… ሀዘን የወለደው ደካማ ስሜት ፍርሃት ! * በጨለመው ሚያዝያ ፣ የጨነቀ እለት … =========== =========== =========== በማለዳው አነሳሴ እንደለመድኩት በስደቱ ዙሪያ ገብ የሆነውንና እየሆነ ስላለው ልሞነጫጭር ፣ ልብተከተክ አልነበረም … ከትናንት ከትናንት በስቲያ ጠዋት ፣ረፋድና ተሲያት ፣ ምሽት ፣ በደረቁ ሌሊት እያቅበጠበጠኝ ስልኬን አንስቸ ወደ ሊቢያ ዋና ከተማ ትሪፒሊ ወደ ማትረጋው ቢንጋዚና ሚስራታ […]
Read More →የምናዝነው ስንት ሰው ሲሞት ነው?
በየመን፣ በደቡብ አፍሪካና በሊቢያ ስለሚሞቱት ዜጎቻችን የሚሰጡት መንግሥታዊ መግለጫዎች ሁለት ነገር የጎደላቸው ናቸው፡፡ የመጀመሪያው ሰብአዊ ስሜት፡፡ ማንኛውም ሰብአዊ ፍጡር ስለሌላው ሰብአዊ ፍጡር መከራና ስቃይ ሲሰማ መጀመሪያ አንዳች የኀዘን ስሜት ይሰማዋል፡፡ ከዕውቀት ይልቅ ስሜት ለሰዎች ቅርብ ነውና፡፡ ባለሥልጣን ቢሆን፣ ፖሊስ ቢሆን፣ ዳኛ ቢሆን፣ ጠቅላይ ሚኒስቴር ቢሆን ሰው ነውና ስሜት አለው ተብሎ ይታሰባል፡፡ ያዝናል፣ ይከፋዋል፣ ልቡ ይረበሻል፣ […]
Read More →በአሜሪካ የመሸገው የሳሙኤል ዘሚካኤል ደቀ-መዝሙር
ክንፉ አሰፋ Holland “አሜሪካ ይዞን ከሄደ በኋላ በዋሽንግተን ዲሲ አንድ የገበያ አዳራሽ (ሞል) ውስጥ ጥሎን ጠፋ…ፖሊስ ሁለት ግዜ ይዞን ነበር… በርሃብ ተቀጣን፣ ርሃብ ጸንቶበት ሆስፒታል የገባም ልጅ አለ። … በየሬስቶራንቱ እየዞርን ለምነናል።” ይላል አንድ የ 11 አመት ሕጻን ሳይንቲስት። ሂውስተን ቴክሳስ ያሚገኘውን ናሳ የጠፈር ምርምር ተቋም ለመጎብኘት ከአዲስ አበባ ሄደው ነው አስሩ ሕጻናት ዲሲ ላይ […]
Read More →የሰማያዊ ፓርቲው አመራር ኢንጅነር ይልቃል ጌትነት በነገው እለት በችካጎ ከፍተኛ፡ስብሰባ ይመራሉ ተብሎ ይጠበቃል
ለእረጅም ጊዜ በጉጉት በሰሜን አሚሪካ ይገባሉ ተብሎ ሲጠበቁ የነበሩት እና በአሁን ሰአት በሚኖሶታ የመጀመሪያውን ስብሰባቸውን ያደረጉት የሰማያዊ ፓርቲ አመራር (ሊቀመንበር) የሆኑት ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት በነገው እለት በችካጎ ከተማ ደማቅ ስብሰባ እንደሚያካሂዱ ተጠቆመ ። በነገው እለት በሊዊስ ሚሞርያል ሆስፒታል አዳራሽ የሚከናወነው ስብሰባ በ፪፡00 ሰአት የሚጀመር ሲሆን ማንኛውም ኢትዮጵያዊ እና የኢትዮጵያዊነት ጉዳይ ያገባኛል የሚል ሁሉ ለዚህ ስብሰባ […]
Read More →የመረጃ ግብአት … “የወሳኙ ማዕበል ” ዘመቻ የመሰንበቻው አበይት ክንውኖች !
የመረጃ ግብአት … “የወሳኙ ማዕበል ” ዘመቻ የመሰንበቻው አበይት ክንውኖች ! ======================== የዘመቻው ቃል አቀባይ መግለጫ … ======================= * የወሳኙ ማዕበል ሳውዲ መራሽ ዘመቻ በሁቲ አማጽያንን ላይ ከተጀመረ ወዲህ የአማጽያኑን የመከላከልና የማጥቃት አቅም ለማዳከም 1200 የአየር ጥቃቶች መደረጋቸውን የዘመቻው ቃል አቀባይ ሜጀር ጀኔራል አህመድ አሲሪ በሶስተኛ ሳምንት በደፈነው ዘመቻ ገለጻቸው አስታውቀዋል * አማጽያኑ በተከፈተባቸው የህብረቱ […]
Read More →
