www.maledatimes.com Ethiopia - MALEDA TIMES - Page 20
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  -  Page 20
Latest

የሚዲያ ሕግ ጥናት ቡድን የሕጎችን ችግሮች ለየ

By   /  March 16, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on የሚዲያ ሕግ ጥናት ቡድን የሕጎችን ችግሮች ለየ

በጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ሥር የሕግና የፍትሕ ጉዳዮች አማካሪ ጉባዔ፣ የሚዲያ ሕግ የጥናት ቡድን የሚዲያ ሕጎች ችግሮችን በመለየት ሪቂቅ ሪፖርት አዘጋጀ፡፡ በ15 አባላት የተዋቀረው ቡድን፣ ዋነኞቹ የሚዲያ ሐጎች በይዘታቸውም ሆነ በአተገባበራቸው በዘርፉ ተዋንያን ላይ ከፍተኛ ጫና መፍጠራቸውንና ዘርፉም እንዲዳከም አስተዋጽኦ ያደረጉ መሆኑን መረጋገጡን የገለጸ ሲሆን፣ ‹‹በአገራችን ሐሳብን የመግለጽ መብት ላይ በሕግ የተጣሉ ገደቦችን ስናይ፣ ገደቦቹ ኢትዮጵያ […]

Read More →
Latest

በጌዴኦ ዞን ከ100 ሺሕ በላይ አዲስ ተፈናቃዮች ከፌዴራል መንግሥት ድጋፍ እንዲቀርብላቸው ጥያቄ ቀረበ

By   /  March 16, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on በጌዴኦ ዞን ከ100 ሺሕ በላይ አዲስ ተፈናቃዮች ከፌዴራል መንግሥት ድጋፍ እንዲቀርብላቸው ጥያቄ ቀረበ

በአስከፊ ደረጃ ለረሃብ የተዳረጉ ተጎጂዎች ምሥል በርካቶችን አስቆጥቷል ከፌዴራል እስከ ዞን ባሉ ኃላፊዎች ላይ ጥያቄ አስነስቷል በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞንና በደቡብ ክልል ጌዴኦ ዞን መካከል በተከሰተ ግጭት ሳቢያ ከመኖሪያ ቀዬአቸው ተፈናቅለው በመጠለያ ጣቢያዎች ከሚገኙ ተረጂዎች በተጨማሪ ለ103‚221 አዲስ ተፈናቃዎች ዕርዳታ እንዲቀርብላቸው ከደቡብ ክልል ጥያቄ መቅረቡን፣ ብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ የዕለት ደራሽ ዕርዳታ […]

Read More →
Latest

44 የሰላም ባስ አክሲዮን አውቶቡሶች ሥራ አቆሙ

By   /  March 16, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on 44 የሰላም ባስ አክሲዮን አውቶቡሶች ሥራ አቆሙ

ለረዥም ዓመታት አገልግሎት ይሰጡ የነበሩ 44 የሰላም ባስ የመጓጓዣ አውቶቡሶች አገልግሎት መስጠት እንዳቆሙ ታወቀ። አውቶቡሶቹ ሥራቸውን ያቆሙት በጸጥታ ችግር፣ እርጅናና የመለዋወጫ እጥረት እንደሆነም ተገልጿል።የሰላም ባስ አክስዮን ማኅበር ሲመሠረት 64 አውቶቢሶች የነበሩት ቢሆንም፣ አሁን ላይ አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙት አውቶቡሶች 14 ብቻ መሆናቸውም ታውቋል። አንድ መጓጓዣ በየአምስት ዓመቱ የአገልግሎት ጊዜው እንደሚያበቃ የሚናገሩት የአክስዮን ማኅበሩ የቦርድ አባል ኪሮስ […]

Read More →
Latest

የትግራይ መንግሥት በአማራ ላይ አፈሙዝ የማዞርበት ምክንያት የለኝም አለ

By   /  March 16, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on የትግራይ መንግሥት በአማራ ላይ አፈሙዝ የማዞርበት ምክንያት የለኝም አለ

የትግራይ ሕዝብና መንግሥት በወንድሙ የአማራ ሕዝብ ላይ አፈሙዝ የሚያዞርበትና ጦርነት የሚገጥምበት ምንም ምክንያት እንደሌለው የክልሉ የሕዝብ ግንኙነትና የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ገለጸ። የአማራ ክልል ምክር ቤት በአማራና በትግራይ መካከል ጦርነት ለመክፈት የሚሰሩ ወገኖችን ማስጠንቀቁ ይታወሳል። በአማራና በትግራይ ሕዝቦች መካከል ጦርነትን ለመቀስቀስ የሚሰሩ የቀድሞ አመራሮች አሉ ያለው የአማራ ክልል ምክር ቤት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ማስጠንቀቁ ይታወቃል። ሰሞኑን […]

Read More →
Latest

በሐረር መሬቱ የእኛ ነው ያሉ ቡድኖች ሕጋዊ ቤቶችን ማፍረሳቸው አስቆጣ

By   /  March 16, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on በሐረር መሬቱ የእኛ ነው ያሉ ቡድኖች ሕጋዊ ቤቶችን ማፍረሳቸው አስቆጣ

• የመንጋ አካሔድ ተስተውሏል ያለው ክልሉ ቤት ፈረሳው የእኔ ፍላጎት አይደለም ብሏል በሐረር ከተማ ቀበሌ 16 ቤቶቹ የተሰሩት በእኛ መሬት ላይ ነው ያሉ ሕገ ወጥ ቡድኖች መጤ ናቸው ያሏቸውን ነዋሪዎች ሕጋዊ ቤቶችንም ጭምር ማፍረሳቸውን ተከትሎ አለመረጋጋት መከሰቱ ተገለጸ። የሐረሪ ክልል የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ቤት ፈረሳው የክልሉ ፍላጎትና እርምጃ አለመሆኑን ገልፆ የመንጋ አካሔድ ነው ሲል […]

Read More →
Latest

በኢፍድሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ በመገናኛ ብዙሃን ላይ ያቀረበው የህግ ጥናት ቡድን ሪፖርት

By   /  March 16, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on በኢፍድሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ በመገናኛ ብዙሃን ላይ ያቀረበው የህግ ጥናት ቡድን ሪፖርት

https://drive.google.com/file/d/0B_7NutgYXp7qSG9DaVo4YmJhdDloS3dIMFZZWjdPbDFZbVhJ/view

Read More →
Latest

በኢትዮጵያ አየር መንገድ ላይ ለደረሰው አደጋ ለተጎጂ አካላት እና ቤተሰቦቻቸው አለም አቀፍ የህግ ጥብቅና ለመስጠት ጠበቃ ዶ/ር ሸክስፒር ፈይሳ ገለፁ!

By   /  March 13, 2019  /  Addis Admas, Ethiopia, WEST AFRICA, ባላገሯ በአሜሪካ, ኣማርኛ  /  Comments Off on በኢትዮጵያ አየር መንገድ ላይ ለደረሰው አደጋ ለተጎጂ አካላት እና ቤተሰቦቻቸው አለም አቀፍ የህግ ጥብቅና ለመስጠት ጠበቃ ዶ/ር ሸክስፒር ፈይሳ ገለፁ!

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ቁጥር 302 ፍሬድማን ሩቢን እና የህግ ባለሙያው ሼክስፒር የህግ ቢሮ ሲያትል፡ አሜሪካ። ማርች 13 ቀን፣ 2019 ዓ.ም ከቦይንግ አውሮፕላን ካምፓኒ በጥቂት ርቀት ላይ የሚገኘው፤ ፍሬድማን ሩቢን የህግ ቢሮ፤ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ህይወታቸው ያጡትን ቤተሰቦች የሚታደግ መሆኑን አሳወቀ። ፍሬድማን ሩቢን የህግ ቢሮ – በተለይ በኢትዮጵያ፣ አፍሪቃ የሚገኙ ዜጎች ፍትህ እንዲያገኙ ለማድረግ፤ ከኢትዮጵያዊው […]

Read More →
Latest

በእንባ ያራጨው የአየር መንገድ ሰራተኞች ንግግር !!

By   /  March 11, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on በእንባ ያራጨው የአየር መንገድ ሰራተኞች ንግግር !!

Read More →
Latest

ከ2 ፓይለት እና 5በረራ አስተናጋጆች 1ቴክኒሽያን ውጭ ከ13 በላይ ኢትዮጵያውያን በበረራው ላይ ነበሩ ። አየር መንገዱ ለመግለጽ አልፈለገም !!

By   /  March 11, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on ከ2 ፓይለት እና 5በረራ አስተናጋጆች 1ቴክኒሽያን ውጭ ከ13 በላይ ኢትዮጵያውያን በበረራው ላይ ነበሩ ። አየር መንገዱ ለመግለጽ አልፈለገም !!

በትላንትናው እለት የተከሰከሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 737 max ላይ ተሳፋሪ የነበሩት ኢትዮጵያውያኖች ከሃያ እንደሚበልጡ ተገልጿል ። በዩኤን ውስጥ የሚሰሩ አስተርጓሚዎች እና የተለያዩ ስራ ያላቸው ግለሰቦች ተሳፍረው እንደነበር ተገልጿል። በሴቭ ዘችልድረን ውስጥ የሚሰራው አቶ ታምራት ሙሉ ደምሴ ፣ ሳራ ጌታቸውጌትነት አለማየሁ ፣ስንታየሁ አይመኩ ፣ሙሉ ሰው አለሙ ጥቂቶቹ ሲሆን ከእርሱ ጋር ሌሎችም ተሳፋሪዎች እንደነበሩ መረጃው ይጠቁማል። […]

Read More →
Latest

157 ተሳፋሪዎችን ጭኖ ሲበር የነበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በተነሳ በስድስት ደቂቃ ልዩነት ውስጥ ተከሰከሰ !!

By   /  March 10, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on 157 ተሳፋሪዎችን ጭኖ ሲበር የነበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በተነሳ በስድስት ደቂቃ ልዩነት ውስጥ ተከሰከሰ !!

በበረራ ቁጥሩ ኢቲ 302 የተመዘገበና ንብረትነቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሆና 149 መንገደኞችንና 8 የበረራ ሰራተኞችን አሳፍሮ ዛሬ ጠዋት ከአዲስ አበባ ወደ ናይሮቢ ሲበር የነበረ ቦይንግ 737 አውሮፕላን ከቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ከጠዋቱ 2 ሰዓት ከ44 ደቂቃ ላይ ከተነሳ ከስድስት ደቂቃ በኋላ ግንኙነቱን ማቋረጡን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታወቋል። አውሮፕላኑ ቢሾፍቱ አካባቢ የተከሰከሰ ሲሆን፥ የነፍስ አድን ስራ በመከናወን […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar