www.maledatimes.com
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  -  Page 206
Latest

ትግላችን ተቀናጅቶና ተጠናክሮ ይቀጥላል (አንድነት ሰሜን አሜሪካ የድጋፍ ድርጅቶች ማህበር)

By   /  October 11, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ትግላችን ተቀናጅቶና ተጠናክሮ ይቀጥላል (አንድነት ሰሜን አሜሪካ የድጋፍ ድርጅቶች ማህበር)

ክአንድነት ሰሜን አሜሪካ የድጋፍ ድርጅቶች ማህበር የተሰጠ መግለጫ  October 9, 2013  ላለፉት ሶስት ወራት ከዚህ በፊት ታይቶ በማይታወቅ መልኩ፣ ሕዝባችን በአራቱም ማእዘናት ለነጻነትና ለዲሞክራሲ ያለዉን ጥማት ለመግለጽና በሚታዩት የዜጎች የሰብአዊ መብት ረገጣ ላይ ያለዉን ተቃዉሞ ለማስተጋባት…

Read More →
Latest

Political Consensus Question and Answer with 18 Participants

By   /  October 10, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on Political Consensus Question and Answer with 18 Participants

Political_Consensus_and_18_Paltalk_Participants

Read More →
Latest

የአንድነት ደጋፊወች እና ለኢትዮጵያውያን ሚዲያዎች በሙሉ ቴሌኮንፈረንስ እንዲሳተፉ ተጋብዘዋል አንድነት ፓርቲ የሚሊዮኖች ድምጽ ለነፃነትUDJ

By   /  October 4, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የአንድነት ደጋፊወች እና ለኢትዮጵያውያን ሚዲያዎች በሙሉ ቴሌኮንፈረንስ እንዲሳተፉ ተጋብዘዋል አንድነት ፓርቲ የሚሊዮኖች ድምጽ ለነፃነትUDJ

ለአደራ  ቃ ል  ራ ዲ ዎ በኢትዮጵያዊያኖች በዓለምአቀፍ ደረጃ በመካሄድ ላይ በሚገኘው የሚሊዮኖች ድምጽ ለነፃነት ዘመቻ እእንዲሁም በቀጣዩ የነፃነት እና የዴሞክራሲ ትግላችን..

Read More →
Latest

አምባሳደር ቆንጂት ሥነ ጊዮርጊስ — የ50 አመታት ድንቅ የዲፕሎማቲክ ስራ አለማቀፋዊ ስኬት http://minilik-salsawi.blogspot.com/2013/09/50.html

By   /  September 20, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on አምባሳደር ቆንጂት ሥነ ጊዮርጊስ — የ50 አመታት ድንቅ የዲፕሎማቲክ ስራ አለማቀፋዊ ስኬት http://minilik-salsawi.blogspot.com/2013/09/50.html

‹‹ትናንት መስከረም 2 ቀን 2006 á‹“.ም. ውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ከተቀጠርኩ 51 ዓመት ሞላኝ፡፡ የአፍሪካ አንድነት ድርጅት በአዲስ አበባ ሲመሠረት የአንድ ዓመት የሥራ ልምድ የነበረኝ ወጣት ዲፕሎማት ነበርኩ፡፡ እ.ኤ.አ. ከግንቦት 22 እስከ 25 1963 በተካሄደው የመጀመርያው የነፃ አገሮች መሪዎችና መንግሥታት ስብሰባ ላይ ተካፋይ ነበርኩ፡፡ ሰላሳ ሁለቱ መሥራች አባቶች የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ቻርተርን ሲፈርሙ ታድሜያለሁ፡፡ በአዳራሹ የነበረውን […]

Read More →
Latest

DeKalb officer resigns after extortion allegations by MINILIK SALSAWI »

By   /  September 19, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on DeKalb officer resigns after extortion allegations by MINILIK SALSAWI »

According to internal reports obtained by Channel 2 Action News, Officer Brandon Brown was working off-duty at Meskerem Ethiopian Restaurant Aug. 6, when an employee told him some people inside were smoking marijuana. By Dave Huddleston DEKALB COUNTY, Ga. — The DeKalb County district attorney is investigating a report that a former DeKalb officer is […]

Read More →
Latest

ለተቃዋሚ ፓርቲዎች እንቅስቃሴ መንግሥት የሕግ ጥበቃ እንዲያደርግ ዛሬም አጥብቀን እንጠይቃለን!!

By   /  September 18, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ለተቃዋሚ ፓርቲዎች እንቅስቃሴ መንግሥት የሕግ ጥበቃ እንዲያደርግ ዛሬም አጥብቀን እንጠይቃለን!!

ከ33ቱ ፔቲሽን ፈራሚ ፓርቲዎች የተሰጠ መግለጫ  ባለፉት ጥቂት ሳምንታት በርካታ የፖለቲካ ፓርቲዎች የሠላማዊ ትግላቸውን አድማስ ለማስፋት ከወትሮው በተሻለ ሁኔታና መተጠናከረ መንገድ በመላ ኢትዮጵያ ሲንቀሳቀሱ ነበር፡፡ ይህ እንቅስቃሴያቸው ግን ከመንግሥት የሕግ ጥበቃ ከማጣቱ የተነሳ ፓርቲዎቹ ከፍ ያለ ጉዳት  እየደረሰባቸው ነው…

Read More →
Latest

“የሚሊዮኖች ድምፅ ለነፃነት” የ3ወር መርሃ-ግብር በታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ ይጠናቀቃል

By   /  September 5, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on “የሚሊዮኖች ድምፅ ለነፃነት” የ3ወር መርሃ-ግብር በታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ ይጠናቀቃል

በአንድነትና በ33ቱ ፓርቲዎች በጋራ የተሠጠ ጋዜጣዊ መግለጫ አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ(አንድነት) ሰላማዊ የፖለቲካ ትግል እንቅስቃሴ የበለጠ ተጠናክሮ ህዝቡ የትግሉ መሪ ተዋናይና ባለቤትነት እንዲረጋገጥ ላለፉት ሶስት ወራት ፓርቲያችን ባስቀመጠው ስትራቴጂ እቅድ መሠረት ሰፊ ህዝባዊ ንቅናቄ ሲያደርግ ቆይቱዋል…

Read More →
Latest

በሰማያዊ ፓርቲ ላይ የተወሰደውን ህገ-ወጥርምጃ አጥብቀን እናወግዛለን!!

By   /  September 3, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on በሰማያዊ ፓርቲ ላይ የተወሰደውን ህገ-ወጥርምጃ አጥብቀን እናወግዛለን!!

  ከአንድነትለዴሞክራሲናፍትህፓርቲ (አንድት) የተሰጠጋዜጣዊመግለጫ አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) ነሐሴ 26 ቀን 2005 á‹“.ም ሰማያዊ ፓርቲ የጠራውን ሰላማዊ ሰልፍ አስመልክቶ የተወሰደበትን ሕገ-ወጥ ርምጃ አጥብቀን የምንቃወም ሲሆን፤ ይህንን የፈፀሙ አካላትም በአስቸኳይ ለፍርድ እንዲቀርቡ እንጠይቃለን….

Read More →
Latest

RWB Calls For Release Of 35 Jailed Vietnamese Bloggers

By   /  August 23, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on RWB Calls For Release Of 35 Jailed Vietnamese Bloggers

RWB calls for the release of 35 jailed Vietnamese bloggers Vietnam is the world’s second biggest prison for bloggers and cyber-dissidents, after China. Vietnam’s bloggers are a source of independently-reported news and information that is an alternative to the government media. They write about corruption, environmental problems and the country’s political developments. There have been […]

Read More →
Latest

Gang rape of photo journalist shocks Indian financial city Mumbai

By   /  August 23, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on Gang rape of photo journalist shocks Indian financial city Mumbai

Gang rape of photo journalist shocks Indian financial city Mumbai Nobody has been arrested so far: police By Reuters Published Friday, August 23, 2013 India’s Maharashtra state Home Minister R.R. Patil (centre L) speaks with city Police Commissioner Satyapal Singh (centre R) as they depart the city hospital where a gang rape victim is admitted, […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar