www.maledatimes.com Ethiopia - MALEDA TIMES - Page 44
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  -  Page 44
Latest

‹‹እኔ አንችን ስወድሽ››

By   /  October 5, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on ‹‹እኔ አንችን ስወድሽ››

ዶ/ር ዐቢይ ለኢትዮጵያ የጻፈው ‹‹እኔ አንችን ስወድሽ››—›ልክ እንደ ምኒልክ – እንደነ ጣይቱ፤ለአንች ነፃነት – እንደሚቆጡቱ…እንደ አፄ ካሌብ – ባሕር ተሻግሬ፤እንደ አባባ ጃንሆይ – ክፉን ተናግሬ፤እንደ አፄ ዮሐንስ – አንገቴን ሰጥቼ፤ልክ እንደ መይሳው – ራሴን ሰውቼ፤እንደነ ገብርዬ – እንደ ጀግናው በላይ፤ከአንች ክብር በቀር – የራሴን ቤት ላላይ፤በፍጹም መታመን፤በጽናት በመቆም – ከሕዝቦችሽ ጋራ፤ወይ በአንድነት ልንኖር…ወይም ላ‘ንች ክብር – […]

Read More →
Latest

የኢሃዴግ ሊቀመንበሩ ዶክተር አብይ ሆነ

By   /  October 5, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኢሃዴግ ሊቀመንበሩ ዶክተር አብይ ሆነ

ድጋሚ መመረጣቸው ህዝቡን ይበልጥ አስደስቶታል ፣ለውጡ ከውስጥ ጭምር የመጣ ነው …የህወሃት ልምላሜ ወደ መድረቁ ደርሷል! በሐዋሳ እየተካሄደ ባለው 11ኛው የኢሕአዴግ ድርጅታዊ ጉባዔ ዛሬ መስከረም 25 ቀን 2011 ዓ.ም. ከቀትር በኃላ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ሊቀመንበር፣ አቶ ደመቀ መኮንን ምክትል ሊቀመንበር ተደርገው ሲመረጡ፣ አቶ አወቀ ኃይለ ማርያም (ኢንጂነር) የኦዲትና ቁጥጥር ኮሚሽን ሰብሳቢ ተደርገው ተመርጠዋል፡፡ በምርጫው […]

Read More →
Latest

በቤኒሻንጉል ጉምዝና በደቡብ ክልሎች ጥቃት የተፈጸሙት መንግሥትና የፀጥታ አካላት መከላከል ባለመቻላቸው መሆኑ ተገለጸ

By   /  October 4, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on በቤኒሻንጉል ጉምዝና በደቡብ ክልሎች ጥቃት የተፈጸሙት መንግሥትና የፀጥታ አካላት መከላከል ባለመቻላቸው መሆኑ ተገለጸ

የመንግስት አካላት በህብረተሰቡ ላይ ምንም አይነት የሰበአዊ መብት ከለላ ለማድረግ አለመብቃታቸው ፣በአስተዳደሩ ላይ የእውቀት ማነስ እንዳለም ተጠቁⶁል። ፖለቲካ በቤኒሻንጉል ጉምዝና በደቡብ ክልሎች ጥቃት የተፈጸሙት መንግሥትና የፀጥታ አካላት መከላከል ባለመቻላቸው መሆኑ ተገለጸ ብሩክ አብዱ የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካማሺ ዞንና በደቡብ ክልል ካፋና ሸካ ዞኖች በተከሰቱ ግጭቶች፣ መንግሥትና የፀጥታ አካላት አስቀድመው በአግባቡ […]

Read More →
Latest

ይመኑኝ ጠቅላይ ሚኒስትር፤ ክልላዊ አስተዳደርን ከብሄር ጋር የደባለቀው ህገመንግስቱ እንጂ ዜጎች አይደሉም፡፡

By   /  October 4, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on ይመኑኝ ጠቅላይ ሚኒስትር፤ ክልላዊ አስተዳደርን ከብሄር ጋር የደባለቀው ህገመንግስቱ እንጂ ዜጎች አይደሉም፡፡

Reyot – ርዕዮት ይመኑኝ ጠቅላይ ሚኒስትር፤ ክልላዊ አስተዳደርን ከብሄር ጋር የደባለቀው ህገመንግስቱ እንጂ ዜጎች አይደሉም፡፡ ቴዎድሮስ ጸጋዬ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የኢህአዴግን ጉባኤ ሲከፍቱ ያደረጉትን ንግግር ሰማሁ፡፡ በመልካም ቃላትና አረፍተነገሮች በጎ መንፈስ በሀገራችን ለማስፈን ያደረጉትን ሙከራ ተመልክቻለሁ፡፡ እሰየው፡፡ ነገር ግን፣ ክልላዊ አስተዳደርን ከብሄር ጋር አናምታታ ብለው ማለትዎን አየሁና ድምጼን ላሰማ ተነሳሁ፡፡ እውነት እውነት እልዎታለሁ፡፡ ይህንን ክልላዊ […]

Read More →
Latest

በኢትዮጵያ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ድሮን ተሰራ ሙከራውም ተከናወነ!

By   /  October 2, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on በኢትዮጵያ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ድሮን ተሰራ ሙከራውም ተከናወነ!

በሳይንስ እና ቴክኖሎጂ አማካይነት የተጀመረው የድሮን ስራ ብዙ የኮምፒዪተር ፕሮግራመሮች የተሳተፉበት ሲሆን በትላንትናው እለት በተከበሩት ምንስትር  ጌታሁን መኩሪያ እና አሚር አማን በተገኙበት በደብረዘይት ሙከራው መፈፀሙ ተገልፇአል ። ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በቴክኖሎጂ አንድ እርምጃ መጓዟን የሚያሳይ መሆኑን ይጠቁማል ። በዚሁ ከቀጠለ ለሚቀጥሉት አስር አመታት ከአፍሪካ ውስጥ ከናይጀሪያ ቀጥሎ ግንባር ቀደም የቴክኖሎጂ ከተማ ልትሆን እንደምትችል ተገምቶአል።

Read More →
Latest

የአሜሪካ ኮንግረስ የውጭ ግንኙነት ንዑስ ኮሚቴ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ

By   /  October 2, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on የአሜሪካ ኮንግረስ የውጭ ግንኙነት ንዑስ ኮሚቴ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ

Read More →
Latest

የኢትዮጵያ የመንግሥታቱ ማኅበር አባልነት 95ኛ ዓመት

By   /  October 1, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኢትዮጵያ የመንግሥታቱ ማኅበር አባልነት 95ኛ ዓመት

የኢትዮጵያ የመንግሥታቱ ማኅበር አባልነት 95ኛ ዓመት የኢትዮጵያ የመንግሥታቱ ማኅበር አባልነት 95ኛ ዓመት ‹‹እኔ ራስ ተፈሪ፣ አገሬን ከጭለማው ዓለም ወደ ብርሃን ለማሻገር ሰላማዊ በሆነ ሪቮሊሲዮን፣ ከፍተኛ ጥረት በማድረግ ላይ ስለሆንኩ፣ ኢትዮጵያ የጠየቀችውን የመንግሥታት ማኅበር የአባልነት ጉዳይ ተቀብሎ እንዲፈጽምልኝ እጠይቃለሁ፡፡›› ከዘጠና ስድስት ዓመታት በፊት የኢትዮጵያ መንግሥት አልጋ ወራሽ የነበሩት ራስ ተፈሪ መኰንን (ከቆይታ በኋላ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ) […]

Read More →
Latest

የእሳት አደጋ በፒያሳ

By   /  October 1, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on የእሳት አደጋ በፒያሳ

የእሳት አደጋ በፒያሳ ረቡዕ መስከረም 16 ቀን 2011 ዓ.ም. ከረፋዱ 5፡30 ሰዓት በአራዳ ክፍለ ከተማ ፒያሳ መሐሙድ ሙዚቃ ቤት በስተጀርባ፣ ከመኖሪያ ቤት የተነሳ እሳት ከፍተኛ አደጋ አስከትሏል፡፡  የአካባቢው ወጣቶችና የእሳት አደጋ ሠራተኞች በመተባበር ለ1፡30 ሰዓት ያህል የቆየውን እሳት ከቀኑ 7፡00 ሰዓት ላይ ለመቆጣጠር ተችሏል፡፡ እሳቱ በመኖሪያ ቤትና በመደብሮች ላይ ጉዳት አድርሷል፡፡ አካባቢው የቤትና የቢሮ ዕቃዎች […]

Read More →
Latest

ሕወሓት 11 የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላትን መረጠ

By   /  October 1, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሕወሓት 11 የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላትን መረጠ

ሕወሓት 11 የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላትን መረጠ ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት) እያካሄደ ባለው 13ኛ ድርጅታዊ ጉባዔ 11 የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላትን መረጠ፡፡ የድርጅቱ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት በመሆን የተመረጡት ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል (ዶ/ር)፣ ወ/ሮ ፈትለ ወርቅ ገብረ እግዚአብሔር፣ አቶ አስመላሽ ወልደ ሥላሴ (አባይ ነብሶ)፣ አቶ ዓለም ገብረ ዋህድ፣ አቶ ጌታቸው አሰፋ፣ አቶ ጌታቸው […]

Read More →
Latest

ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ የኤርትራውያን ስደተኞች ቁጥር ጨምሯል ተባለ

By   /  October 1, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ የኤርትራውያን ስደተኞች ቁጥር ጨምሯል ተባለ

አብዛኞቹ ወደ ኢትዮጵያ እየመጡ ያሉት ኤርትራውያን ኑሮአቸውን በኢትዮጵያ ለማድረግ መሆኑን የጠቆመው የተቋሙ ሪፖርት፤ ቀሪዎቹም በኢትዮጵያ የሚገኙ ዘመዶቻቸውን ለመጠየቅ በማሰብ መምጣታቸውን አመልክቷል፡፡ ለንግድ የሚመላለሱ ኤርትራውያን ነጋዴዎች ቁጥርም ቀላል እንዳልሆነ ሪፖርቱ አስታውቋል፡፡ Written by  አለማየሁ አንበሴ ላለፉት 20 ዓመታት በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል ዝግ ሆኖ የቆየው ድንበር መስከረም 1 ቀን 2011 ዓ.ም መከፈቱን ተከትሎ በሁለት ሳምንት ጊዜ ውስጥ […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar