www.maledatimes.com Ethiopia - MALEDA TIMES - Page 51
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  -  Page 51
Latest

ኢትዮጵያውያኖች፣ ያገኘነዉን ታላቅ ሰጦታ አንዳናጣ አይናችንን ከፍተን መጠበቅ አለብን! By almariam

By   /  August 20, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on ኢትዮጵያውያኖች፣ ያገኘነዉን ታላቅ ሰጦታ አንዳናጣ አይናችንን ከፍተን መጠበቅ አለብን! By almariam

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም* እና ከአርቲስት/አክቲቪስት ታማኝ በየነ** ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ  [ይህ ጽሁፍ በአማርኛ በአጭሩ እንዲተረጎም ተደርጎ በስፋት የሚሰራጭ ይሆናል፡፡]  Original post: http://almariam.com/2018/08/17/we-must-keep-our-eyes-on-the-prize-in-ethiopia/ በማህበራዊ መገናኛዎች/ሜዲያ ብቻ ሳይሆን በኢትዮጵያውያን የዲያስፖራው ማህበረሰብ ውስጥ ጭምር በሚሰራጩት አሉባልታዎች፣ የውሸት ወሬዎች እና የማወናበጃ መሪጃዎች ላይ ነቄ ብለናል፡፡ ለማያውቁሽ ታጠኝ እንዲሉ! በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ደህንነት ዙሪያ እየተካሄዱ የሚገኙት የማስፈራራት መሰረተ ቢስ አሉባልታዎች እውነት መሆን […]

Read More →
Latest

የስደተኛው የሃገር ቤት ጉዞ፤ አርቲስት አለምፀሀይ ወዳጆ ወደ ሀገሯ ልትገባ ነው!! አበባየሁ ታደሰ

By   /  August 19, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on የስደተኛው የሃገር ቤት ጉዞ፤ አርቲስት አለምፀሀይ ወዳጆ ወደ ሀገሯ ልትገባ ነው!! አበባየሁ ታደሰ

አርቲስት አለምፀሀይ ወዳጆ ወደ ሀገሯ ልትገባ ነው!! የአስራ ዘጠኝ መቶ ሰማንያ ሶስቱ ግንቦት ሀያ ማክሰኞ ሊውል አራት ቀን ቀደም ብሎ አርብ ግንቦት አስራ ስድስት፤ ከለውጡ ጥቂት ቀደም ብሎ፤ ገና ብሶት የወለደው ሰራዊት የደርግን ራዲዬ ጣቢያ ሳይቆጣጠር፤ ገና ታጋዮቹ ከእንጦጦ ተራራ ላይ ሆነው ወይ አዲስ አበባ ወይ አራዳ ሆይ አንቺ ጋር ለመድረስ ስንቱን ገበርን ወይ እያሉ […]

Read More →
Latest

በህወሀት ስልጣን ዘመን ሁለት እግሮቹን እስርቤት ውስጥ ያጣው ከፍያለው ተፈራ የሰበታ ከንቲባ ቤት እና ገንዘብ አበረከቱለት

By   /  August 18, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on በህወሀት ስልጣን ዘመን ሁለት እግሮቹን እስርቤት ውስጥ ያጣው ከፍያለው ተፈራ የሰበታ ከንቲባ ቤት እና ገንዘብ አበረከቱለት

በህወሀት አስተዳደር እስርቤት ገብቶ በድብደባ ብዛት እግሩ አልንቀሳቀስ ብሎት ህክምና በሄደበት ሰአት በዶክተሮች ስህተት ተብሎ መቆረጥ የሚገባው እግሩን በመተው ጤነኛውን ከቆረጡበት በኃላ እንደገና በሽተኛውን ደግመው የቆረጡበት የቀድሞው እስረኛ እና የአሁኑ የአካል ጉዳተኛ አቶ ከፍያለው በደረሰበት የአካል እና የሞራል ጉዳት ማካካሻ ትሆን ዘንድ በማለት የሰበታ ከንቲባ ስጦታ ማበርከታቸው ተገለፀ። በህይወቱ ይሄ ይደርስብኛል ብሎ አስቦ የማያውቀው እና […]

Read More →
Latest

የመለስን ሌጋሲና ስያሜን በተመለከተ ነፃነት ዘለቀ

By   /  August 17, 2018  /  Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on የመለስን ሌጋሲና ስያሜን በተመለከተ ነፃነት ዘለቀ

የመለስን ሌጌሲና ስያሜን በተመለከተ ነፃነት ዘለቀ (netsanetz28@gmail.com) የትግራይ መንግሥት የመለስን ስድስተኛ ሙታመት ከምንጊዜውም በበለጠ በደመቀ ሁኔታ ለማክበር እየተዘጋ ጀ መሆኑን በትግራይ ቲቪ እየተከታተልን ነው፡፡ ሰው በወደደው ይቆርባልና ለአንድ ቀን ብቻም ሣይሆን ለሣምንታትም ማክበር የማንም መብት ነው፡፡ ለምን በደማቁ ለማክበር እየተሰናዱ እንደሆነም ግልጽ ነው፡፡ በሌላ ቦታ ይህ የሙት መንፈስ አከባበር እንደሚቀዘቅዝና ቢከበርም እንኳ ለታይታና ለይምሰል መሆኑን […]

Read More →
Latest

የቦስተን የመደመርና ተግባራዊ ርምጃ የመውሰደ ጅምር

By   /  August 17, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on የቦስተን የመደመርና ተግባራዊ ርምጃ የመውሰደ ጅምር

ኦገስት 18 ቀን የፊታችን ቅዳሜ በቦስተን ስለሚደረገው ታላቅ የመደመር ድጋፍ የተሰጠ መግለጫ። ።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።። የእንንቁራሪቷ ታሪክ እንደይደርስብን  ወደተግባር እንሸጋገር… ።.።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።። በመላው ኢትዮጵያ የተጀመረው የለወጥ ንፋስ ፍጥነትና አቅጣጫውን እየለዋወጠ መክነፍ ቀጥሏል።  መልካም የመፈቃቀር፣ የመረዳዳት፣ የሰላምና የዴሞክራሲ ተምሳሌት የሆነች ኢትዮጵያንም እውን ለማድርድረግ፤ ለዘመናት የተከፈለው መስዋእትነት ፍሬን እንዲጎመራም ህዝቦች ከመቸውም በላይ ከለውጥ ሐይሉና ከጠቅላይ ሜኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ጎን […]

Read More →
Latest

በአማራ ክልል እና በሱዳን ድንበር ያለውን ክልል ለሱዳን የሰጡት አቶ አባይ ጸሃዬ መሆናቸው ተጋለጠ!

By   /  August 15, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on በአማራ ክልል እና በሱዳን ድንበር ያለውን ክልል ለሱዳን የሰጡት አቶ አባይ ጸሃዬ መሆናቸው ተጋለጠ!

በአማራው ክልል ጎንደር ፣መተማ ቋራ ዳንሻ እና እንዲሁም አሶሳ አካባቢ የሚገኙትን ለሱድን ወታደእራዊ ሃይል እንዲተዳደር ያደረጉት አቶ አባይ ጸሃይዬ መሆናቸውን መምህር ስዩም ተሾመ በፌስቡክ ገጹ አያይዞ ያስቀመጠው መረጃ ይጠቁማል ። እንደ መምህር ስዩም ተሾመ አገላለጽ መሰረት ከሆነ “”ለእነዚህ ሰዎች #ባንዳነት ባህላቸው ነው” ስንል እኮ…!! ==================================== <<ለሱዳን ተላልፈው የተሰጡ የኢትዮጵያ መሬቶች በአቶ አባይ ጸሀዬ ፊርማ የተፈጸሙ መሆናቸው ተጋለጠ። […]

Read More →
Latest

ይብፃህ ብውሽጥን ብደጌን ዘለኹም ተጋሩ (መግቢያው ብቻ ትግርኛ….)

By   /  August 14, 2018  /  Ethiopia, ማለዳ ራዲዮ  /  Comments Off on ይብፃህ ብውሽጥን ብደጌን ዘለኹም ተጋሩ (መግቢያው ብቻ ትግርኛ….)

(ካብ ይነጋል በላቸው – አዲስ አበባ) እዚኣ ደብዳቤይ ብዝፈልጣ ንእሽተይ ትግርኛ ቋንቋ እንተጸሓፍኩዋ ቃህ’ምበለኒ፡፡ እንተኮይኑ ግና ብዙሓት ሕዝብታት ኢትዮጵያ ስለምንታይ ከምዝዛረብ ምእንቲ ክርድኡ ወይ ከኣ ክፍልጡ ስለዝደሊ በአማሃርኛ ክቅጽል መሪፀ፡፡ ትግርኛን አምሃርኛን ቋንቋታት ካብ ሃደ ምንጪ ከምዝወፅዑ ኸምዘይንፈልጥ፣ ብባህሊን ብሃይማኖትን ብሥነ ልቦናዊ ቀመርን ብማኅበራዊ ሕይወትን ዝአምሰሉ መሠረታዊ አነባብሮን ተጋሩ ምስአኅዋቶም አምሃሩ “ተመሳሳሊ” ካብዝብሃል አገላለፃ በዝበለጸ […]

Read More →
Latest

ዛሬ በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን አንጎለላና ጠራ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ16 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡

By   /  August 14, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on ዛሬ በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን አንጎለላና ጠራ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ16 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡

/ደ.ብ.ፋ.ኤፍ.ኤም ነሀሴ 8.2010/ የሰሜን ሸዋ ዞን ፖሊስ መምሪያ ህዝብ ግንኙነት ባለሙያ ምክትል ኮማንድር ወርቅ አገኘሁ ሸዋ ለፋብኮ እንዳሉት አደጋው የደረሰው ከአዲስ አበባ ወደ ደብረ ብርሃን 29 ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ ኮድ 3- 33889 አማ አይሱዙ የህዝብ ማመላለሻ ከደብረ ብርሃን ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ ከነበረ ኮድ 3- 55830 አአ ሲኖ ትራክ መኪና ጋር በተፈጠረ ግጭት ነው […]

Read More →
Latest

ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ አቡነ መርቆርዮስን በጎበኘበት ሰአት ያደረገው ሙሉ ቆይታ (ቪዲዮውን ይዘናል)

By   /  August 14, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ አቡነ መርቆርዮስን በጎበኘበት ሰአት ያደረገው ሙሉ ቆይታ (ቪዲዮውን ይዘናል)

Read More →
Latest

የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴና የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ ወደ ሃገሩ እንዲመለስና የጀግና አቀባበል እንደሚያደርጉለትም ገልፀዋል!

By   /  August 14, 2018  /  Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴና የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ ወደ ሃገሩ እንዲመለስና የጀግና አቀባበል እንደሚያደርጉለትም ገልፀዋል!

በሪዮ ኦሎምፒክ ሀገሩን ወክሎ ለማራቶን ሩጫ ውድድር ሄዶ በሩጫ መጨረሻ ክልል ከመድረሱ 100 ሜትር ርቀት ላይ እጁን በማጣመር ኢትዮጵያ በጭቆና ላይ መሆኗን ለአለም ያሳወቀው አትሌት ፈይሳ ሊሊሳ ወደ ሀገር እንዲመለስ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ወሰነ ። የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴና የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ ወደ ሀገሩ እንዲመለስ ጥሪ አቅርበውለታል። የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴና የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በጋራ […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar