Permit denied for Teddy Afro concert
Teddy Afro. Photograph Mulugeta AyeneAP A planned concert by Ethiopia’s biggest pop star, Teddy Afro on Ethiopian New Year’s eve has been denied permit, according to the radio show Ethiopicalink. The September 10 concert in Addis Ababa’s Millennium Hall was expected to draw more than ten thousand people and the artist was reportedly to be […]
Read More →ይድነቃቸው ተሰማ ፡ የአፍሪካ እግርኳስ አባት (ክፍል 3)
2 ተከታታይ ክፍሎች የታላቁን ኢትዮጵያዊ የእግርኳስ ሰው ይድነቃቸው ተሰማን ህይወት እና በአፍሪካ እግርኳስ ላይ የነበራቸውን ሚና ዳሰናል፡፡ ዛሬ በመጨረሻው ክፍል ደግሞ ይድነቃቸው ተሰማ በካፍ ፕሬዝዳንትነት ዘመናቸው ያከናወኗቸው ተግባራትን ይዳስሳል፡፡ ይድነቃቸው በካፍ ፕሬዘዳንትነት በ1965ቱ የያዉንዴ ጠቅላላ ጉባዔ ይድነቃቸው የሱዳኑን ዶ/ር አብዱልሃሊም መሃመድ 15 ለ 12 በሆነ የድምፅ ብልጫ በማሸነፍ የአፍሪካ እግርኳስ ኮንፌዴሬሽን ፕሬዘዳንት ሆነው ተመረጡ። ምንም […]
Read More →ይድነቃቸው ተሰማ፡ የአፍሪካ እግር ኳስ አባት – ክፍል 2
የይድነቃቸው ተፅእኖ በአፍሪካ መድረክ ትላንት በክፍል አንድ የታላቁን የእግርኳስ ሰው ክቡር ይድነቃቸው ተሰማ ህይወት ዳስሰን ነበር፡፡ በዛሬው ክፍል ደግሞ ይድነቃቸው በአፍሪካ መድረክ የሰሩትን ስራ እንዳስሳለን፡፡ ይድነቃቸው በእግርኳስ ተጫዋችነት ህይወታቸው ለ23 ዓመታት የቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብ ማሊያን አድርገው ተሰልፈዋል። ክለቡ በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜም የውጪ ሃገር ክለብ ገጥሞ የአርመኑን አራራት ክለብ 2-0 ሲያሸንፍ አንዱን ግብ ከመረብ ያሳረፉትም […]
Read More →ይድነቃቸው ተሰማ ፡ የአፍሪካ እግር ኳስ አባት (ክፍል 1)
በሲራክ ተመስገን ጋዜጠኛ ገዳሙ አብርሃ «የጅብራልታር ቋጥኝ» ስለሚላቸው ድንቅ የአፍሪካ ሰው ብዙዎች የእድሜ እኩያዎቼ አያውቁም። ሚዲያዎችም ስለዚህ የአፍሪካ እግር ኳስአባት ሲያወሩ አይታይም። ቅድስ ጊዮርጊስ በስማቸው ከሰየመላቸው የታዳጊዎች ውድድርና አዲስ ያስገነባውን አካዳሚ በስማቸው ከመሰየሙ በስተቀር ይድነቃቸውከነመፈጠራቸው ተረስተዋል። እነዚህ መግፌኤዎች ናቸው ስለዚህ ድንቅ አፍሪካዊ ብዕሬን እንድመዝ ያስደረገኝ። ይህን ፅሁፍ ሳዘጋጅ ይድነቃቸው በአለምናበስፖርት አለም የሚለው መፅሐፍ ትልቅ የመረጃ ግብአት ሆኖኛል። ይድነቃቸው ተሰማ ማናቸው? ክቡር ይድነቃቸው ተሰማ ከአባታቸው ባለቅኔ ከነጋድራስ ተሰማ እሸቴ እና ከእናታቸው ከወ/ሮ ሙላቷ ገ/ስላሴ መስከረም 1 1914 ዓም በጅማ ከተማ ተወለዱ። እንደማንኛውም የዘመኑ ልጆች እድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ የቄስ ተማሪ ቤት ገቡ። ከ6—14 ዓመት ዕድሜያቸው ዘመናዊ የፈረንሳይኛ ትምህርት በአሊያንስ፣ በዳግማዊ ምንሊክና በተፈሪ መኮንን ት/ቤቶች ተከታትለዋል። ዕድሚያቸው 14 በሆነበት […]
Read More →በተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የነበረው “የሐሰተኛ ምስክርነት” መሰማት ሂደት ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቶት ፍ/ቤቱ ለእረፍት ዝግ ሆነ
file photo — በኢትዮጵያ የፍትሕ ሥርዓቱ ከቀን ወደ ቀን እያሽቆለቆለ መሄዱን በተመለከተ ቅርበት ያላቸው ባለሙያዎች እና ታዛቢዎች የሚያቀርቦቸው ትችቶች እና አሰተያየቶች እንደሚያመለክተው የጉዳዩ አሳሳቢነት ከፍተኛ ደረጃ መድረሱን ነው። በፍትሕ ሥርዓቱ በዋነኝነት ከሚነሱ ችግሮች ውስጥ “የሐሰተኛ ምስክርነት” ነው። በተለይ የፖለቲካ እና የህሊና እስረኞችን አስመልክቶ በከሳሽ የዐቃቤ ሕግ የሚቀርቦት ምስክሮች፤ ምስክርነታቸው “ሐሰት” እንደሆነ በተከሳሾች በተደጋጋሚ እየተገለፀ ይገኛል። […]
Read More →የፌደራል መንግስት ቸልተኝነት ለነጭ ሣር ብሄራዊ ፓርክ ህልውና አደጋ ውስጥ መውደቅ ምክንያት ነው ተባለ
ከአርባምንጭ ነዋሪዎች የተላከ የኢህአዴግ ከፋፉለህ ግዛ ፖሊሲ አይደለም ለሰው ልጅ ለተፈጥሮም አደገኛ ነው የፌደራል መንግስት ቸልተኝነት ለነጭ ሣር ብሄራዊ ፓርክ ህልውና አደጋ ውስጥ መውደቅ ምክንያት ነው ተባለ። ለነጭ ሣር ብሄራዊ ፓርክ ህልውና አደጋ ውስጥ መውደቅ ዋንኛ ምክንያት የፌደራል መንግስት ለሌሎች የሀገሪቱ ተፈጥሯዊ እና ታሪካዊ የመስህብ ስፍራዎች የሰጠውን ዓይነት በቂ ትኩረት በመንፈጉ እንደሆነ በጉዳዩ ላይ አስተያየታቸውን […]
Read More →የነጉርሜሳ አያና ምስክሮች ለአራተኛ ቀን መደመጥ ቀጥሏል
የነጉርሜሳ አያና ምስክሮች ለአራተኛ ቀን መደመጥ ቀጥሏል።(11/12/2009) በእነ ጉርሜሳ አያና መዝገብ በዛሬው ቀጠሮ የሚሰሙት ምስክሮች ለ2ኛ ተከሳሽ ጉርሜሳ አያና 4ት ምስክሮች እንዲሁም ለ3ኛ ተከሳሽ አዲሱ ቡላላ የምትመሰክር 1 ምስክር ባጠቃላይ 5ት ምስክሮች የቀረቡ መሆናቸውን ጠበቆች ተናግረዋል። በቅድሚያ ለ3ኛ ተከሳሽ አዲሱ ቡላላ የምትመሰክረው ተመላላሽ ሰራተኛው የነበረችው ወ/ት ፈለቁ ሃይሌ ፓሊሶች ለፍተሻ በመጡ ሰአት እቤት የነበረች […]
Read More →የገቢዎችና ጉምሩክ የቀረጥ ነፃ ማስፈጸሚያ መምርያ ኃላፊ በድጋሚ ጊዜ ቀጠሮ ተጠየቀባቸው
በኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን በመንግሥት የተሰጡ ከቀረጥ ነፃ መብቶች ማስፈጸሚያ መምርያ ኃላፊ፣ በተጠረጠሩበት ከአሥር ሚሊዮን ብር በላይ ጉዳት ማድረስ ወንጀል በድጋሚ 14 ቀናት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተጠየቀባቸው፡፡ የመምሪያ ኃላፊዋ ዓለምፀሐይ ግርማይ (ዶ/ር) የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቡድን በቁጥጥር ሥር ያዋላቸው፣ ወደ ውጭ አገር ሊወጡ ሲሉ መሆኑን መዘገባችን ይታወሳል፡፡ መርማሪ ቡድኑ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ […]
Read More →የአፍሪካ መጤዎች አሳዛኝ አደጋ በየመን
ማለዳ ዜና የአፍሪካን ቀንድ ከአረቢያ ባሕረ ገብ መሬት መለጠፍ የሚታወቀው ጠባብ የባሕር ወሽመጥ “Babel Mandeb” – “የሐዘን በር” ይባላል. በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ ሳዑዲ አረቢያ እንዲሁም ስራዎች ፍለጋ ለማድረግ የሚጓዙት የአፍሪካዊያን ስደተኞች በጦርነት የተጠቁ የየመን ድንበር አቋርጠው የእራሳቸውን ችግርንን እና ረሃብ ለማምለጥ ሲሉ በ የመን በኩል ለማለፍ ሲጥሩ በባህር ላይ በመስጠማቸው የህይወት መጥፋቱ ተከስቷል ባለሥልጣኖቹ […]
Read More →Twelve ambassadors are assigned to serve ambassadors in different countries !!
President Mulatu Teshome, July 19, 2009 Eleven ambassadors have been appointed to the post. On the Facebook page of Foreign Affairs Spokesperson, Ambassador Berhane Gebre-Christos, Seyoum Mesfin, was appointed ambassador to the Chinese. Kassa Tekleberra Ato Girma Birruu became an ambassador to the United States. Similarly, former Minister of Civil Service and Human Resources Minister […]
Read More →
