www.maledatimes.com
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  -  Page 72
Latest

ለሚኒስትር ዴኤታው ግማሽ ሚሊዮን ብር ጉቦ አካፍለዋል የተባሉት ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋሉ ምርመራው እንዲራዘም ተፈቀደ

By   /  August 17, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on ለሚኒስትር ዴኤታው ግማሽ ሚሊዮን ብር ጉቦ አካፍለዋል የተባሉት ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋሉ ምርመራው እንዲራዘም ተፈቀደ

ምንጭ ሪፖርተር በከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊዎች ላይ ድጋሚ የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ ለገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ዓለማየሁ ጉጆ 500,000 ብር ጉቦ በማቀባበል የተጠረጠሩት አቶ ኢዮብ በልሁ፣ በቁጥጥር ሥር ውለው ነሐሴ 8 ቀን 2009 ዓ.ም. ፍርድ ቤት ቀረቡ፡፡ የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቡድን ነሐሴ 6 ቀን 2009 ዓ.ም. በቁጥጥር ሥር እንደዋሉ ገልጾ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት […]

Read More →
Latest

የአሥራ ሁለት አምባሳደሮች በተለያዩ አገራት አምባሳደርነትን ሊያገለግሉ ተመደቡ !!

By   /  August 17, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on የአሥራ ሁለት አምባሳደሮች በተለያዩ አገራት አምባሳደርነትን ሊያገለግሉ ተመደቡ !!

ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ ሐምሌ 19 ቀን 2009 ዓ.ም. የሰጡት የአሥራ ሁለት አምባሳደሮች ሹመት ምደባ ይፋ ሆነ:: የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃለ አቀባይ ጽሕፈት ቤት በፌስቡክ ገጹ ይፋ እንዳደረገው፣ አምባሳደር ብርሃነ ገብረ ክርስቶስ አቶ ሥዩም መስፍንን ተክተው የቻይና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ሆነው ተመድበዋል:: አቶ ካሳ ተክለ ብርሃንም አቶ ግርማ ብሩን ተክተው የአሜሪካ ባለሙሉ ባለሥልጣን አምባሳደር ሆነዋል:: በተመሳሳይ […]

Read More →
Latest

Drought hits Ethiopia, claims 2m animals ON AUGUST

By   /  August 17, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on Drought hits Ethiopia, claims 2m animals ON AUGUST

Home About Us Contact Us East Africa Entertainment Europ Far East Middle East My Account North Africa Politics Science & Tech South Africa SPORT USA West Africa Africa Intelligence Media African News & Information for a Global Audience AFRICA EAST AFRICA ENTERTAINMENT Featured Features HEALTH MUSIC NORTH AFRICA Reviews SOUTH AFRICA SPORT TECHNOLOGY Uncategorized WEST […]

Read More →
Latest

ኢትዮጵያ እድርቅ በመመታቷ ከሁለት ሚሊዮን የሚበልጡ የቀንድ ከብቶችን እያጣች ነው በሰው ህይወት ላይም ከፍተኛ አድጋ ጥሎአል

By   /  August 17, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on ኢትዮጵያ እድርቅ በመመታቷ ከሁለት ሚሊዮን የሚበልጡ የቀንድ ከብቶችን እያጣች ነው በሰው ህይወት ላይም ከፍተኛ አድጋ ጥሎአል

ማለዳ ዜና የምግብ እና የግብርና ድርጅት (እ.አ.አ.) ሁለት ሚሊዮን ያህል እንስሳት በኢትዮጵያ ውስጥ “አስከፊ” ድርቅ ውስጥ እንዳሉ ተናግረዋል. የተባበሩት መንግስታት ግብርና ኤጀንሲ እንደገለፀዉ ድርቁ የአርብቶ አደሮች የእርሻ ስራዎችን እና የውሃ ምንጮችን ስለሸፈነው የእንስሳትን ኑሮ አጥፍቷል. በአርብቶ አደር ቤተሰቦች ላይ እየደረሰ ባለው የከባድ ቀውስ የተነሳ አሁን ያለው የምግብ እና የተመጣጠነ ምግብ ቀውስ ይበልጥ ተባብሷል. “በእንስሳት ላይ […]

Read More →
Latest

የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ አሊ ሱልይማን መሀመድ የፈረንሳይ አምባሳደር ሆነው ተሾሙ

By   /  August 14, 2017  /  AFRICA, Ethiopia  /  Comments Off on የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ አሊ ሱልይማን መሀመድ የፈረንሳይ አምባሳደር ሆነው ተሾሙ

የፌዴራል የሥነ-ምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ አሊ ሱልይማን መሀመድ, የፈረንሳይ አምባሳደር በመሆን አዲስ ሥራ አላቸው. በስፔን, ፖርቱጋል እና ቱኒዚያ ደግሞ ነዋሪ ያልሆነ የስልክ አምባሳደር ይሆናል:: በዚሁ ጊዜ አምባሳደር አሊ ደግሞ ለዩኔስኮ ቋሚ ልዑካን ሆነው ያገለግላሉ::  በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ ገበየሁ የተመራው የአመራረጥ ኮሚቴ የአሊን ሹመት ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን አስታወቀ. ቀጠሮው በመንግሥት ተቀባይነት አግኝቷል:: […]

Read More →
Latest

የህወሃት መንግስት በማረሚያ ቤት ውስጥ የሚያደርገው ሰበአዊ ጥሰት አይሎአል

By   /  August 14, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on የህወሃት መንግስት በማረሚያ ቤት ውስጥ የሚያደርገው ሰበአዊ ጥሰት አይሎአል

ይህ የምታዩት በሌሎች አጎራባች አገሮች ወይንም አረብ አገራቶች የተፈጸመ ሳይሆን በምንወዳት ኢ  ት    ዮ    ጵ    ያ የተከናወነ የግፍ ሂደት ነው !! የኢትዮጵያ መንግስት በዜጎቹ ላይ የሚያደርሰውን የሰበአዊ መብት ስቃይን አስመልክቶ ከማረሚያ ቤት የወጣው የፎቶ መረጃ ያመለክታል። እንደ ፎቶው ከሆነ ንጹሃን እስረኞች ያለ አግባብ በፍትህ እጦት ሰበአዊ መብታቸው ተጥሶ እጅና እግራቸው የፍጥኝ ታስሮ […]

Read More →
Latest

አዲስ አበባ እንደገና በአቶ ጌታቸው ሀይሌ

By   /  August 13, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on አዲስ አበባ እንደገና በአቶ ጌታቸው ሀይሌ

  የዋና ከተማችን ስም የተነሣበት ውዝግ ለጊዜው ገብ ቢልም ወያኔዎች በሥልጣን ላይ እስካሉ ድረስ ሊያገረሽበት ይችላል እንዳልኩት፥ በዚህ ሳምንት ውስጥ ሦስት ሰዎች አቶ ካሣሁን ነገዎ ከአውስትራልያ በሚያስተላልፈው ራዲዮ አማካይነት ሲተቹት ሰማሁ። በዚያው አያይዘው፥ በቅድስት ኢትዮጵያ ላይ ስለነገሠው ዘረኝነት ከሦስቱ ተቺዎች አንዱ ደጋፊ፥ ሁለቱ ተቃዋሚዎች ሆነው አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። አስተያየቴን አክልበታለሁ። መጀመሪያ በራሴ ትችት ላይ ስለተነሡት ቅሬታዎች […]

Read More →
Latest

ክፉው ስደት የማያሳይ የማያሰማኝ የለም !

By   /  August 11, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on ክፉው ስደት የማያሳይ የማያሰማኝ የለም !

የማለዳ ወግ … ====================================== * ውሃ የበላው ጎልማሳና እኔ …ያኔ 🙁 የማወጋችሁ ዛሬ ስለሌለ ፣ ትናንት ስለነበረ አንድ ጎልማሳ ወንድም ነው … ተንከራታች እግሬ የማያደርሰኝ ቦታ የለም ፣ ክፉው ስደት የማያሳይ የማያሰማኝ የለም። እኔና ከዚህ በታች የማወጋችሁ ጎልማሳ ወንድም ከሁለት ወር በፊት የሳውዲን የውጡ ምህረት አዋጅ ተከትሎ መልዕክት ልኮልኝ ግንኙነነት ተጀመረ … ብዙ ሳይቆይ ለአመታት […]

Read More →
Latest

ከ60 በላይ ኢትዮጵያውያኖች ሞቱ

By   /  August 11, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on ከ60 በላይ ኢትዮጵያውያኖች ሞቱ

ሆን ተብሎ በተፈጸመ ግፍ ነው የሞቱት… በግሩም ተ/ሀይማኖት 24 ሰዓት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ሁለት ጀልባ ላይ የነበሩ ኢትዮጵያዊያን ጉዳት ደረሰባቸው። ከትላንትና ወዲያና ትላንትና በደረሰው አሳዛኝ ሁኔታ ሙሉ በሙሉ ኢትዮጵያዊያን የተጎዱበት አደጋ መሆኑን የዓለም ዓቀፍ ስደኛተኞች ጉዳዮች ድርጅት (የIOM ዳይሬክተር ገልጸዋል። ከትላንትና ወዲያ ከሶማሊያ ወደ የመን የሚሻገሩ ኢትዮጵያውያን እና ሶማሊያውያን ሆን ተብሎ እየተገፈተሩ ወደ ባህር መጣላቸውን […]

Read More →
Latest

Kassa Teklebrehan assigned to be ambassador to Washington

By   /  August 10, 2017  /  AFRICA, Ethiopia  /  Comments Off on Kassa Teklebrehan assigned to be ambassador to Washington

Minister of Federal and Pastoralist Development Affair, Kassa Teklebrehan has been named Ethiopia’s new ambassador to the United States, a delicate assignment in the midst of uncertain relation with the new American administration. His nomination was part of a wave of nominations in which 11 ambassadors were appointed. Kassa will replace Girma Biru, who served […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar