ለሚኒስትር ዴኤታው ግማሽ ሚሊዮን ብር ጉቦ አካፍለዋል የተባሉት ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋሉ ምርመራው እንዲራዘም ተፈቀደ
ምንጭ ሪፖርተር በከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊዎች ላይ ድጋሚ የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ ለገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ዓለማየሁ ጉጆ 500,000 ብር ጉቦ በማቀባበል የተጠረጠሩት አቶ ኢዮብ በልሁ፣ በቁጥጥር ሥር ውለው ነሐሴ 8 ቀን 2009 ዓ.ም. ፍርድ ቤት ቀረቡ፡፡ የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቡድን ነሐሴ 6 ቀን 2009 ዓ.ም. በቁጥጥር ሥር እንደዋሉ ገልጾ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት […]
Read More →የአሥራ ሁለት አምባሳደሮች በተለያዩ አገራት አምባሳደርነትን ሊያገለግሉ ተመደቡ !!
ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ ሐምሌ 19 ቀን 2009 ዓ.ም. የሰጡት የአሥራ ሁለት አምባሳደሮች ሹመት ምደባ ይፋ ሆነ:: የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃለ አቀባይ ጽሕፈት ቤት በፌስቡክ ገጹ ይፋ እንዳደረገው፣ አምባሳደር ብርሃነ ገብረ ክርስቶስ አቶ ሥዩም መስፍንን ተክተው የቻይና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ሆነው ተመድበዋል:: አቶ ካሳ ተክለ ብርሃንም አቶ ግርማ ብሩን ተክተው የአሜሪካ ባለሙሉ ባለሥልጣን አምባሳደር ሆነዋል:: በተመሳሳይ […]
Read More →Drought hits Ethiopia, claims 2m animals ON AUGUST
Home About Us Contact Us East Africa Entertainment Europ Far East Middle East My Account North Africa Politics Science & Tech South Africa SPORT USA West Africa Africa Intelligence Media African News & Information for a Global Audience AFRICA EAST AFRICA ENTERTAINMENT Featured Features HEALTH MUSIC NORTH AFRICA Reviews SOUTH AFRICA SPORT TECHNOLOGY Uncategorized WEST […]
Read More →ኢትዮጵያ እድርቅ በመመታቷ ከሁለት ሚሊዮን የሚበልጡ የቀንድ ከብቶችን እያጣች ነው በሰው ህይወት ላይም ከፍተኛ አድጋ ጥሎአል
ማለዳ ዜና የምግብ እና የግብርና ድርጅት (እ.አ.አ.) ሁለት ሚሊዮን ያህል እንስሳት በኢትዮጵያ ውስጥ “አስከፊ” ድርቅ ውስጥ እንዳሉ ተናግረዋል. የተባበሩት መንግስታት ግብርና ኤጀንሲ እንደገለፀዉ ድርቁ የአርብቶ አደሮች የእርሻ ስራዎችን እና የውሃ ምንጮችን ስለሸፈነው የእንስሳትን ኑሮ አጥፍቷል. በአርብቶ አደር ቤተሰቦች ላይ እየደረሰ ባለው የከባድ ቀውስ የተነሳ አሁን ያለው የምግብ እና የተመጣጠነ ምግብ ቀውስ ይበልጥ ተባብሷል. “በእንስሳት ላይ […]
Read More →የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ አሊ ሱልይማን መሀመድ የፈረንሳይ አምባሳደር ሆነው ተሾሙ
የፌዴራል የሥነ-ምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ አሊ ሱልይማን መሀመድ, የፈረንሳይ አምባሳደር በመሆን አዲስ ሥራ አላቸው. በስፔን, ፖርቱጋል እና ቱኒዚያ ደግሞ ነዋሪ ያልሆነ የስልክ አምባሳደር ይሆናል:: በዚሁ ጊዜ አምባሳደር አሊ ደግሞ ለዩኔስኮ ቋሚ ልዑካን ሆነው ያገለግላሉ:: በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ ገበየሁ የተመራው የአመራረጥ ኮሚቴ የአሊን ሹመት ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን አስታወቀ. ቀጠሮው በመንግሥት ተቀባይነት አግኝቷል:: […]
Read More →የህወሃት መንግስት በማረሚያ ቤት ውስጥ የሚያደርገው ሰበአዊ ጥሰት አይሎአል
ይህ የምታዩት በሌሎች አጎራባች አገሮች ወይንም አረብ አገራቶች የተፈጸመ ሳይሆን በምንወዳት ኢ ት ዮ ጵ ያ የተከናወነ የግፍ ሂደት ነው !! የኢትዮጵያ መንግስት በዜጎቹ ላይ የሚያደርሰውን የሰበአዊ መብት ስቃይን አስመልክቶ ከማረሚያ ቤት የወጣው የፎቶ መረጃ ያመለክታል። እንደ ፎቶው ከሆነ ንጹሃን እስረኞች ያለ አግባብ በፍትህ እጦት ሰበአዊ መብታቸው ተጥሶ እጅና እግራቸው የፍጥኝ ታስሮ […]
Read More →አዲስ አበባ እንደገና በአቶ ጌታቸው ሀይሌ
የዋና ከተማችን ስም የተነሣበት ውዝግ ለጊዜው ገብ ቢልም ወያኔዎች በሥልጣን ላይ እስካሉ ድረስ ሊያገረሽበት ይችላል እንዳልኩት፥ በዚህ ሳምንት ውስጥ ሦስት ሰዎች አቶ ካሣሁን ነገዎ ከአውስትራልያ በሚያስተላልፈው ራዲዮ አማካይነት ሲተቹት ሰማሁ። በዚያው አያይዘው፥ በቅድስት ኢትዮጵያ ላይ ስለነገሠው ዘረኝነት ከሦስቱ ተቺዎች አንዱ ደጋፊ፥ ሁለቱ ተቃዋሚዎች ሆነው አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። አስተያየቴን አክልበታለሁ። መጀመሪያ በራሴ ትችት ላይ ስለተነሡት ቅሬታዎች […]
Read More →ክፉው ስደት የማያሳይ የማያሰማኝ የለም !
የማለዳ ወግ … ====================================== * ውሃ የበላው ጎልማሳና እኔ …ያኔ 🙁 የማወጋችሁ ዛሬ ስለሌለ ፣ ትናንት ስለነበረ አንድ ጎልማሳ ወንድም ነው … ተንከራታች እግሬ የማያደርሰኝ ቦታ የለም ፣ ክፉው ስደት የማያሳይ የማያሰማኝ የለም። እኔና ከዚህ በታች የማወጋችሁ ጎልማሳ ወንድም ከሁለት ወር በፊት የሳውዲን የውጡ ምህረት አዋጅ ተከትሎ መልዕክት ልኮልኝ ግንኙነነት ተጀመረ … ብዙ ሳይቆይ ለአመታት […]
Read More →ከ60 በላይ ኢትዮጵያውያኖች ሞቱ
ሆን ተብሎ በተፈጸመ ግፍ ነው የሞቱት… በግሩም ተ/ሀይማኖት 24 ሰዓት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ሁለት ጀልባ ላይ የነበሩ ኢትዮጵያዊያን ጉዳት ደረሰባቸው። ከትላንትና ወዲያና ትላንትና በደረሰው አሳዛኝ ሁኔታ ሙሉ በሙሉ ኢትዮጵያዊያን የተጎዱበት አደጋ መሆኑን የዓለም ዓቀፍ ስደኛተኞች ጉዳዮች ድርጅት (የIOM ዳይሬክተር ገልጸዋል። ከትላንትና ወዲያ ከሶማሊያ ወደ የመን የሚሻገሩ ኢትዮጵያውያን እና ሶማሊያውያን ሆን ተብሎ እየተገፈተሩ ወደ ባህር መጣላቸውን […]
Read More →Kassa Teklebrehan assigned to be ambassador to Washington
Minister of Federal and Pastoralist Development Affair, Kassa Teklebrehan has been named Ethiopia’s new ambassador to the United States, a delicate assignment in the midst of uncertain relation with the new American administration. His nomination was part of a wave of nominations in which 11 ambassadors were appointed. Kassa will replace Girma Biru, who served […]
Read More →
