ስለተራዘመው የሳኡዲ አረብያ አዋጅ አስመልክቶ ባልደረባችን ጋዜጠኛ ነብዩ ሲራክ የሰጠው ትንታኔ
የግል ምልከታዬ ! ============ * የተራዘመው የምህረት አዋጅ * የ90 ቀኑ ምህረት አዋጅ አስተምሮቱ .. * አጭሩን ጊዜ በአግባቡ ለመጠቀም .. * የበረራ ፈቃድ እና የአሻራ አሰጣጡ ተጠያቂ ማነው? * በቂ ድጋፍ ለማድረግ የሰው ሃይልን ስለማደራጀት .. * ስራው በማን ነው የሚሰራው? የዲፕሎማቶች ? መኖሪያና የስራ ፈቃድ የሌላቸው ሳውዲን በ90 ቀን ውስጥ ለቀው እንዲወጡ […]
Read More →የሚንስትሮች ምክር ቤት ባወጣው የኦሮምያ ልዩ ጥቅም ረቂቅ አዋጅ ላይ የ EDF
9900 Greenbelt RD. E#343 – Lanham, MD 20706 የኢትዮጵያ የውይይትና መፍትሔ መድረክ የሚንስትሮች ምክር ቤት ባወጣው የኦሮምያ ልዩ ጥቅም ረቂቅ አዋጅ ላይ የ EDF አቋም መግለጫ የኢትዮጵያውያን የውይይትና ምክክር መድረክ (ኢውምመ) (EDF) በአገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ምሁራን፣ አክቲቪስቶች፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች የተመሰረተ መድረክ ሲሆን በኢትዮጵያ መሰረታዊ […]
Read More →ቬሮኒካ እና ሰይፉ ፋንታሁን ወንድ ልጅ አገኙ
በኢትዮጵያ ከቴአትር ቤት የመድረክ አስተዋዋቂነት ጀምሮ እስከ ቴአትር መስራት እና ከዚያም የሬዲዮ ፕሮግራም እና ጋዜጦችን እንዲሁም የቴሌቪዥን ፕሮግራም በማዘጋጀት የሚታወቀው ፣ሰይፉ ፋንታሁን ባሳለፍነው ሶስት አመት ጋብቻውን ያደረግ መሆኑ ይታወሳል ። ሰይፉ ፋንታሁን በስራው ትልቅ ዝና ቢኖረውም ለትዳሩ ስኬት እረጅም ጊዜ እንደወሰደበት የቅርብ ባልደረቦቹ ይናገራሉ ፣ ዛሬ ግን በትዳር አለም ከተቆራኘበት ጊዜ ጀምሮ የህይወት ስኬት እየተደራረበለት […]
Read More →“እንደዚህ ዓይነት የመክፈቻ ዝግጅት ተደርጎ አያውቅም – የሲያትሉ በጣም ያማረ ነው” አቶ ፋሲል አበበ (የቀድሞው የፌዴሬሽኑ ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ)
ባልደረባችን ከስፍራው እንደዘገበው
Read More →የነጻ ፕረስን እየገደሉ ፣የፕሬስ ሩብ ምእተ አመት ምጸት በፕሬዚዳንት ሙላቱ እውቅና የሚሰጣቸው የግል ፕረስ እና በእስር ላይ ያሉ ምርጥ ብእረኞች
ይልቅ ወሬ ልንገርህ በፕሬዚዳንት ሙላቱ እውቅና ስለሚሰጣቸው ሁለት ኢትዮጵያውያን መቼም የሀገራችን የግል ፕሬስ ታሪክ ሩብ ምዕተ ዓመት ማስቆጠሩን ታውቃለህ አይደል? እንዴት አልክ? የኢትዮጵያ ሚዲያ ዘርፍ ከመንግሥት ሙሉ ይዞታና ባለቤትነት ወጥቶ በዜጎችም ተሳትፎ ጭምር መካሄድ ከጀመረ 25 ዓመታት ተቆጥረዋል፡፡ ኃሳብን በነፃ የመግለፅና የነፃ ሚዲያ ሥርዓት ከፍተኛ ማነቆ የሆነው የቅድሚያ ምርመራ አዋጅ በሕግ ከተሻረ 26 ዓመታት አልፈዋል፡፡ […]
Read More →የቀኝ ጌታ ዩፍታሔ ንጉሴ አፅም በትውልድ ሀገራቸው ሊሸኝ ነው
ይልቅ ወሬ ልንገርህ የቀኝ ጌታ ዩፍታሔ ንጉሴ አፅም በትውልድ ሀገራቸው ሊሸኝ ስለመሆኑ ታላቁ የኪነጥበብ ሰው እና ለኢትዮጵያ የኪነ ጥበብ ሙያ ፈር ቀዳጅ የነበሩት የቀኝ ጌታ ዮፍታሄ ንጉሴ በደብረ ኤልያስ ሙዛ ተብሎ በሚጠራው ልዩ ቦታ ተወልደው በወቅቱ በነበሩ እና ታዋቂ የቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ትምህርታቸውን ከተማሩ በኋላ በ19 ዓመታቸው የቀኝ ጌትነትን ማዕረግ ያገኙ ሰው ነበሩ፡፡ በተጨማሪም ከትውልድ […]
Read More →የወገራ ገበሬዎች ላይ የታወጀው ፍጅት እና የእኛ ዝምታ
የወገራ ገበሬዎች ከሙሉቀን ተስፋው አገዛዙ በዐማራ ገበሬዎች ላይ ይፋ ጦርነት ካወጀ አንድ ዓመት ሆነው፡፡ በተለይ ደግሞ የወገራ ገበሬዎች ላይ ከባድ መሣሪያ ሳይተኮስ፣ የገበሬዎች ቤት ሳይቃጠል፣ ሰው ሳይሞት ሳምንት አይደፍንም፡፡ የትግሬው አገዛዝ በከባድ መሣሪያ ቤቶችን ሲያነድ፣ ሕጻናትንና አቅመ ደካሞችን ሲገደል እያየንና እየተመለከትን ምንም እያደረግን አይደለም፡፡ ጉዳዩ ዓለም አቀፍ ትኩረት እንኳ እንዲያገኝ እያደረግን አይደለም፡፡ በወገራ መንግሥትን ይጥላ፣ […]
Read More →የቦብ ማርሌይ ሃውልት ፈረሰ ፣የወጣው ወጭ ኪሳራ ላይ ወደቀ
ጌጡ ተመስገን #ETHIOPIA | ዛሬ – የቦብ ማርሌይ አደባባይ በትራፊክ መብራት ተተክቷል የዛሬ አሥራ ሁለት ዓመት የቦብ ማርሌ የልደት በዓል በአዲስ አበባ በድምቀት ተከበረ። የወቅቱ የከተማው ከንቲባ ከኢምፔሪያል ሆቴል ፊት ለፊት ያለውን ቦታ ‹‹ቦብ ማርሊ አደባባይ›› ብለው ሰየሙት። አርቲስት ዘለቀ ገሠሠ፣ አዲስ ገሠሠ እና አዋድ አሕመድ ከሌሎች አካላት ጋር በመተባበር የቦብ ማርሊ ሃውልት እንዲቆም አስቻሉ። […]
Read More →ከአሜሪካ ራዲዮ ጋር ተወያይተናል ፣ መደመጥ አለበት :)
” የሳውዲ ምህረት አዋጅ ተስፋና ስጋት ! “ ============================ ከኮከቧ ወጣት አንጋፋ የአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ ጋዜጠኛ ከጽዮን ግርማ ጋር ነገ በሚጠናቀቀው የሳውዲ የምህረት አዋጅ ተስፋና ስጋት ዙሪያ ያደረግነውን ሞቅ ያለ ውይይት ተጋበዙ 🙂 አድምጡት ፣ ሳንናገረው የቀረ ካለ አስተያየት ስጡበት ፣ የጠፋነው ካለም አርሙት በውይይቱ ላይ ” የምህረት አዋጁ ይራዘማል ወይስ አይራዘ ምም ?” በሚለውና […]
Read More →የሕወሓት የስንብት ዐዋጅ ምሕረት ዘገዬ
ሰሞነኛው ሕወሓታዊ የዕውር ድምብር እንቅስቃሴ ብዙ ነገሮችን እንዳስታውስ አድርጎኛል፡፡ እውነቱን ለመናገር ይህንን አዲስ አበባን ለኦሮሞ የመስጠት ጉዳይ በዩቲዩብ ስመለከት ከመደንገጥም አልፌ ከሦስት ቀናትም በኋላ አሁን ድረስ ላልተወኝ ራስ ምታት መጋለጤን ልደብቅ አልፈልግም፡፡ የዕብድ ሥራም አንዳንዴ ያስደነግጥና እስኪለቅ ድረስ መቸገር ይኖራል፡፡ የድንጋጤየ ዋና መነሻ የወያኔው ዕብደት የወለደው ይህ ሕዝብን የማተረማመስ ሥልት ከቁም ነገር የሚጣፍ ሆኖ […]
Read More →
