www.maledatimes.com በባሌ ዩንቨርስቲ አንዲት የአማራ ብሄር ተወላጅ ተማሪ በአክራሪ ሙስሊም ኦሮሞዎች ከፎቅ ላይ ተገፍታ ኮንክሪት ላይ በመውድቅዋ በአሰቃቂ ሁኔታ ህይወትዋአልፍዋል:: - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

በባሌ ዩንቨርስቲ አንዲት የአማራ ብሄር ተወላጅ ተማሪ በአክራሪ ሙስሊም ኦሮሞዎች ከፎቅ ላይ ተገፍታ ኮንክሪት ላይ በመውድቅዋ በአሰቃቂ ሁኔታ ህይወትዋአልፍዋል::

By   /   May 22, 2014  /   Comments Off on በባሌ ዩንቨርስቲ አንዲት የአማራ ብሄር ተወላጅ ተማሪ በአክራሪ ሙስሊም ኦሮሞዎች ከፎቅ ላይ ተገፍታ ኮንክሪት ላይ በመውድቅዋ በአሰቃቂ ሁኔታ ህይወትዋአልፍዋል::

    Print       Email
0 0
Read Time:4 Minute, 6 Second

ሰሞኑን ከአዲስ አበባ መስፋፋት ጋር በተያያዘ በተስፋፋው አመጽ ምክንያትነቱ የአዲስ አበባ ማስተር ፕላን ይሁን እንጂ አላማው በክልሉ ለረጅም ጊዜ በኖሩት አማራዎች ላይ መሆኑ ከቀን ወደ ቀንእየታየ ያለ ሀቅ ነው:: የአማራ ቢዝነሶች ይቃጠላሉ የዓማራ ተወላጆች ከፍተኛ የሆነ የአካልና የስነ ልቦና ጥቃት እንዲሁም የግድያ እርምጃ እየተወሰደባቸው ነው:: በባሌ ዩንቨርስቲ የ 3 ኛ አመትተማሪ የነበረችና ከአማራ ክልል የሄደች ተማሪ ከ ፎቅ ላይ ተገፍታ ኮንክሪት ላይ በመ…ውደቛ ሰውነትዋ ና ጭንቅላትዋ ተፈጥፍቶ ህይወትዋ ወዲያው ሊያልፍ ችልዋል:: ኢሳትን ጨምሮ ሌሎችሚዲያዎች ይህንን በዘር ላይ ያተኮረ ጥቃት ከማጋለጥ ይልቅ ዝምታን መርጠዋል:: በኦሮሞ ሚዲያ ኔትወርክ , አብዲ ፈቲና ጃዋር የሚመራው በአክራሪ የኦሮሞ እስላማዊ ቡድን በየ ዩንቨርስቲውስር የሰደደ መረብ ያለው ሲሆን በአሁኑ ሰአት የአዲስ አበባን ማስተር ፕላን መሰረት አድርጎ የተነሳውን ተቃዎሞ ወደ ጸረ አማራ ና ክርስቲያን ለመለወጥ ተግቶ እየሰራ ነው :: በዚህም የተሳካ መረብአማካኝነት በክልሉ በሚኖሩና ለትምህርት ወደዚያው ባመሩት የአማራ ክልል ተወላጆችና ተማሪዎች ላይ ጥቃቱ ቀጥልዋል :: አዲስ አበባ ማስተር ፕላን ይሁን ሌላ ነገር ጋር ምንም ግንኙነትየሌላቸውን ደሀ ዜጎች ላይ ጥቃት እንዲዘር በጃዋር መሀመድ, አብዲ ፈቲ, መሀመድ አዴሞ ,ትግስት ገሜ ና ሌሎችም በከፍተኛ ሁኔታ ኦሮሞ ፈርስት በሚባለው እንቅስቃሴ ሲሰራበት የቆየ በመሆኑዛሬ ውጤት አምጥቶ ምስኪን ዜጎች ዋጋ እየከፈሉበት ይገኛሉ:: የኢትዮጵያ የሚባሉ ሚዲያዎች ለምን ዝምታን እንደመረጡ ለብዙዎች አነጋጋሪ ሆንዋል::

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 10 years ago on May 22, 2014
  • By:
  • Last Modified: May 22, 2014 @ 10:23 am
  • Filed Under: Ethiopia
  • Tagged With:

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar