www.maledatimes.com በአዲስ አበባ ከተማ በጨለማ ተገንን በማድረግ ህዝቡን ለማፈስ መዘጋጀታቸው ተሰማ - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

በአዲስ አበባ ከተማ በጨለማ ተገንን በማድረግ ህዝቡን ለማፈስ መዘጋጀታቸው ተሰማ

By   /   August 6, 2016  /   Comments Off on በአዲስ አበባ ከተማ በጨለማ ተገንን በማድረግ ህዝቡን ለማፈስ መዘጋጀታቸው ተሰማ

    Print       Email
0 0
Read Time:35 Second

በመዲናይቱ አዲስ አበባ ከተማ በዛሬው እለት በተቀሰቀሰው ነውጥ ፣በመንግስት ታጣቂዎች ክፉኛ የሆነ ድብደባ በንጹሃን ዜጎች ላይ ተፈጽሞአል።

በተለይም በብሄራዊ ቴአትር አካባቢ በአንድነት ወደየቤታቸው ሲጓዙ የነበሩ ጓደኛሞችን በመደብደብ እራሳቸውን እንዲስቱ አድርገዋቸዋል ። ቀሪዎቹም በከፍተኛ ጉዳት ወደ ሆስፒታል የገቡ ሲሆን ፣ከማእከላዊ የመረጃ ማእከል ለወታደራዊ ሰራዊቱ የተላለፈው መረጃ እንደሚያመለክተው ከሆነ በአዲስ አበባ ከተማ በጊዜ የማይገቡትን ወጣቶችንም ሆነ በጋራ ተሰብስበው የሚገኙትን ማንኛውንም ዜጎች ለማፈስ ጥሪ እንደተላለፈላቸው ያገኘነው መረጃ ያመለክታል ።

ይህ በእንዲህ እንዳለ በአዲስ አበባ ሰሞኑን ለለውጥ እዘጋጃለሁ ብለው መነሳታቸውን እና የሌሎች ክፍለ ከተሞችንም ሆነ የክፍለ ሃገሪቱን ህዝቦች በአንድነት ጥሪ ማድረጋቸው ተስተውሎአል ።

የጦር መሳሪያ ሳይሆን ሊመልሰን የሚችለው ፍቅር ነው ለፍቅር ብለን በግፍ 25 አመታትን ተገፍተናል ዛሬ ግን በቃን ሲሉ ተደምጠዋል ።

 

ማለዳ ታይምስ

ማለዳ ታይምስ

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 8 years ago on August 6, 2016
  • By:
  • Last Modified: August 6, 2016 @ 1:52 pm
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar