www.maledatimes.com ሰበር ዜና ወያኔ በግልጽ በዐማራው ላይ የጅምላ ግድያ አውጇል! - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

ሰበር ዜና ወያኔ በግልጽ በዐማራው ላይ የጅምላ ግድያ አውጇል!

By   /   August 7, 2016  /   Comments Off on ሰበር ዜና ወያኔ በግልጽ በዐማራው ላይ የጅምላ ግድያ አውጇል!

    Print       Email
0 0
Read Time:31 Second

cropped-Maleda-Times-Logo.jpg
በወረታ ከተማ ከባድ ተኩስ ተከፍቷል
ዛሬ ከሰአት በኋላ 7፡30 ላይ የጀመሩት የፎገራ ዐማሮች ከወያኔ ቅጥረኞች ጋር ከባድ ተጋድሎ እያደረጉ ነው፡፡ ከቦታው በስልክ ለማረጋገጥ እንደሞከርነው የወረታ ከተማ ሙሉ በሙሉ ቀውስ ውስጥ ገብታለች፡፡ ዐማሮች ላይ የጥይት ዶፍ እየወረደ ነው፡፡ እስካሁን አንድ ሰው ሲሞት ቁጥራቸው ያልታወቀ ሰዎች ቆስለዋል፡፡
የፎገራ ዐማሮች የተሰዋውን ዐማራ አስከሬን ይዘው በመዞር ከቅጥረኛ ወታደሮች ጋር ከባድ ፍልሚ ላይ ናቸው፡፡ በስልክ በደወልንበት ወቅት የሚሰማው የጥይት ጩኸት ከባድ መሆኑን የተገነዘብን ሲሆን በርካታ የሥርዓቱ አገልጋይ በሆኑ ግለሰቦችና ተቋማት ንበረት ላይ ከፍተኛ ውድመት ደርሷል፡፡ ከተማ በአሁኑ ሰአት ሙሉ በሙሉ ወደ ጦር አውድማነት ተቀይራለች፡፡ ከተለያየ አቅጣጫ የፎገራ ገበሬዎች ወደ ከተማ እየገቡ ነው፡፡
የዐማራ ተጋድሎ ያሸንፋል!!

በሙሉቀን ተስፋሁን

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 8 years ago on August 7, 2016
  • By:
  • Last Modified: August 7, 2016 @ 11:58 am
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar