www.maledatimes.com ሐብተሚካኤል ደምሴ በድንገተኛ የመኪና እደጋ በሞት ተለየ - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

ሐብተሚካኤል ደምሴ በድንገተኛ የመኪና እደጋ በሞት ተለየ

By   /   October 9, 2017  /   Comments Off on ሐብተሚካኤል ደምሴ በድንገተኛ የመኪና እደጋ በሞት ተለየ

    Print       Email
0 0
Read Time:31 Second

አሳዛኝ ዜና እውቁ የባህል አምባሳደር ድምፃዊ ሐብተሚካኤል ደምሴ በድንገተኛ የመኪና እደጋ በሞት ተለየ ።

እስከአሁን ደረስ የተጣራ መረጃ ባይኖርም በመኪና አደጋ ህይወቱን ማጣቱን ተከትሎ መረጃወች ፍሰታቸውን ቀጥለዋል

በጣም ያሳዝናል ለቤተስቦቹ ለሙያ ጎደኞቹ እንዱሁም ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ በተለይም የቀድሞዎችን ባሀላዊ እና ዘመናዊ የሙዚቃ ስራዎችን ለሚወድ ሰው ከባድ ሀዘን ነው ።አንጋፋዎችን በማጣት ደረጃ እና እየተመናመኑ ያሉበት ሁኔታ ላይ ነን ።ምንም አይነት ታሪክ ሳይሰራላቸው ሲያልፉ ደግሞ ያማል።

የሚያሳዝን ዜና ነው ለማመን ያቅታል ሐብትዬ ነፍስህን ይማረው ! 

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar