www.maledatimes.com ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጎበኙ። - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጎበኙ።

By   /   November 22, 2018  /   Comments Off on ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጎበኙ።

    Print       Email
0 0
Read Time:17 Second

⬆️⬆️ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጎበኙ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጎበኙ። ምክትል ከንቲባው በአየር መንገዱ የምስለ በረራ እና ሌሎች አገልግሎት መስጫዎች ተዘዋውረው ጉብኝት አድርገዋል። የአየር መንገዱ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ አባዱላ ገመዳም ከምክትል ከንቲባው ጋር በመሆን ጎብኝተዋል።
በጉብኝታቸው ወቅትም የአየር መንገዱ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ገለጻና ማብራሪያ አድርገውላቸዋል።

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 5 years ago on November 22, 2018
  • By:
  • Last Modified: November 22, 2018 @ 11:20 am
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar