Ethiopia says planned attack on giant dam project thwarted
ADDIS ABABA, Ethiopia (AP) — Ethiopia says it has thwarted a planned attack by an Eritrea-backed group on its massive dam project, the Grand Ethiopian Renaissance Dam. Deputy government spokesman Zadig Abraha told the state-affiliated Fana Broadcasting Corporate on Wednesday evening that 20 members of the armed group were “completely annihilated” earlier this week. Zadig […]
Read More →ዶ/ር ብርሃኑና ጀዋር መሐመድ ነጋ በጋዜጣ ይፈለጋል ጥሪ ሊቀርብላቸው ነው
ዶ/ር መረራ ጉዲና የቀረበባቸው ክስ በችሎት ተነበበላቸው | ለፍርድ ቤት ያቀረቡትን አቤቱታ ይዘናል ምንጭ ዘሃበሻ (የካቲት 24/2009) ዶ/ር መረራ ለሶስት ወር በማእከላዊ ሲመረመሩ ከቆዩ በኋላ በባለፈው ሳምንት ክስ እንደተመሰረተባቸው ይታወሳል። ክሱ የደረሳቸው ቢሆንም በችሎት እንዲነበብላቸው ለዛሬ የካቲት 24, 2009 ቀጠሮ ተይዞ ነበር። በዶ/ር መረራ ጉዲና ስም የተከፈተው መዝገብ፤ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ እና አቶ ጃዋር […]
Read More →በአድዋ ጦርነት የመረጃ (Intelligence) ሚና
በሃገርና በህዝብ ደህንነት ጥበቃ ሚኒስቴር ስር ፤ ሐምሌ 1973 ዓ.ም በታተመውና “ደህንነት” በተሰኘ መፅሄት ከገፅ 28 – 38 ከአድዋ ጦርነት በፊት ፣ በጦርነቱ ጊዜና ከጦርነቱ በኋላ በጣሊያንና በኢትዮጵያ ወገን የተካሄደውን የስለላ ስራ አስመልክቶ “በአድዋ ጦርነት የኢንተለጀንስ ሚና” በሚል ርዕስ ስር የሚከተለውን ጽሁፍ አስፍሯል። (መስቀሉ አየለ) ሀ)የጠላት መረጃ የኢጣሊያ መንግስት ኢትዮጵያን ቅኝ ግዛቱ ለማድረግ ሲነሳ […]
Read More →በባሕር ዳር ዩንቨርሲቲ ፖሊ ቴክኒክ ግቢ የትግራይ ተወላጅ ተማሪዎችን የሚያስጠነቅቅ ወረቀት ተበትኖ አደረ | የዘር ግጭት እንዳይነሳ ሥጋት አለ
መንግስት በዘር የከፋፈለው ለእንደዚህ አይነት የእርስ በእርስ ግጭት ሊዳርግ እንደሚችል አለመጠናቱ ጉዳቱ መንግስትን ፍርሃት ውስጥ አስጥሞታል !! የዘር ግጭት ከተነሳ መላው የብሄር ብሄረሰቦች አይኑን ወደ ትግራይ ተወላጅ ላይ እንደሚዳርግ የተለያዩ ጥናቶች ያመለክታል የትግራይ ተወላጆች እና አመራሮች ይህንን ጠንቅቀው ስለሚያውቁት በህዝቦች ላይ ከፍተኛውን ግፍ እያደረጉ እንደሆነ ካለፉት አስር አመታት ወዲህ የሚያሳየው መረጃ ይጠቁማል ! (ዘ-ሐበሻ) የሕወሓት […]
Read More →ዓድዋና ዝካሬው በአረብ ሃገራት ….
የማለዳ ወግ … ታላቁን የዓድዋን ድል ለማክበር ቢሮን መዝጋት በቂ ነውን ? ========================================= * ስለ መከረኛዋ ኢትዮጵያ ስትሉ እንደ ድርጅታችሁ በዓላት ሰለ ዓድዋም ድል ሰባስቡን … * ዓድዋን በፊስታ ዳንኪራ ማክበሩ ቀርቶ ፤ በክብር ለሞቱልን ሰማዕታት ሻማ አስበሩን … * የስደት ፍሬዎቻችን ታሪክ እናስተምራቸው ፤ የጀግኖች አባቶችን ታሪክ እናውርሳቸው … * ዓድዋ ከውጭ ወራሪ ጋር […]
Read More →They waved the Confederate flag and a shotgun at a black child’s party. Now they’re headed to prison on terrorism charges
By Ben Guarino February 28 at 8:13 AM Kayla Norton yells “I love you guys!” to the crowd that gathered to support her at her sentencing on Feb. 27. (Henry P. Taylor/Atlanta Journal-Constitution via AP)In July 2015, a group of 15 people calling themselves “Respect the Flag” boarded several pickup trucks, each outfitted with Confederate and American […]
Read More →ሲያልቅ አያምር
ተሻለ መንግሥቱ (teshalem1@gmail.com) እንዳጀማመራቸው አምሮባቸው የሚያልቁ ነገሮች ቢኖሩ በጣም ጥቂት መሆን አለባቸው ብዬ አምናለሁ፡፡ እንጂ ድል ባለ ድግስ የተዳሩ ጥንዶች በፍቺ ወይ በሞት እንደሚለያዩ፣ ብን ባለ ፍቅርና ወዳጅነት ውስጥ የነበሩ ግለሰቦች ወይም ቡድኖች አንዳች ነገር በመሃላቸው ገብቶ እንደሚመነቃቀሩና “ዐይንህ/ሽ ላፈር” እንደሚባባሉ… ፀሐይ የሞቀው ማኅበረሰብኣዊ እውነታ ነው፡፡ እናም እውነትም እንዳማረ አይገድልም – ማለቂያም ሁሉ እንደጅማሮ አያምርም፡፡ […]
Read More →መንግስት በዳባት ወረዳ ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል እየፈጸመ ነው !በክትባት ስም አስደንጋጭ ፍጅት በህፃናት ላይ እየተፈጸመ ነው
ሙሉነህ ዮሃንስ ዛሬ በዳባት ወረዳ በአጅሬ ቀበሌ ገበሬ ማህበር በክትባት ሰበብ 4 ህፃናት ሲሞቱ 8 ደግሞ በከፍተኛ ህመም ላይ ናቸው። ይህ የመኪና መንገድ የሌለው አካባቢ የሚኖሩት ወገኖች በሄሊኮፍተር እርዳታ ካልደረሰላቸው ብዙ ህፃናት የሞት አደጋ ላይ ናቸው። ዳባት ከተማ ውስጥም በተመሳሳይ መንስኤ 1 ህፃን ቅዳሜ ሞቷል። የኩፍኝ መከላከያ ክትባት ዘመቻ ከየካቲት 16/2009 ዓ.ም ጀምሮ በመላ አገሪቱ […]
Read More →ደሴ በመንግስት ታጣቂዎች ሽብር ውስጥ ዋለች ፣ኮምቦልቻ ፍርድ ቤት የመንግሥት አቃቢ ሕግ በጥይት ከመገደል አምልጧል
ሙሉቀን ተስፋው በደሴ ከተማ የመንግሥት አስተዳደር አካላት በነፍስ ወከፍ ዐሥር ሺህ (10000.00) ብር በመቀበል በወሎ ዩንቨርሲቲ አቅራቢያ ቀለም ሜዳ በተባለው አካባቢ ቦታ ተሰጥቷቸው ቤት የሠሩ ሰዎች ዛሬ ቤቱ እንዲፈርስ በመደረጉ ነው በሕዝብና በመንግሥት የጸጥታ አካላት መካከል ግጭት የፈጠረው፡፡ የደሴ ከተማ ሕዝብ በነቂስ ወጥቶ ሕገ ወጡን የቤት ማፍረስ ሥራ የተቃወመ ሲሆን በመካከል የወያኔ የታጠቁ ወታደሮች 5 […]
Read More →የጭለማ ዘመን ከኢትዮጵያ ማህጸን ደጋግሞ የመፍለቁ ሚስጢር ምን ይሆን?
ሸንቁጥ አየለ ————————————— -ዘመነ መሳፍንት ኢትዮጵያን 179 አመታት በጨለማ ዘመን ዉስጥ አስሮ አኖራት::በርካታ ሀገራት በተለይም ምዕራባዉያን ወደ ቀጣይ እድገት የተሸጋገሩበትን የግንዛቤ ለዉጥ የጨበጡት እና መሰረታዊ የአስተሳሰብ ለዉጥ ያመጡበት ወቅት ይሄዉ ኢትዮጵያ በዘመነ መሳፍንት ጨለማ ዉስጥ ስትዳክርበት የነበረዉ ዘመን ነዉ:: -ኢትዮጵያ በታላቁ አጼ ቴዎድሮስ ራዕይ እና ተጋድሎ በዳግማዊ አጼ ሚኒሊክ የማግባባት ጥበብ እንደ ሀገረ ከተሰባሰበች ብኋላ […]
Read More →
