www.maledatimes.com November, 2016 - MALEDA TIMES - Page 2
Loading...
You are here:  Home  >  2016  >  November  -  Page 2
Latest

በአፍሪካ የጅምላ ግድያን (የዘር ማጥፋት) አስመልክቶ ፓናል ዲስከሽን ተካሄደ

By   /  November 1, 2016  /  Ethiopia  /  Comments Off on በአፍሪካ የጅምላ ግድያን (የዘር ማጥፋት) አስመልክቶ ፓናል ዲስከሽን ተካሄደ

በኖርዝ ኢስተርን ኢልኖይስ ዮኒቨርሲቲ የአፍሪካ ጥናት እና ምርምርም ተቋም ውስጥ በተካሄደው የአፍሪካ መሪዎች የዝር ጅምላ ግድያን አስመልክቶ በተለያዩ አፍሪካ አገራቶኦች እንዴት ዘርን ያመላከተ የጅምላ ግድያ እንደ ተከናወነ ገልጸዋል ። የመጀመሪያውን ገለጻ በሁቱ እና ቱሲ ስለነበረው ከተማሪውች ጥናታዊ ጽሁፍ የቀረበ ሲሆን ከማለዳው ጀምሮ የተለያዩ ተማሪዎች እና ምሁራኖች የግላቸውን አስተያየት እና ጥናታዊ ስሁፎችን አቅርበው ለህዝቡ የመወያያ መድረክ […]

Read More →
Latest

Ethiopian parliament unanimously approved the new cabinets proposed by Prime Minister Hailemariam Desalegn.

By   /  November 1, 2016  /  AFRICA  /  Comments Off on Ethiopian parliament unanimously approved the new cabinets proposed by Prime Minister Hailemariam Desalegn.

NEW CABINETS IN ETHIOPIA Ethiopian parliament unanimously approved the new cabinets proposed by Prime Minister Hailemariam Desalegn. Prime Minister scrapped the previous posts cluster coordinator with the rank of deputy Prime Minister and advisor to the Prime Minister Cabinet members who remained in their previous posts:- Deputy Prime Minister Demeke Mekonnen Siraj Fegessa – Minister […]

Read More →
Latest

ዋና ዋና ስልጣኖች አሁንም በሕወሓት እንደተያዙ ነው | ቴዎድሮስ አድሃኖም ተነስቶ ኦሮሞነት የተለጠፈለት ትግሬው ወርቅነህ ገበየሁ የውጭ ጉዳይ ሚ/ርን ቦታ ያዘ | የአባይ ጸሐዬ የቀድሞ ሚስት ሚ/ር ሆነች

By   /  November 1, 2016  /  Ethiopia  /  Comments Off on ዋና ዋና ስልጣኖች አሁንም በሕወሓት እንደተያዙ ነው | ቴዎድሮስ አድሃኖም ተነስቶ ኦሮሞነት የተለጠፈለት ትግሬው ወርቅነህ ገበየሁ የውጭ ጉዳይ ሚ/ርን ቦታ ያዘ | የአባይ ጸሐዬ የቀድሞ ሚስት ሚ/ር ሆነች

  አቶ አባይ ጸሐዬ የቀድሞ ሚስት የነበረችው ወ/ሮ ፈትለወርቅ (ሞንጆሪኖ) ገብረእግዛቤር (ዘ-ሐበሻ) የትግራይ ነጻ አውጪው መንግስት ተላላኪ የሆኑት ጠቅላይ ሚኒስተር ኃይለማርያም ደሳለኝ በዛሬው ዕለት አዲሱን ካቢኒያቸውን ይፋ አደረጉ:: አሁንም የመንግስት ቁልፍ ስልጣኖች በሕወሓት እጅ እንደሚገኙ ታውቋል:: መከላከያውን እና ደህነንቱን ከበላይ የሚመሩት ሕወሓቱ ደብረጽዮን አሁን በስልጣን ላይ ያሉ ሲሆን; በኦሮሞ ስም የሚነግደው ሌላኛው ትግሬ ወርቅነህ ገበየሁ የውጭ […]

Read More →
Latest

በደቡብ አፍሪካ የህወሃት ኢንባሲ አምባሳደር ሙሉጌታ ከማን ጋር እየመከሩ ነዉ ።

By   /  November 1, 2016  /  Ethiopia  /  Comments Off on በደቡብ አፍሪካ የህወሃት ኢንባሲ አምባሳደር ሙሉጌታ ከማን ጋር እየመከሩ ነዉ ።

በልኡል አለም በ30/10/2016 በደቡብ አፍሪካ የህወሃቱ ቡድን አስቸኳይ ግዜ አዋጁን ተንተርሶ የበጠራዉ ስብሰባ ዉጤታማ እንዳልነበረ ምንጮቻችን በላኩልን ምስጢራዊ መረጃ ያረጋገጥን ከመሆኑ ባሻገር መረጃዎቹ ሌሎች ጉዶችን ይዘዉ ተከስተዋል። ይህዉም በቅርቡ በደቡብ አፍሪካ በጆሐንስበርግ ከተማ ላይ መይፌር እየተባለ በሚጠራዉ ስፍራ ትዉልደ ሱማክሌያዊያን የሆኑ ግለሰቦች በኦሮሞ ብሔር ኢትዮጵያዊያን ወገኖቻችን ላይ የፈጸሙትን የግድያ ወንጀል ተንተርሶ የኦሮሞ ኢትዮጵያዊያንን ያላካተተ ገለልተኛ […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar