www.maledatimes.com
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  -  Page 272
Latest

በየመን ሁለት ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ታሰሩ፣ ( በግሩም ተ/ሀይማኖት )

By   /  September 17, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on በየመን ሁለት ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ታሰሩ፣ ( በግሩም ተ/ሀይማኖት )

በየመን ሁለት ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ታሰሩ፣ ቤቴ ሌሊቱን ሲፈተሽ አደረ በግሩም ተ/ሀይማኖት ኢትዮጵያ ውስጥ ባለው የአትሌቲክስ ፊዴሬሽን ችግር ምክንያት በርካታ አትሌቶቸ በየሀገሩ መሰደዳቸው የሚታወቅ ነው፡፡ አትሌት ከበደ ይልማ ከእነዚህ አትሌቶች መካከል አንዱ ነው፡፡ የመን በከፍተኛ ችግር ውስጥ ስለገባ መርዳት አለመቻሌ በቁጭት ያርመጠምጠኛል፡፡ ትሬኒንግ ሰርቶ የሚበላው ከማጣት ጀምሮ ብዙ ስቃይ ስለደረሰበት በቪዲዮ የተደገፈ ቃለ-ምልልስ አድርጌለት ለተለያዩ መገናኛ […]

Read More →
Latest

ጥሩነሽ ዲባባ የግማሽ ማራቶን ድል ተቀዳጀች

By   /  September 16, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ጥሩነሽ ዲባባ የግማሽ ማራቶን ድል ተቀዳጀች

ተመዘገበ ሲሆን በዛሬው እለት በተደረገው የግማሽ ማራቶን ውድድር ጥሩነሽ ዲባባ አንደኛ በመውጣት ያሸነፈች ሲሆን ይህ የመጀመሪያዋ የግማሽ ማራቶን ውድር እንደሆነም ገልጻለች የተወዳደረችበት ሰአትም 1:07:35 ተመዝግቦአል:: በሁለተኛ ደርጃ የወጣችው የኬንያዋ ተቀናቃኟ ኢድና ኪፕላጋት ሶስተኛ የወጣችው ደግሞ በለንደን ኦሎምፒክ የወርቅ ሜዳልያ ለመጀመሪያ ጊዜ ያጠለቀችው ኢትዮጵያዊት ቲኪ ገላና ናቸው ። ጥሩነሽ ከዚህ በፊት በማራቶን ውድድር ሁለት የወርቅ ሜዳሊያ ያገኘች […]

Read More →
Latest

ተሸናፊው ሶፊያን አህመድ ነበር

By   /  September 16, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ተሸናፊው ሶፊያን አህመድ ነበር

Bereket Simon by tesfaye g/abe  የኢህአዴግ ምክርቤት ጉባኤ ተጠናቆአል። ምክርቤቱ ሃይለማርያምና ደመቀን ዋና እና ምክትል አድርጎ መርጦአል። በዚህ ምርጫ አነጋጋሪ የሆነው፣ ከምርጫው በፊት፣ “ታጋይ የነበረ ለምርጫ አይቀርብም” በሚል ማሳሰቢያ ከበረሃ የገቡ ታጋዮች ሁሉ ራሳቸውን ከምርጫ ማግለላቸው አንዱ ነበር።  በጥቆማው ወቅት ከህወሃት እጩ ሆኖ ለውድድር የቀረበ አለመኖሩ ሌላው አነጋጋሪ ጉዳይ ነው። ሶስት ሰዎች ተጠቆሙና ሁለቱ ተመረጡ። ሶስተኛው […]

Read More →
Latest

ከ21 ዓመት በኋላ ህወሓት ተነፈሰ!!

By   /  September 16, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ከ21 ዓመት በኋላ ህወሓት ተነፈሰ!!

ህወሓትና ስዩም መስፍን በኢህአዴግ ምክር ቤት ድምጽ ተነፈጉ! September 16, 2012 (ጎልጉል) የመከላከያውንና የደህንነቱን የስልጣን ርካብ ከቀድሞው ይልቅ ቆንጥጦ ለመያዝ እየተረባረበ ያለው ህወሓት በግልጽ ከሚታየው የፖለቲካ አመራር ወንበሩ ተነሳ። ለ21 ዓመታት የድርጅት፣ የጠ/ሚኒስትርነትና ቁልፍ የስልጣን መደቦችን ተቆጣጥሮ የኖረው ህወሓት ሁለቱን ግዙፍ ወንበሮች ለማስጠበቅ በድርጅትና በጎንዮሽ ትስስር ያካሄደው ዘመቻ አልተሳካለትም። ይህ ዜና እስከተጠናከረበት ጊዜ ድረስ አቶ […]

Read More →
Latest

“የቀድሞው ጠ/ሚንስትር መለስ ዜናዊን አልተካም “ሃይለማርያም ደሳለኝ (ማለዳ ታይምስ)

By   /  September 16, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on “የቀድሞው ጠ/ሚንስትር መለስ ዜናዊን አልተካም “ሃይለማርያም ደሳለኝ (ማለዳ ታይምስ)

በሃገሪቱ ላይ የተተኪ  ስልጣን ተዋረድ በዛሬው እለት በምርጫ ሲጠናቀቅ እስከዛሬ ድረስ ግን በስልጣን ውክልና የሌለው አካል ሲገዛ : በሞተ ሰው ስም ሃገሪቱ ግዞት እንዳደረገች ተደርጎ በመላው ሃገሪቱ ጠቅላይ ሚንስትር እየተባለ ሲጠሩ እና ምክትል የነበሩትን ም/ጠቅላይ ሚንስትሩን ቦታም ሳይሰጣቸው መክረሙ ይታወሳል ለዚህም ምርጫ ዋነኛው እና ትልቁ ነገር ከውሳኔ ለመድረስ የሚያስችላቸውን ትልቅ አጀንዳ ከግቡ ለማድረስ አለመቻላቸው እና […]

Read More →
Latest

አቶ በረከት ስምኦን በግላቸው ሚስጥራዊ ኮንፈረንስ ጠሩ ።

By   /  September 15, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on አቶ በረከት ስምኦን በግላቸው ሚስጥራዊ ኮንፈረንስ ጠሩ ።

በትላንትናው እለት የተጀመረውን የህወሀት ( ኢህአዴግ ) የኢንፎርሜሽን ሚንስቴር የሆኑት አቶ በረከት ስምኦን በዛሬው በድብቅ እለት የኮንፈረንስ ስብሰባ ማካሄዳቸውን ውስጥ አዋቂ ምንጮቻችን ገለጹ ። የኢህአዴግ ግንባር ልዩነቱን ለማስፋት የሚያደርገውን ጥረት ከአቶ በረከት ስምኦን በኩል እየታየ ነው ። በተፈጠረው የህወሃት ባለስልጣናት ልዩነትንም ሆነ የአቶ ሃይለማርያም ደሳለኝን በስልጣን ላይ የመምጣት ሁኔታ የወደዱት አይመስልም ። ለዚያም ይመስላል በሚስጥር […]

Read More →
Latest

የሊቀመንበርነት ምርጫው ተጠናቋል አቶ ሃይለማርያም የግንባሩ መሪ ሆኑ

By   /  September 15, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የሊቀመንበርነት ምርጫው ተጠናቋል አቶ ሃይለማርያም የግንባሩ መሪ ሆኑ

በትላንትናው እለት ተቋርጦ ለሁለተኛ ቀን የተላለፈው የኢህአዴግ የሊቀመንበርነት ምርጫ ዛሬም ቀጥሎ ውሏል በዚህ ውሎው ስብሰባውን ያካሄደው የኢህአዴግ ሊቀመንበርን የመረጠ ሲሆን ሃይለማርያም ደሳለኝ የሊቀመንበርነቱን ቦታ ተክተው መያዛቸውን የኢህአዴግ የስብሰባ ካውንስል ባደረገው መግለጫ መሰረት የማለዳ ታይምስ ዘጋቢ ያደረሰን ሪፖርት ያስረዳል።አዲሱ ሊቀመንበር አቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ በአሁኑ ሰአት የጠ/ሚንስትሩን ቦታ ቢቆናጠጡ የተሻለ ነገር ይመጣል ብለው የሚያስቡት የኢትዮጵያ ህዝቦች አይንቸውን […]

Read More →
Latest

ኢትዮጵያ ከ ሱዳን – ታሪክ እና የእግርኳስ ተቀናቃኝነት ሲዳሰስ

By   /  September 14, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ኢትዮጵያ ከ ሱዳን – ታሪክ እና የእግርኳስ ተቀናቃኝነት ሲዳሰስ

source http://www.total433.com the web site founder and writer Fisseha Tegegn በደቡብ አፍሪካ አስተናጋጅነት በሚካሄደው የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ የሚጫወቱት የኢትዮጵያ እና የሱዳን ብሄራዊ ቡድኖች የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በደቡብ አፍሪካ አስተናጋጅነት በሚካሄደው የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ የቀሩት ከሱዳን ጋር የሚያደርጋቸው ሁለት የደርሶ መልስ ጨዋታዎች ብቻ ናቸው። ሁለቱ ቡድኖች የመጀመሪያ ጨዋታቸውን ካርቱም ላይ የመልሱን ደግሞ አዲስ አበባ ላይ የሚያደርጉ […]

Read More →
Latest

የዳኛ ውሳኔ ኢትዮጵያን አስደናቂ ውጤት ከማግኘት አገዳት http://www.total433.com By Fisseha Tegegn

By   /  September 14, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የዳኛ ውሳኔ ኢትዮጵያን አስደናቂ ውጤት ከማግኘት አገዳት http://www.total433.com By Fisseha Tegegn

ለሱዳን የተሰጡትን ሁለት የፍጹም ቅጣት ምት ውሳኔዎች በመቃወም የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ተጨዋቾች ለጨዋታው ዳኞች ቅሬታቸውን ሲያሰሙ በደቡብ አፍሪካ አስተናጋጅነት በሚካሄደው የአፍሪካ ዋንጫ ለመሳተፍ ካርቱም ላይ ከሱዳን አቻው ጋር የመጀመሪያ ጨዋታውን ያደረገው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን መደበኛው 90 ደቂቃ የጨዋታ ጊዜ ሊጠናቀቅ አምስት ደቂቃዎች ሲቀሩት ካሜሩናዊው የጨዋታው ዳኛ ለሱዳን የሰጧቸው አጨቃጫቂ ሁለት የፍጹም ቅጣት ምቶች ገብተውበት 5 […]

Read More →
Latest

ደብረጽዮን ገ/ሚካኤል መለስ ዜናዊን ይተካሉ ብለን ለምን አልጠረጠርንም?

By   /  September 13, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ደብረጽዮን ገ/ሚካኤል መለስ ዜናዊን ይተካሉ ብለን ለምን አልጠረጠርንም?

የቀጣዩ የጎልጉል ኦንላይን ጋዜጣ ዘገባ “ደብረጽዮን ገ/ሚካኤል መለስ ዜናዊን ይተካሉ ብለን ለምን አልጠረጠርንም?” የሚለውን ጥያቄ ያነሳብዎታል። እናካፍልዎ። (ጎልጉል) ሟቹን ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊን ለመተካት የሚደረገው የውስጥ ለውስጥ ሽኩቻ ኢህአዴግ እንደሚለው “በቀላል ሽግግር” የሚቋጭ እንዳልሆነ የሚጠቁሙ መረጃዎች እየወጡ ነው። መለስን በወኪሏ ወ/ሮ ሱዛን ራይስ አማካይነት በአስከሬን ሽኝቱ ወቅት ያቆለጳጰሰችው አሜሪካ የስልጣን ሽግግሩ ላይ ያላትን የማያወላዳ አቋም ትዕዛዙን ባለመቀበል ከሚመጣው መዘዝ ጋር ማስታወቋም ተሰምቷል። የጎልጉል የአዲስ […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar