www.maledatimes.com
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  -  Page 277
Latest

ጠቅላይ ሚንስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ የመጀመሪያውን መግለጫ ሰጡ

By   /  September 3, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ጠቅላይ ሚንስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ የመጀመሪያውን መግለጫ ሰጡ

ጠቅላይ ሚንስትር ሃይለማርያም ደሳልኝ የመጀመሪያውን መግለጫ ሰጡ ።በአሁን ሰአት ላይ በመተላለፍ የሚገኘው ይሀው መግለጫቸው እንዲሚያሳየው ከሆነ የኢትዮጵያ ህዝብ ለቀድሞው የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ እረፍትን እና ስርአተ ቀብርን በህዝቡ ትልቅ ድጋፍ ስለተፈጸመ ምስጋና ሊያቀርቡ እንደፈለጉ ጠቁመው “አናጺዎቹም እኛው ግንበኞቹም እኛው “መለስ ብለውናል ስለዚህ ህዳሴአችንን ይዘን እንጓዛለን ሲሉ መግለጫቸውን ይሰጣሉ ፣በመግለጫቸውም ከ7 በመቶ ሊያልፍ ያልቻለውን የኢትዮጵያን […]

Read More →
Latest

የመለስ “ተወዳጅነት” ለኢህአዴግ ምኑ ነው!?

By   /  September 3, 2012  /  Ethiopia  /  2 Comments

የርዕሷ ዜማ በ አንድ ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ “የአክሱም ሀውልት ለደቡብ ምኑ ነው!?” ሲሉ የተናገሯትን ትመስላለች። እናም ለዜማ ኩረጃዬ ይቅርታ ጠይቄ እቀጥላለሁ። አሁን አሁን ኢህአዴግ ምን እየሰራ እንደሆነ እጅግ በጣም ግራ እየገባኝ መጥቷል… “ገና አሁን!” ብለው ሲጠይቁኝ ይታየኛል። እኔም አይ ገና አሁን ሳይሆን አሁንም ድጋሚ በጣም ግራ እየገባኝ ነው!? እልዎታለሁ። የምሬን እኮ ነው… አቶ መለስ […]

Read More →
Latest

የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር መለስ የአገዛዝ ዘመን እና የኢትዮጵያ የሰባዊ መብቶች ሁኔታ

By   /  September 3, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር መለስ የአገዛዝ ዘመን እና የኢትዮጵያ የሰባዊ መብቶች ሁኔታ

1 የኢትዮጵያ ሕዝብ እያለቀሰ ያለው ለጠ/ሚ መለስ ዜናዊ “ብቻ” ወይስ ላለፉት ሃያ አንድ አመታት እርሳቸው በሚመሩት መንግስት በግፍ ለተገደሉት ከ3 ሺ በላይ የሚሆኑ ንጹሃን ዜጎች እና አመራራቸው ባስከተለው የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ሳቢያ ላለቀው ከ70 ሺ በላይ ሕዝብ? ከያሬድ ኃይለማሪያም የቀድሞ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኄ (ኢሰመጉ) የምርመራ ሠራተኛ ነሐሴ 2004 á‹“.ም. yhailema@gmail.com መግቢያ በመጀመሪያ አገራችን ኢትዮጵያን ፈቅደንም […]

Read More →
Latest

ለምን አናለቅስም እናለቅሳለን እንጂ !

By   /  September 3, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ለምን አናለቅስም እናለቅሳለን እንጂ !

    ሰሞኑን ለቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትራችን ያደረግነው ልማታዊ ለቅሶ የተነሳ ብዙዎቹ ለቅሶቻችንን ሲያጣጥሉብንና … ሙሉውን ለማንበብ ከዚህ በታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ ለምን አናለቅስም እናለቅሳለን እንጂ ! ሰሞኑን ለቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትራችን ያደረግነው ልማታዊ ለቅሶ የተነሳ ብዙዎቹ ለቅሶቻችንን ሲያጣጥሉብንና

Read More →
Latest

መለስ “የሠላም አባት” ተቀበሩ ግርማ ደገፋ ገዳ І girmariver@gmail.com І

By   /  September 2, 2012  /  Ethiopia  /  2 Comments

  የፖለቲካና የዜጋ ወገብ ሰባሪ ቃላትን ሲያንቦለቡሉ የነበሩትን የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትርን፤ “የሰላም አባት” “በአንድና አንድ ሰላም የሚያምኑ” “በጠረጴዛ ዙሪያ ብቻ ውዝግቦችን ለመፍታት የሞከሩ” “ቄጤማ ጎዝጓዥ” “ዘንባባብ ዘንጣፊ” እየተባለ፣ ማርና ወተት ብቻ ሲያርከፈክፉ እንደከረሙ እየተደረገ ከእንባ ጋር ሲሟሟቅ ሰነበተና ዛሬ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ሙት አካል ለአንዴም ለመጨረሻም ጊዜ መቃብር ገባ። በሥልጣን ዘመናቸው በግፍ ለተገደሉ ንጹሃን ዜጎች አንድም […]

Read More →
Latest

ተፈጸመ!!!!!!!!!

By   /  September 2, 2012  /  Ethiopia  /  1 Comment

የጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ  ስርአተ ቀብር በዛሬው እለት ብክብር መጠናቀቁን ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ ሲያመለክት በአዲስ አበባ ከ20ሺ ሰው በላይ በጎዳዎች ላይ የታደሙ ሲሆን  ከፍተኛ የሃዘን ድባብ በከተማዋ ተላብሶአል ብሎአል ።  በቅድስት ስላሴ ካቴድራል የተፈጸመው ይህ ስራተ ቀብር በፖሊስ ማርሽ እና በመከላከያ ሰራዊት የማርሽ ግሩፕ እንዲሁም የወታደራዊ ስርአት በታጀበ የቀብር ሁኔታ መከናወኑን ገልጾአል ። በቅድስት […]

Read More →
Latest

ነገ የሚፈጸመው የጠ/ሚንስትር ስርአተ ቀብር ዝግጅት ተጠናቋል ህዝቡ እስከ መስቀል አደባባይ ሽኝት እንዲያደርግ መግለጫ ወጥቶአል

By   /  September 1, 2012  /  Ethiopia  /  1 Comment

ባሳለፈነው 2 ሳምንታት የህልፈተ ህይወታቸውን የሰማነው የኢትይጵያው ጠ/ሚንስትር አቶ መለስ ዜናዊ ስርአተ ቀበር በነገው እለት በቅድስት ስላሴ ቤተክርስቲያን እንደሚፈጸም ምንጮቻችን ጠቁመው ፣በአዲስ አበባም ሆነ ከክልል የመጡ የወያኔ ኢሃዴግ አባላቶችም ሆኑ ህዝቡ በነቂስ ወጥቶ እስከ መስቀል አደባባይ ድረስ ሽኝት እንዲያደርግ ጥሪ እና እንዲሁም ማሳሰቢ ተሰጥቶአል ፣ማምሻውን ከአዲስ አበባ የማለዳ ታይምስ ዘጋቢ ያደረሰን ሪፖርት እንደሚያመለክተው ከሆነ  በከተማዋ […]

Read More →
Latest

ስደት መረረን Gedion from Norway

By   /  September 1, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ስደት መረረን Gedion from Norway

  ተሰደን ተሰደን አላልቅ ስላልን እንጂ በጣም ተሰደናል እኮ፥ አገራችንን ለቀን እየወጣን ለባዳ ሳናቀው እያስረከብን እኮ ነው፥፥ የድሮው የማናቀው የቅኝ ግዛት ታሪክ ተከረባብቶ ወደ ወደተስፋይቱ ምድር ወደ አገሬ ኢትዮጵያ ከች እያለ ነው፥፥ እርግጥ ነው አንዳንዴም የመለስ ስርአት ሲመረን አንዳንዴም የነጮቹ ኑሮ ሲያስቀናን መጀመርያ ትዝ የሚለን ስደት ነው፥፥ አሁን አሁን ግን የምንሰደደው የሆነ ከአቅም በላይ ፍለፊታችን […]

Read More →
Latest

አቶ መለስ ዜናዊ ለትውልድና ለሀገራችን ጥለውት ያልፉት እኩይ፣ መራራና አሳዛኝ ሀቆች(ከፊሊጶስ)

By   /  September 1, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on አቶ መለስ ዜናዊ ለትውልድና ለሀገራችን ጥለውት ያልፉት እኩይ፣ መራራና አሳዛኝ ሀቆች(ከፊሊጶስ)

ZH የአቶ መለስ፣ የኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊያን ግንኙነት ሁሌም ይደንቀኛል። በሀገርና በትውልድ ላይ የፈጸሙትንና ጥለውት የሄዱትን ከትውልድ ወደ ትውልድ ይሚትላልፍ መርዝ ሳስብ፤ ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያዊያን የነበራቸውን ጥላቻ ስቃኝ ፤በ’ርግጥ የሰው አዕምሮ ተመራምሮ ይደርስብት ይሆን? እላለሁ። አሁንም ከኢትዮጵያና ከዚች ዓለም ተለይተው ሄደው ግፋቸውን ሳስታውስ እጅግ አድርጎ ይገርመኛል ። ዘፋኙ ምን ነበር ያለው?……’’….ግርም ያደርገኛል ያሰበኩት እንደሆን ሰው በገዛ ሀገሩ ስደተኛ ሲሆን።….”እስቲ ባለፉት አመታት […]

Read More →
Latest

ስለ አቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ ፖለቲካዊ ሰብዕናና ከሚኒልክ በዘር መዛመዳቸው (አንድነት ይልማ)

By   /  September 1, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ስለ አቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ ፖለቲካዊ ሰብዕናና ከሚኒልክ በዘር መዛመዳቸው (አንድነት ይልማ)

ethio media ሰለአቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ፤ አዲሱ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር(?) ሰብእና ብዙ የሚታወቅ ባለመሆኑና፤ የዚህ ፅሁፍ አቅራቢ ግን በቅርብ ርቀት የሚያውቃቸው ሰው በመሆናቸው ይህችን አጭር ፅሁፍ ለመፃፍ አነሳሳኝ። አቶ መለስ ዜናዊ ካወረሱን ቅርሶች አንዱ “የዘሬን ያንዘርዝረኝ” ነውና፤ የአቶ ሀይለማርያምን ሰብእና ስዳስስ ከዘር ብጀምር አይፈረድብኝም። ሀይለማርያም ደሳለኝ እንደ ዳግማዊ አፄ ሚኒልክ በእናታቸው ብቻ ሳይሆን፤ ሙሉ በሙሉ (በእናትም በአባትም) በደቡብ ኢትዮጵያ ከሚገኙት 48 […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar