የግብር አሰባብሰብ የአዲስ አበባን ንግድ ተቋማትን እያዘጋ ነው ክልሎችም ይቀጥላሉ
በመዲናችን አዲስ አበባ እና በክክል ከተሞች የተካሄደው የቀን ገቢን አስልቶ የተተመነው የታክስ (ግብር አሰባሰብ ስርአት የተዛባ ከመሆኑ የተነሳ በሃገሪቱ ላይ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ለውጥ እንንደሚያመጣ ተፈረⶆል ። እንደ አንዳንድ የኢኮኖሚ ባለሙያዎች አገላለጽ ከሆነ መንግስት ይህንን ያህል ጫና በማህበረሰቡ ላይ ልጭን የተፈለገበት ዋነኛ ምክንያት በእራሱ በመንግስት ባለስልጣናት በስውር የተመዘበሩ ገንዘቦችን በህዝቡ ላብ ሊተካው ስላሰበ ነው ሲሉ ጠቁመዋል […]
Read More →የግብሩ አመጽ – የፍጻሜው ጦርነት ክንፉ አሰፋ
የአስቸኳይ (የአፈና) ግዜ አዋጁ ገና አልተነሳም። በአዲሱ የግብር ትመና ሳብያ ከዳር እስከዳር የተነሳው ሕዝባዊ አድማ እና አመጽ ግን አዋጁን ውድቅ ያደረገው ይመስላል። አንድ ስርዓት ራሱ ያወጣው ህግ በህዝብ ሲሻርበት – ያኔ ነው ያበቃለት! ከቶውን “የአለምን ኢኮኖሚ እየመራች ያለች ሃገር” የበጀት ሸክሟን ለምን በህዝብ ላይ መጣል እንዳለባት ግልጽ አልሆነም። እውነታው ከነዚህ ሁለት እይታዎች ውጭ […]
Read More →በአዲስ አበባ ሳሪስ፣ ኮልፌ፣ ቡራዩ፣ ደምቢዶሎ፣ ነጆ፣ ነቀምቴ በሥራ ማቆም አድማ ላይ ናቸው | ወደ ሰሜን ለሚሄዱ ተሽከርካሪዎች ማስጠንቀቂያ ተላለፈ!!
(ዘ-ሐበሻ) ሕወሓት መራሹ መንግስት የጣለውን አግባብ ያልሆነ ግብር በመቃወም የተጀመረው የሥራ ማቆም አድማ በተለያዩ ቦታዎች እየተስፋፋ ነው:: በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ሳሪስ እና ኮልፌ አካባቢ ንግድ ሱቆች መዘጋጋታቸው ታውቋል:: ሳሪስ ሙሉ በሙሉ ዝግ ስትሆን በኮልፌ አካባቢ ግን አንዳንድ ነጋዴዎች የመንግስትን ማስፈራሪያ ተቀብለው መክፈታቸው ተሰምቷል:: ለነዚህ ሱቃቸውን በመክፈት መንግስትን ለተባበሩት ነጋዴዎች ከአካባቢው ነዋሪዎች ማስጠንቀቂያ እንደተላለፈላቸው ለማወቅ […]
Read More →EU commend Ethiopia’s initiative to make political reforms
AFRICA INTELLIGENCE MEDIA By Tesfa-Alem Tekle July 20, 2017 (ADDIS ABABA) – The European Union (EU) on Thursday commended the ruling party, Ethiopia peoples Revolutionary Democratic Front (EPRDF) for opening space for dialogue with opposition parties. Currently, 21 political parties, including the ruling coalition EPRDF are engaged in consultations and debate to bring about political […]
Read More →ደራሲና ጋዜጠኛ ነጋሽ ገ/ማርያም በ93 ዓመታቸው አረፉ
ሰበር ዜና / Shocking News by Getu Temesegen #ETHIOPIA | Veteran journalist and author Negash Gebre-Mariam has died, aged 93. (1917 – 2009) • ሥርዓተ ቀብራቸው ነገ፣ ሐምሌ 11 ቀን 2009ዓ.ም በጉርድ ሾላ ሳህሊተ ምህረት ቤተክርስቲያን በ 9፡00 ሰዓት ይፈጸማል *** በኢትዮጵያ ዘመናዊ ጋዜጠኝነት ታሪክ ከፋና ወጊዎቹ አንዱ ነበሩ፡፡ ከባህላዊው […]
Read More →ዛሬ ብአዴን የተባለው ድርጅት አስገራሚ እና ለመዋጥ እጅግ የሚከብድ መራራ ሀቅ ይዞ ወጥቷል
ከቬሮኒካ መላኩ ዛሬ ብአዴን የተባለው ድርጅት አስገራሚ እና ለመዋጥ እጅግ የሚከብድ መራራ ሀቅ ይዞ ወጥቷል ። ብአዴን የተናገረው እንደወረደ ሲቀርብ << በአማራ ክልል ውስጥ በደርግ ጊዜ ከተተከሉ የኤሌክትሪክ ማሰራጫዎች ውጭ ምንም አይነት አዲስ የኤሌክትሪክ ማሰራጫ ባለፉት 25 አመታት አልተሰራም >> ይላል። ይሄን አይነት የኢኮኖሚ አፓርታይድ እና “ባንቱስታይዜሽን ” በኢትዮጵያ ውስጥ መኖሩን ሁሉም ህዝብ አውቆ ለአመታት […]
Read More →ግልፅ ደብዳቤ ከጎሳዬ ተስፋዬ ለውድ ኢትዮጵያውያን በሰሜን አሜሪካ
” ይድረስ ለኢትዮጵያውያን በኢትዮጵያ ውስጥም ሆነ ከኢትዮጵያ ውጪ የምትገኙ የስራዬ አድናቂዎች በሙሉ ይህን ግልፅ የሆነ መልእክቴን ከአክብሮት ጋር ወደናንተ ይደርስልኝ ዘንድ እወዳለሁ:: ኢትዮጵያዊነት ማለት ከአባቶቻችን የወረስነው ጀግንነት; ጨዋነት; እርስ በእርስ መከባበርና መዋደድ ነውና ዛሬም ከዚህ ማንነት ተካፋይ በመሆኔ የሚሰማኝ ደስታ ወደር የለውም:: ዛሬ ዛሬ እራሳችን በምንፈጥራቸው የሀሳብ ልዩነቶችና ያለመግባባት ችግሮች ሲያጋጥሙን ተወያይተንና ተከባብረን ጉዳዩን በመፍታት […]
Read More →የተክለሚካኤል አበበ ነገር በቴዲ አፍሮ ጉዳይ ከአቻምየለህ ታምሩ
የካናዳው ተክለሚካኤል አበበ «ጎንደር» በሚለው የቴዎድሮስ ካሳሁን አዲስ ዘፈን መናደዱን ከሰሞኑ ከአቶ ክንፉ አሰፋ ጋር በሲያትል ባደረገው «ክርክር» ተናግሯል። (Video?…. Click Here) ተክለሚካኤል በቴዲ የጎንደር ዘፈን የተናደደበትን ምክንያት ሲያብራራ አንድም ዘፈኑ «ብሔርተኞች» ያላቸው ፖለቲከኞች የዓፄ ቴዎድሮሷ ኢትዮጵያ ተጭና፣ ጨፍልቃና ማንነታችንን ያጠፋች ኢትዮጵያ ናት ስለሚሉ መስማት የማይፈልጓትን ኢትዮጵያ ስለሚያጎላ፤ ሁለትም «ጎንደር ጎንደር ፣ የኢትዮጵያ አንድነት ዋልታና […]
Read More →የአዲስ አበባ አስተዳደር መሬት አጥረው ባስቀመጡ ኤምባሲዎች ላይ እርምጃ ለመውሰድ መቸገሩ ተገለጸ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአዲስ አበባ መሬት አጥረው ባስቀመጡ የተለያዩ አካላት ላይ እርምጃ ለመውሰድ መቸገሩን መረጃዎች ጠቆሙ፡፡ በከተማዋ ለረዥም ጊዜ መሬት አጥረው ካስቀመጡ አካላት መካከል፣ የውጭ ሀገር ኤምባሲዎች፣ የሼህ ሁሰይን አሊ አላሙዲን ንብረት የሆነው ሚድሮክ ኢትዮጵያ፣ የመንግስት ተቋማት እና ሌሎችም ይገኙበታል፡፡ እነዚህ አካላት የከተማዋን አንድ ሶስተኛ ሊያክል ምንም ያልቀረው መሬት በመውረር ያለ ምንም ስራ አጥረው […]
Read More →ደብረ ብርሀን ጠባሴ እርሻ ሰብል አካባቢ አዲሱ ኮብል በጎርፍ ተጥለቀለቀ!!
ማለዳ ታይምስ ሪፖርተር ከስፍራው ዛሬ ደብረ ብርሀን ጠባሴ እርሻ ሰብል አካባቢ አዲሱ ኮብል በጎርፍ ተጥለቅልቋል፡፡ ተፋሰሱ አለመጠናቀቁና የተጀመረውም በመናዱ ዘግቶት ነው ተብሏል፡፡ ለውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ሊውል የሚችል አንድም ቱቦ ባለመሰራቱ እና በበቂ ሁኔታ ፈሰቶችን ማንሸራሸር ባለመቻሉ የተሰራው የኮብልሶን የመንገድ ስራ ፕሮጀክት እንዲህ ከተማዋን በጎርፍ እንድትጥለቀለቅ አድርጓታል ሲል ዘጋቢያችን ከስፍራው ጠቁሞአል ። በአካባቢው የነበረው ገራዥም ሙሉ […]
Read More →
