ጃንሆይን ማን ገደላቸው ? እንዴት ተገደሉ ? የሞታቸውስ መንስኤ በኤሌክትሪክ ንዝረት ወይስ በትራስ ታፍነው
ጃንሆይ እንዴት ተገደሉ? በኤሌክትሪክ ማሞቂያ ወይንስ በትራስ ታፍነው? – ይህ ቃለምልልስ ምላሽ አለው ጃንሆይ እንዴት ተገደሉ? በኤሌክትሪክ ማሞቂያ ወይንስ በትራስ ታፍነው? – ይህ ቃለምልልስ ምላሽ አለው መአዛ ብሩ በሸገር ኤፍ ኤም ከአንጋፋው ጋዜጠኛ ንጉሴ አክሊሉ ጋር ያደረገችው ቆይታ
Read More →አራጣ በዳሪው በልዩ ስማቸው ወርልድ ባንክ የተሰኙት ግለሰብ በፕረዚዳንት ሙላቱ የምህረት ደብዳቤ መሰረት ከእስር መለቀቃቸውን የከፍተኛው ፍርድቤቱ አስታወቀ
በአዲስ አበባ በአራጣ ብድር ህዝቡን ባዶ ሜዳ ያስቀሩት እና ብዙሃኑን በማስለቀስ ረገድ ወደር ያልተገኘላቸው አቶ ከበደ ተሰራ ከእድሜ ልክ እስራታቸው መለቀቃቸውን የከፍተኛ ፍርድቤት አንደኛ ምድብ ችሎት ከአቶ ሙላቱ ተሾመ በደረሰው የምህረት ደብዳቤ መሰረት ግለሰቡን ከእስር እንደለቀቀ አመልክⶆል ። በአርራጣ ብድርና በህገ ወጥ የገንዘብ ዝውውር ተከሰው የ 25 አመት እስር ፍርደኛ የነበሩት አቶ ከበደ ተሰራ […]
Read More →በጸረ-ሽብር አዋጁ አንቀፅ 3 “የሽብር ድርጊት ፈፅመዋል” የሚል ክስ ቀርቦባቸው የነበሩት አቶ ጉርሜሳ አያኖ፤አቶ ደጀኔ ጣፋና አቶ አዲሱ ቡላላ ክሳቸው “በሽብርተኛ ድርጅቶች ውስጥመሳተፍ” ወደሚል ተቀይሮ ተከላከሉ ተብለዋል
የፌደራሉ ከፍተኛው ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት ሃሙስ ሀምሌ 6/2009 ዓም በዋለው ችሎት በኦፌኮው ም/ል ሊ/መንበር በአቶ በቀለ ገርባ ላይ የቀረበውን የሽብር ወንጀል ክስ በመቀየር ፣ በወንጀለኛ ህጉ አንቀፅ 257 ሀ ስር የተደነገገውን ግዙፍ ያልሆነ ማሰናዳት ስር የተጠቀሰውን እንዲከላከሉ በይኗል። በጉርሜሳ አያና መዝገብ ከተከሰሱት መካካል ከ ተራ ቁጥር አንድ እስከ 13 የተካተቱት ተከሳሾች የቀረበባቸው የሽብር […]
Read More →አምቦ ውጥረት ላይ ትገኛለች ነጋዴው ህብረተሰብ ጩኸቱን እያሰማ ነው
የአዲስ አበባ የግብር መክፈያ ቦታዎችም በአቤቱታ አቅራቢዎች እየተጨናነቁ ነው የእለታዊ ገቢ ግብር አሰራርን በመቃወም በአምቦ ከተማ ዛሬ ተቃውሞ ሲካሄድ የዋለ ሲሆን፣ አንድ የፌደራል ፖሊስ መኪና ሲቃጠል ፣ አንድ አውቶቡስና ሌሎች የመስሪያ ቤት መኪኖችም ተሰባብረዋል። ይህን ዜና እስካጠናከርንበት በኢትዮጵያ ሰአት አቆጣጠር እስከ 11 ሰአት ድረስ በከተማዋ ተኩስ ይሰማ ነበር። ወደ ወለጋ የሚወስደው መንገድም በድንጋይ ተዘጋግቷል። በከተማዋ […]
Read More →በጣና ሐይቅ ላይ ኑሯቸውን መሰረት ያደረጉ ከ3 ሚሊዮን በላይ ነዋሪዎች አደጋ ላይ ወድቀዋል።
ከ50 ሺህ ሔክታር በላይ የሚሆነውን የጣና ሐይቅ በመሸፈን አደጋ የጋረጠው የእንቦጭ አረም የባህር ዳር ከተማን ጨምሮ በምዕራብ ጎጃም፣ ደቡብና ሰሜን ጎንደር ዞኖች የሚገኙ ህይወታቸውን ብርጣና ሐይቅ ከሚገኝ የምስኖ እና አሳ ምርት ያደረጉ ዜጎች ላይ መውደቃቸውን መረጃዎች አመላክተዋል። በተለይም የጣና ሐይቅ በሚያዋስናቸው ሰሜን ጎንደር፣ ጎርጎራ፣ አቼራ፣ ደንቢያ፣ ደንቢትና ማክሰኝት አካባቢዎች የሚኖሩ ነዋሪዎች በተስፋፋው አረም ምክንያት […]
Read More →በእነ ጉርሜሳ አያኖ (በቀለ ገርባ) መዝገብ የተከሰሱት 22 ሰዎች መሐል 5ቱ “መከላከል ሳያስፈልጋቸው” በነጻ ተሰናበቱ
የ2008ቱን ሕዝባዊ ተቃውሞ በሽብርተኝነት ከተፈረጀው ኦነግ ትዕዛዝ በመቀበል፣ በሕጋዊ ፓርቲ (ኦፌኮ) አባልነት ሽፋን “የሽብርተኝነት ድርጊት” ፈፅማችኋል በሚል ክስ የተመሠረተባቸው 22 ፖለቲከኞች፣ ዛሬ – ሐምሌ 6፣ 2009 ልደታ፣ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በዋለው 4ኛ ወንጀል ችሎት የዐቃቤ ሕግ ማስረጃዎች ብይን ተሰጥቷል። በዚሁ መሠረት 7ኛ ተከሳሽ ጭምሳ አብዲሳ፣ 9ኛ ተከሳሽ ፍራኦል ቶላ፣ 10ኛ ተከሳሽ ጌታቸው ደረጄ፣ 13ኛ […]
Read More →በደ/ታቦር ኢየሱስ መናኝ ባሕታዊ በፖሊስ ታፍነው ተወሰዱ፤ – ሙሉቀን ተስፋው
ባሕታዊ አባ ብርሃኑ ዛሬ ሐምሌ 6 ቀን 2009 ዓም ከፋርጣ ወረዳ መጡ በተባሉ ፖሊሶች አገልግሎት ላይ በነበሩበት ስዐት ከደብሩ ታፍነው መወሰዳቸውን የዐይን ምስክሮች ገለፁ። በገና እና በመስቀል በቴዎድሮስ አደባባይ ቀይ ቢጫ አረንጓዴ ሰንደቅ ብቻ እንዲኖር አድርገዋል በሚል የአገዛዙ ደኅንነቶች በጊዜው ሊወስዷቸው ሲሞክሩ በሕዝቡ ቁጣ በመቀስቀሱ መቅረታቸው የሚታወስ ነው። የወያኔ መንግስት በማንኛውም ቦታ እርሱን የሚቃወሞትን […]
Read More →“ኦሮሚያና አዲስ አበባ በአንድ ቦታ መሆናቸው ዕድል ነው እንጂ ጥፋት አይደለም” – የሰማያዊ ፓርቲ መሪ የሺዋስ አሰፋ
“ኦሮሚያና አዲስ አበባ በአንድ ቦታ መሆናቸው ዕድል ነው እንጂ ጥፋት አይደለም” – የሰማያዊ ፓርቲ መሪ የሺዋስ አሰፋ
Read More →የአሜሪካ ኢምባሲ ለአቡነ ዘካሪያስ የአሜሪካ መግቢያ ቪዛ እንዲከለክል የሚጠይቅ ፒትሽን መሰባሰብ ጀመረ
(ዘሐበሻ) በኢትዮያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የሰሜን የሰሜን ምእራብ የኒውዮርክ እና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀጳስ የሆኑት ብፁዕ አቡነ ዘካርያስ የምሥራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ሆነው ያገለግሉ በነበረበት ከሀገረ ስብከቱ ካዝና አንድ ነጥብ ስድስት ሚልየን ብር አጉድለዋል ተብሎ ክስ ሲቀርብባቸው የቆየ ሲሆን አቡነ ዘካሪያስ ይህንን ብር ያጠፉት በወቅቱ የሀገረስብከቱ ሥራ አስኪያጅ ከነበሩት ግለሰብ ጋር የነበረ ሲሆን […]
Read More →“እኛ ወደብ መች ቸገረን” – ዶ/ር አርከበ ዕቁባይ
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ልዩ አማካሪ ዶክተር አርከበ እቁባይ ከዘመን መጽሔት ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ቃለመጠይቅ አድርገዋል። እስካሁን ድረስ ቃለመጠይቁን በሶስት ተከታታይ ክፍሎች አቅርቧል። በሶስተኛው ክፍል ከቀረበው ውስጥ ዶ/ር አርከበ ከዘመን ለቀረበላቸው “ግንቦት 20 ኤርትራንም ወደብም አሳጥቶናል የሚሉ ወገኖች አሉና ለእነዚህ ወገኖች ምላሽዎ ምንድን ነው?” በሚል ለቀረበላቸው ጥያቄ የሰጡት ምላሽ አስገራሚና አነጋጋሪ ሆኖ አግኝተንዋል፡፡ በመሆኑም፣ ጥያቄውንና […]
Read More →
