www.maledatimes.com 2017 - MALEDA TIMES - Page 41
Loading...
You are here:  Home  >  2017  -  Page 41
Latest

በባሕር ዳር ዩንቨርሲቲ ፖሊ ቴክኒክ ግቢ የትግራይ ተወላጅ ተማሪዎችን የሚያስጠነቅቅ ወረቀት ተበትኖ አደረ | የዘር ግጭት እንዳይነሳ ሥጋት አለ

By   /  March 1, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on በባሕር ዳር ዩንቨርሲቲ ፖሊ ቴክኒክ ግቢ የትግራይ ተወላጅ ተማሪዎችን የሚያስጠነቅቅ ወረቀት ተበትኖ አደረ | የዘር ግጭት እንዳይነሳ ሥጋት አለ

መንግስት በዘር የከፋፈለው ለእንደዚህ አይነት የእርስ በእርስ ግጭት ሊዳርግ እንደሚችል አለመጠናቱ ጉዳቱ መንግስትን ፍርሃት ውስጥ አስጥሞታል !! የዘር ግጭት ከተነሳ መላው የብሄር ብሄረሰቦች አይኑን ወደ ትግራይ ተወላጅ ላይ እንደሚዳርግ የተለያዩ ጥናቶች ያመለክታል የትግራይ ተወላጆች እና አመራሮች ይህንን ጠንቅቀው ስለሚያውቁት በህዝቦች ላይ ከፍተኛውን ግፍ እያደረጉ እንደሆነ ካለፉት አስር አመታት ወዲህ የሚያሳየው መረጃ ይጠቁማል ! (ዘ-ሐበሻ) የሕወሓት […]

Read More →
Latest

ዓድዋና ዝካሬው በአረብ ሃገራት ….

By   /  March 1, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on ዓድዋና ዝካሬው በአረብ ሃገራት ….

የማለዳ ወግ … ታላቁን የዓድዋን ድል ለማክበር ቢሮን መዝጋት በቂ ነውን ? ========================================= * ስለ መከረኛዋ ኢትዮጵያ ስትሉ እንደ ድርጅታችሁ በዓላት ሰለ ዓድዋም ድል ሰባስቡን … * ዓድዋን በፊስታ ዳንኪራ ማክበሩ ቀርቶ ፤ በክብር ለሞቱልን ሰማዕታት ሻማ አስበሩን … * የስደት ፍሬዎቻችን ታሪክ እናስተምራቸው ፤ የጀግኖች አባቶችን ታሪክ እናውርሳቸው … * ዓድዋ ከውጭ ወራሪ ጋር […]

Read More →
Latest

They waved the Confederate flag and a shotgun at a black child’s party. Now they’re headed to prison on terrorism charges 

By   /  February 28, 2017  /  AFRICA  /  Comments Off on They waved the Confederate flag and a shotgun at a black child’s party. Now they’re headed to prison on terrorism charges 

By Ben Guarino February 28 at 8:13 AM Kayla Norton yells “I love you guys!” to the crowd that gathered to support her at her sentencing on Feb. 27. (Henry P. Taylor/Atlanta Journal-Constitution via AP)In July 2015, a group of 15 people calling themselves “Respect the Flag” boarded several pickup trucks, each outfitted with Confederate and American […]

Read More →
Latest

ሲያልቅ አያምር

By   /  February 28, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሲያልቅ አያምር

ተሻለ መንግሥቱ (teshalem1@gmail.com) እንዳጀማመራቸው አምሮባቸው የሚያልቁ ነገሮች ቢኖሩ በጣም ጥቂት መሆን አለባቸው ብዬ አምናለሁ፡፡ እንጂ ድል ባለ ድግስ የተዳሩ ጥንዶች በፍቺ ወይ በሞት እንደሚለያዩ፣ ብን ባለ ፍቅርና ወዳጅነት ውስጥ የነበሩ ግለሰቦች ወይም ቡድኖች አንዳች ነገር በመሃላቸው ገብቶ እንደሚመነቃቀሩና “ዐይንህ/ሽ ላፈር” እንደሚባባሉ… ፀሐይ የሞቀው ማኅበረሰብኣዊ እውነታ ነው፡፡ እናም እውነትም እንዳማረ አይገድልም – ማለቂያም ሁሉ እንደጅማሮ አያምርም፡፡ […]

Read More →
Latest

መንግስት በዳባት ወረዳ ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል እየፈጸመ ነው !በክትባት ስም አስደንጋጭ ፍጅት በህፃናት ላይ እየተፈጸመ ነው

By   /  February 28, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on መንግስት በዳባት ወረዳ ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል እየፈጸመ ነው !በክትባት ስም አስደንጋጭ ፍጅት በህፃናት ላይ እየተፈጸመ ነው

ሙሉነህ ዮሃንስ ዛሬ በዳባት ወረዳ በአጅሬ ቀበሌ ገበሬ ማህበር በክትባት ሰበብ 4 ህፃናት ሲሞቱ 8 ደግሞ በከፍተኛ ህመም ላይ ናቸው። ይህ የመኪና መንገድ የሌለው አካባቢ የሚኖሩት ወገኖች በሄሊኮፍተር እርዳታ ካልደረሰላቸው ብዙ ህፃናት የሞት አደጋ ላይ ናቸው። ዳባት ከተማ ውስጥም በተመሳሳይ መንስኤ 1 ህፃን ቅዳሜ ሞቷል። የኩፍኝ መከላከያ ክትባት ዘመቻ ከየካቲት 16/2009 ዓ.ም ጀምሮ በመላ አገሪቱ […]

Read More →
Latest

ደሴ በመንግስት ታጣቂዎች ሽብር ውስጥ ዋለች ፣ኮምቦልቻ ፍርድ ቤት የመንግሥት አቃቢ ሕግ በጥይት ከመገደል አምልጧል

By   /  February 28, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on ደሴ በመንግስት ታጣቂዎች ሽብር ውስጥ ዋለች ፣ኮምቦልቻ ፍርድ ቤት የመንግሥት አቃቢ ሕግ በጥይት ከመገደል አምልጧል

ሙሉቀን ተስፋው በደሴ ከተማ የመንግሥት አስተዳደር አካላት በነፍስ ወከፍ ዐሥር ሺህ (10000.00) ብር በመቀበል በወሎ ዩንቨርሲቲ አቅራቢያ ቀለም ሜዳ በተባለው አካባቢ ቦታ ተሰጥቷቸው ቤት የሠሩ ሰዎች ዛሬ ቤቱ እንዲፈርስ በመደረጉ ነው በሕዝብና በመንግሥት የጸጥታ አካላት መካከል ግጭት የፈጠረው፡፡ የደሴ ከተማ ሕዝብ በነቂስ ወጥቶ ሕገ ወጡን የቤት ማፍረስ ሥራ የተቃወመ ሲሆን በመካከል የወያኔ የታጠቁ ወታደሮች 5 […]

Read More →
Latest

የጭለማ ዘመን ከኢትዮጵያ ማህጸን ደጋግሞ የመፍለቁ ሚስጢር ምን ይሆን?

By   /  February 28, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on የጭለማ ዘመን ከኢትዮጵያ ማህጸን ደጋግሞ የመፍለቁ ሚስጢር ምን ይሆን?

ሸንቁጥ አየለ ————————————— -ዘመነ መሳፍንት ኢትዮጵያን 179 አመታት በጨለማ ዘመን ዉስጥ አስሮ አኖራት::በርካታ ሀገራት በተለይም ምዕራባዉያን ወደ ቀጣይ እድገት የተሸጋገሩበትን የግንዛቤ ለዉጥ የጨበጡት እና መሰረታዊ የአስተሳሰብ ለዉጥ ያመጡበት ወቅት ይሄዉ ኢትዮጵያ በዘመነ መሳፍንት ጨለማ ዉስጥ ስትዳክርበት የነበረዉ ዘመን ነዉ:: -ኢትዮጵያ በታላቁ አጼ ቴዎድሮስ ራዕይ እና ተጋድሎ በዳግማዊ አጼ ሚኒሊክ የማግባባት ጥበብ እንደ ሀገረ ከተሰባሰበች ብኋላ […]

Read More →
Latest

Ethiopian journalist’s wife urges UK and US to call for his release

By   /  February 27, 2017  /  AFRICA  /  Comments Off on Ethiopian journalist’s wife urges UK and US to call for his release

Bezawit Hailegiorgis says western powers could help free Anania Sorri, one of tens of thousands held in Ethiopia since last year Bezawit Hailegiorgis, wife of the detained blogger and journalist Anania Sorri. Photograph: Jason Burke for the Guardian Jason Burke in Addis Ababa The wife of a blogger and journalist detained in Ethiopia has called on the international […]

Read More →
Latest

Prof. Merara has been charged for damaging the image of the country

By   /  February 27, 2017  /  AFRICA  /  Comments Off on Prof. Merara has been charged for damaging the image of the country

Prof.Merara Gudina  has been charged for exposing the Ethiopian  government state terrorism to US state department.  As today’s Amharic  news paper ,which is called   “Reporter” , vouchsafed that Prof. Merara  has been charged for damaging the image of the country. As Wikileaks discloses the communication between Embassy and State department to the public, US […]

Read More →
Latest

አንድ ሚሊዮን ስንት ነው?                                                                    ነፃነት ዘለቀ

By   /  February 27, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on አንድ ሚሊዮን ስንት ነው?                                                                    ነፃነት ዘለቀ

                           ይሄ የቁጥር ነገር አልገባኝ እያለ መቸገሬን የምገልጥላችሁ ሀገሬ ውስጥ በምታዘበው የሙስና ግዝፈት እያፈርኩና እያረርኩም ነው፡፡ ትሹም ትልቁም ከመሬት እየተነሣ “አንድ መቶ ሚሊዮን ከባንክ ተበድሬ…፣ አምስት መቶ ሚሊዮን ብር ከባንክ ተበድረን ስናበቃ …፣ ለእገሊት 30 ሚሊዮን አበድሬያት …” እያለ ሲያወራ አንደበቱን ያዝ እንኳን አያደርገውም፡፡ ስለዚህ ቁጥር እኔ ማይም ነኝ ወይም እነሱ የጣሱት አኃዛዊ ሕግና ሥርዓት […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar