www.maledatimes.com 2018 - MALEDA TIMES - Page 21
Loading...
You are here:  Home  >  2018  -  Page 21
Latest

ሲኖዶሳዊው የዕርቀ ሰላም ልኡካን አባቶች ስምምነት ዝርዝር: ኹለቱም ቅዱሳን ፓትርያርኮች በእኩል የአባትነት ክብር ያገለግላሉ

By   /  July 26, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሲኖዶሳዊው የዕርቀ ሰላም ልኡካን አባቶች ስምምነት ዝርዝር: ኹለቱም ቅዱሳን ፓትርያርኮች በእኩል የአባትነት ክብር ያገለግላሉ

ሃራ ተዋህዶ !! አንዲት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን፣ በአንድ የቅዱስ ሲኖዶስ አመራር ትመራለች፤ 4ኛው ፓትርያርክ በጸሎት እና በቡራኬ፣ 6ኛው ፓትርያርክ በአስተዳደር ሥራ፤ የኹለቱም ስም፣ቤተ ክርስቲያን ባለችበት ዓለም ሁሉ ዘወትር በጸሎት ይነሣል፤ ሰማዕቱ አቡነ ቴዎፍሎስ ለሞት ከተላለፉበት ጀምሮ የቀኖና ጥሰት ተፈጽሟል፤ ቅ/ሲኖዶስ፣ የቤተ ክርስቲያንን ክብር ባለማስጠበቁ ልጆቿን ይቅርታ ይጠይቃል፤ ††† ጥሰቱን ለመከላከልና ሉዓላዊነቷን ለማስጠበቅ፣ቅዱስ ሲኖዶስ ደንብ ያዘጋጃል፤ […]

Read More →
Latest

ሰበር ዜና  የህዳሴው ግድብ ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ስመኘው በቀለ አዲስአበባ መስቀል አደባባይ ላይ መኪናቸው ውስጥ ላይ ሞተው ተገኙ!!

By   /  July 26, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሰበር ዜና  የህዳሴው ግድብ ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ስመኘው በቀለ አዲስአበባ መስቀል አደባባይ ላይ መኪናቸው ውስጥ ላይ ሞተው ተገኙ!!

ሰበር ዜና የህዳሴው ግድብ ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ስመኘው በቀለ አዲስአበባ መስቀል አደባባይ ላይ መኪናቸው ውስጥ ላይ ሞተው ተገኙ!! የፖሊስ_ኮሚሽነር ጄኔራሉ ዘይኑ ጀማል ስለ ኢ/ር ስመኘው ግድያ የሰጡት መግለጫ፦ by Yoseph Tegania * ኢንጅነር ስመኘው ጠዋት አንድ ሰዓት ከቢሮው ገብቶ ሲወጣ ታይቷል። መስቀል አደባባይ የታየው ሁለት ሰዓት ከሃያ ነው። * የተተኮሰበት ጥይት ብዛት ያልታወቀ ሲሆን […]

Read More →
Latest

የአሰቴር ታደሰ የስርአተ ቀብር የሚከናወንበት መካነ መቃብር ቦታ ተገለፀ

By   /  July 24, 2018  /  Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on የአሰቴር ታደሰ የስርአተ ቀብር የሚከናወንበት መካነ መቃብር ቦታ ተገለፀ

በዚህ ባሳለፍነው ሳምንት ህይወቷን ያጣችው ድምፃዊት አስቴር ታደሰ መካነ መቃብር የሚፈፀምበት ቦታ ተገለፀ። አስቴር ታደሰ በፌስቡክ ስሟ አስቴር ካሚሊዮን ታደሰ በሚል የምትታወቅ ሲሆን ፣በድንገት ህይወቷ ማለፉ ብዙሀኑን አስደንግጦአል። አስቴር መልካም ሴት እና ኢትዮጵያዊነቷን የምትወድ ድንቅ ሴት ነበረች። ለስርአተ ቀብሯ የተዘጋጀውን የህወት ታሪክ ይዘን ለመቅረብ እንሞክራለን። አስቴር ታደሰ በህይወት ሳለች ሁለት ልጆች ያፈራች ሲሆን ገና በለጋ […]

Read More →
Latest

ኢትዮጵያዊቷ ስለ አባቷ የአያ አራት አመታት በህወሃት መታገት (መታሰር) ለፈረንሳዊው ፕረዚዳንት ግልጽ ደብዳቤ ጻፈች

By   /  July 24, 2018  /  Ethiopia, ማለዳ ራዲዮ  /  Comments Off on ኢትዮጵያዊቷ ስለ አባቷ የአያ አራት አመታት በህወሃት መታገት (መታሰር) ለፈረንሳዊው ፕረዚዳንት ግልጽ ደብዳቤ ጻፈች

ወይዘሮ ትርሲት እንደርሳቸው 28 Landsberg Street 67100 STRASBOURG ስልክ. +33 6 95 17 41 38 ኢሜይል: tirsit67@gmail.com የአገሪቱ ፕሬዚዳንት የኤሊሴይ ንጉስ 55, rue du Faubourg ቅዱስ አደራጅ 75008 PARIS ስትራስቡርግ, ሰኔ 19 ቀን 2018 የመልቀቂያ ማሳወቂያ ሳይሰጥ የቀረበው ደብዳቤ ውድ በተቻለ መጠን እርዳታዎን ለመጠየቅ ነፃነትን እወስዳለሁ. ከባለ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር ስገባ ከኔ አይደብቅም, ለረጅም ጊዜ […]

Read More →
Latest

የተባበሩ አረብ ኢምሬት አልጋ ወራሽ ፣ለኤርትራው ፕረዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ እና ለጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ የሰላም ሽልማት አበረከቱ

By   /  July 24, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on የተባበሩ አረብ ኢምሬት አልጋ ወራሽ ፣ለኤርትራው ፕረዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ እና ለጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ የሰላም ሽልማት አበረከቱ

ባሳለፍነው፡ወራት፡ነበር፡የአስመራው፡የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ልኡካን እና የኢትጵያው አዲሱ ጠቅላይ ሚንስትር የመጀመሪያ ጥሪ በተደረገላቸው መሰረት በቀጥታ ከአስመራ ወደ አዲስ አበባ በመብረር የዲፕሎማሲ ውይይት ያደረጉት የነበረው ፣ከዚያም በመቀጠል የዶክተር አብይ ወደ አስመራ መጓዝን ተከትሎ ፣ በአሁን ሰአት  በአፍሪካ ውስጥ የእረጅም ጊዜ ስልጣን ባለቤት የሆኑትን የአስመራውን ፕረዚደንት ኢሳያስ አፈወርቂን ኢትዮጵያ በአዲስ አበባ በደማቅ ሁኔታ ያስተናገደችው ። ለእረጅም ጊዜያት የደስታ […]

Read More →
Latest

ዶ/ር አብይ ለምን ጋዜጠኞችን ይፈራሉ ?ለጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ ጠያቄ መጠየቅ የሚቻለው በዌብሳይት በመላክ ብቻ ነው

By   /  July 24, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on ዶ/ር አብይ ለምን ጋዜጠኞችን ይፈራሉ ?ለጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ ጠያቄ መጠየቅ የሚቻለው በዌብሳይት በመላክ ብቻ ነው

የጠቅላይ ምንስትሩ የሚዲያ አሰባሳቢ ኮሚቴ መግለጫውን ግልጽ አድርጓል ፡፡ ጉዳዩ የሚዲያ፡ስነ፡ምግባርን፡የሚጻረር ስራ ነው ማለዻ ታይምስ  በሰሜን አሜሪካ ለሚካሄደው የሃገራዊ ኮንፈረንስ ሁኔታ ጠቅላይ ሚንስትሩን ጥያቄዎች መጠየቅ የሚቻለው በዌብሳይት ላይ ጥያቄዎችን በማስገባት ብቻ መሆኑን የሚዲያ አሰባሳቢው ኮሚቴ ገልጧል ። እንደ ኮሚቴው ውሳኔ ከሆነ ማናቸውንም ሚዲያዎችም ሆኑ ግለሰቦች ጥያቄዎቻቸውን በዌብሳይ ማድረግ ያለባቸው እንደሆነ አሳውቀዋል። የዚህም ዌብሳይት አድራሻ የሚከተለው […]

Read More →
Latest

LOVE LETTER TO ETHIOPIAN BUNA

By   /  July 23, 2018  /  AFRICA, WEST AFRICA, ኣማርኛ  /  Comments Off on LOVE LETTER TO ETHIOPIAN BUNA

AUTHOR Hannah Giorgis PHOTOGRAPHER Girma Berta In a recent deep clean of our lovely but very Brooklyn-size apartment, my roommate stumbled upon a curious artifact. Nestled amid some paperwork was a report I had written on Ethiopia in the fifth grade. A few months earlier we brought back the document—its clear plastic binding holding together […]

Read More →
Latest

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፣ ሲኖዶስ አመራሮች እርቀ ሰላም የማድረግ ጸሎት በጋራ አደረጉ

By   /  July 23, 2018  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፣ ሲኖዶስ አመራሮች እርቀ ሰላም የማድረግ ጸሎት በጋራ አደረጉ

ላለፉት ፳፯ አመታት በወያኔ(ህወሃት) ፖለቲካዊ ጥቅም ተመልክቶ ፤ ማህበረሰቦችን በፖለቲካ ልዩነቶች ፣ ሃይማኖቶችን እና ዘሮችን ባማከለ ሁኔታ እንዲለያዩ ሲሰሩበት እንደኖሩ ይታወቃል፣ ይህም የፖለቲካ እድሜአቸውን እንዲያራዝሙበት ጠቅⶁቸዋል;; ሆኖም ግን አንድ ትውልድ ህይወት ከጠፋ በሁዋላ እንደገና ከእራሳቸው ውስጥ የወጣ እና ኢትዮጵያን የተባለችውን ሃገር የማዳን አባዜ የያዘው ፣ምርጥ ኢትዮጵያዊ የጥላቻን ጉልበት ለመስበር በቅቷል ፣በዚህም ሁኔታ በመላው ሃገሪቱ ተወዳጅነቱን […]

Read More →
Latest

በምዝበራ የበሰበሱ የአ/አበባ ሀ/ስብከት የዋና ክፍል ሓላፊዎች በሙሉ እንዲወገዱ፣በግፍ ያፈናቀሏቸው 270 ሠራተኞች እንዲመለሱ ቋሚ ሲኖዶስ ወሰነ

By   /  July 23, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on በምዝበራ የበሰበሱ የአ/አበባ ሀ/ስብከት የዋና ክፍል ሓላፊዎች በሙሉ እንዲወገዱ፣በግፍ ያፈናቀሏቸው 270 ሠራተኞች እንዲመለሱ ቋሚ ሲኖዶስ ወሰነ

በምዝበራ የበሰበሱ የአ/አበባ ሀ/ስብከት የዋና ክፍል ሓላፊዎች በሙሉ እንዲወገዱ፣በግፍ ያፈናቀሏቸው 270 ሠራተኞች እንዲመለሱ ቋሚ ሲኖዶስ ወሰነ ሀ/ስብከቱ፣እንደየሥራ ዘርፋቸው በሚያወጣው ድልድል መሠረት በየአጥቢያው ይመደባሉ፤ በዛሬው ዕለት፣ አለቆችንና ም/ል ሊቃነ መናብርትን ጠርቶ ውሳኔውን አስታውቋል፤ ኾኖም… ከተመላሾቹ ውስጥ የእምነትም የሥነ ምግባርም ችግር ያለባቸው መኖራቸው እያነጋገረ ነው፤ እንደ‘አባ’ ነአኵቶ ለአብ፣ ጌታቸው ዶኒ፣ ጸዳሉ መለሰ ያሉት በማጣራት የተወሰነባቸው ነበሩ፤ ††† […]

Read More →
Latest

አቡነ መርቆርዮስ ወደ መንበራቸው እንዲመለሱ ተወሰነ

By   /  July 23, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia, ማለዳ ራዲዮ  /  Comments Off on አቡነ መርቆርዮስ ወደ መንበራቸው እንዲመለሱ ተወሰነ

(ዘ-ሐበሻ) ኢትዮጵያ የሚገኘው እና አሜሪካ በሚገኘው ቅዱስ ሲኖዶስ መካከል የተጀመረው እርቀ ሰላም ታላቅ ውሳኔ አስተላለፈ:: በአዲስ አበባው እና በውጭ ሃገር ያለው ሲኖዶስ ከብዙ ልፋት እና ሽምግልና በኋላ እርቀሰላሙ ተፈጽሟል:: በዚህም መሰረት በውጭ ሃገር ያለው ሲኖዶስ እና በሃገር ቤት ያለው ሲኖዶስ አንድ እንዲሆኑ ተወስኗል:: በዚህም መሰረት ፓትርያሪክ አቡነ መርቆሪዮስ ወደ መንበራቸው የሚመለሱ እንዲመለሱ ከስምምነት ተደርሷል:: አቡነ […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar