www.maledatimes.com March, 2019 - MALEDA TIMES - Page 2
Loading...
You are here:  Home  >  2019  >  March  -  Page 2
Latest

የፌደራል ዋና ኦዲተር የክልሎች ገቢና ወጪ ኦዲት የማድረግ ሥልጣን የሚሰጥ ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጀ

By   /  March 31, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on የፌደራል ዋና ኦዲተር የክልሎች ገቢና ወጪ ኦዲት የማድረግ ሥልጣን የሚሰጥ ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጀ

የፌዴራል ዋና ኦዲተር የክልል መንግሥታት ከሚያገኙት ድጎማ በተጨማሪ በጀትና ገቢያቸው ኦዲት የማድረግ ሥልጣን የሚሰጠው ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጅቶ ለውይይት ሊቀርብ ነው። አሁን እየተሰራበት ያለው የፌደራል ዋና ኦዲተር ማቋቋሚያ አዋጅ 982/2008 ሕገ መንግሥቱን መሰረት ባደረገ መንገድ ማሻሻያ መደረጉን ተከትሎ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በመንግሥት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ቋሚ ኮሚቴ እየመከረበት ሲሆን ወይይቱ ከተጠናቀቀ በኋላ የሕዝብ ተወካዮች ምክር […]

Read More →
Latest

በ3 ቢሊየን ብር የገበያ ማዕከል እገነባለው ያለው ድርጅት ውጥረት ውስጥ ገብቷል

By   /  March 31, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on በ3 ቢሊየን ብር የገበያ ማዕከል እገነባለው ያለው ድርጅት ውጥረት ውስጥ ገብቷል

• ድርጅቱ 28 ሚሊዮን ብር ከ3500 ባለአክሲዮች ሰብሰቧል የዛሬ ኹለት ዓመት ገደማ በ3 ቢሊየን ብር የገበያ ማዕከል እገነባለው ብሎ እስካሁን ወደ 28 ሚሊየን ከተለያዩ ባለሀብቶች የሰበሰበው የሕዳሴ አክስዮን ማኅበር ከአዲስ አበባ መስተዳድር ምንም ዓይነት ይሁንታ አለማግኘቱና የግንባታውን ተፈፃሚነቱ አጠራጣሪ ደረጃ መድረሱ ታወቀ። በዚህም የተነሳ ባለአክሲዮኖች ከድርጅቱ ኃላፊዎች ጋር እሰጣ ገባ ውስጥ ገብተዋል። አዲስ ማለዳ ባደረገችው […]

Read More →
Latest

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ግማሽ ቢሊዮን ብር የሚጠጋ በጀት ሥራ ላይ አልዋለም

By   /  March 31, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ግማሽ ቢሊዮን ብር የሚጠጋ በጀት ሥራ ላይ አልዋለም

የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር በየበጀት ርዕሱ በመደበኛ በጀት 10 በመቶ ብቻ በመውሰድ 444 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር በሥራ ላይ እንዳላዋለ ታወቀ። የሚንስቴሩ የ2009 የሒሳብ ኦዲት ግኝት በመንግሥት ወጪ ቁጥጥር ጉዳዮች አስተዳደር ቋሚ ኮሚቴ በተገመገመበት ወቅት እንደተገለፀው፣ በሥራ ላይ ያልዋለው በጀት ከአጠቃላይ በጀቱ ጋር ሲነፃፀር 20 በመቶ እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል። ከዚሁ ጋር ተያይዞ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር በ2009 […]

Read More →
Latest

አብን የአማራ፣ የጉራጌና የቅማንት ሕዝብ ˝የቁጥር ዘር ማጥፋት ወንጀል ተፈጽሞበታል˝ አለ

By   /  March 31, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on አብን የአማራ፣ የጉራጌና የቅማንት ሕዝብ ˝የቁጥር ዘር ማጥፋት ወንጀል ተፈጽሞበታል˝ አለ

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) በ1999 በተካሔደው የሕዝብና ቤቶች ቆጠራ የአማራ፣ የጉራጌና የቅማንት ሕዝብ ላይ ˝የቁጥር ዘር ማጥፋት ወንጀል ተፈጽሟል˝ ሲል መንግሥትን ወቀሰ። በቆጠራው የተሳተፉ ባለሙያዎችና ባለሥልጣናት ተጠያቂ እንዲሆኑ የሚል አቋም እንዳለውም አሳውቆም፣ በቆጠራው ለተፈጠረው ስህተት መንግሥት ካሳ ሊከፍል ገባል ሲል ጠይቋል። በ1999ኙ ሦስተኛው የሕዝብና ቤቶች ቆጠራ ወቅት ከስድስት ሚሊዮን በላይ የአማራ ብሔር ተወላጆች ባለመቆጠር ወይም […]

Read More →
Latest

የገንዘብ እጥረትያጋጠመው ዳሽን ቢራ 400 ሚልዮን ብር ከንግድ ባንክ ተበደረ

By   /  March 31, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on የገንዘብ እጥረትያጋጠመው ዳሽን ቢራ 400 ሚልዮን ብር ከንግድ ባንክ ተበደረ

ዳሽን ቢራ አክስዮን ማኅበር ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከዚህ ቀደም ለወሰዳቸው ቆርኪ ፋብሪካና ብቅል ግብዓቶች ክፍያ ለመፈፀም 400 ሚሊየን ብር ከንግድ ባንክ እንደተበደረ ምንጮች ለአዲስ ማለዳ ገለፁ። በኢትዮጵያ የቢራ ኢንዱስትሪ በአቅም ደረጃ ከሔኒከንና ቢጂአይ ቀጥሎ ሦስተኛን ደረጃ የያዘው ዳሽን ቢራ በአገሪቷ ባለፉት ዓመታት በነበረው አለመረጋጋት ተከትሎ በተከፈተበት ዘመቻ በአንዳንድ አካባቢዎች ያለው የገበያ ድርሻ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ […]

Read More →
Latest

ጠቅላይ ሚንስትር አብይ እስክንድር ነጋን በከባዱ ይፈራዋል፣ ጋዜጣዊ መግለጫውን አስከልክሎታል!!

By   /  March 30, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on ጠቅላይ ሚንስትር አብይ እስክንድር ነጋን በከባዱ ይፈራዋል፣ ጋዜጣዊ መግለጫውን አስከልክሎታል!!

ዛሬ የተከለከለው ጋዜጣዊ መግለጫ በተመለከተ!.~ በዛሬው እለት አዲስ አበባ ባለአደራ ምክር ቤት /ባልደራስ/ ይሰጠው የነበረው ጋዜጣዊ መግለጫ “ከበላይ አካል በመጣ” ቀጥተኛ ትዕዛዝ ክልከላ ተደርጎበታል ።.~ የክልከላው ምክንያት አስመልክቶ በቦታው ላይ በዋነኛነት መመሪያ ሲሰጥ የነበረው አዛዥ ፖሊስ “ክልከላው ከበላይ አካል የተሰጠ ትዕዛዝ ነው”ከማለት ውጪ ለጋዜጠኞችም ሆነ ጋዜጣዊ መግለጫ ላዘጋጅቱ አካላት ምንም ዓይነት ምላሽ ለመስጠት ፍቃደኛ አልነበረም […]

Read More →
Latest

በአዲስ አበባ የምትታተመውን የግዮን መጽሄት አዲስ እትምን ይዘናል

By   /  March 28, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on በአዲስ አበባ የምትታተመውን የግዮን መጽሄት አዲስ እትምን ይዘናል

Read More →
Latest

የሃገር ቅርሶች እየተመናመኑ አለቁ የአርበኛ ዐመዴ አበራ ካሳ ቤት ፈረሰ

By   /  March 27, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on የሃገር ቅርሶች እየተመናመኑ አለቁ የአርበኛ ዐመዴ አበራ ካሳ ቤት ፈረሰ

በቅርስነት የተመዘገበውን የደጃዝማች ዐምዴ አበራ ካሳ መኖሪያ ቤት ያፈረሰው የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ቤቱ በቅርስነት ስለመመዝገቡ ምንም ዓይነት መረጃ የለኝም ማለቱ እያነገጋረ ነው፡፡***********************************በትላንትናው ዕለት መፍረሱ የተሰማው በአዲስ አበበ ከተማ በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ አንድ የሚገኘው እና በቅርስነት የተመዘገበው የደጃዝማች ዐምዴ አበራ ካሳ መኖሪያ ቤት በቅርስነት ስለመመዝገቡ ምንም ዓይነት መረጃ የለኝም ሲል የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ተናገረ፡፡ የአዲስ […]

Read More →
Latest

Boeing Company Response to Ethiopian Airlines Group CEO Ato Tewolde GebreMariam and the aviation industry

By   /  March 27, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on Boeing Company Response to Ethiopian Airlines Group CEO Ato Tewolde GebreMariam and the aviation industry

As the lead engineer on a project earlier in my career, I watched my pilot friend climb into the cockpit of a prototype aircraft and fly it for the first time. He landed safely, and I exhaled with admiration and relief—a vivid memory I carry with me every day. Knowing someone’s life depends on your […]

Read More →
Latest

የባለ አደራ ምክርቤቱ በአዲስ አበባ ጉዳይ ላይ ግልጽ ሃሳቡን አስቀመጠ

By   /  March 26, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on የባለ አደራ ምክርቤቱ በአዲስ አበባ ጉዳይ ላይ ግልጽ ሃሳቡን አስቀመጠ

የአዲስ አበባ ባለአደራ ም/ቤት (ባልደራስ)፣ መጋቢት 1 ቀን 2011 ዓ.ም በባልደራስ አዳራሽ በስፍራው በአካል ከተገኙ ከከተማዋ ነዋሪዎች ጋር ውይይት አድርጎ፣ ግልጽ፣ ጥርት ያሉና አጭር የሆኑ ባለአራት ነጥብ የአቋም መግለጫዎችን ማውጣቱ፣ እንዲሁም በዕለቱ የተገኙ በሺዎች የሚቆጠሩ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች፣ አራቱን ጥያቄዎች በሰላማዊ መንገድ ብቻ ምላሽ ያገኙ ዘንድ ውክልና እንደሰጠው ይታወቃል። ይህንንም ተከትሎ ም/ቤቱ፣ ወደ ተግባር እንቅስቃሴ […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar