www.maledatimes.com ኣማርኛ - MALEDA TIMES - Page 8
Loading...
You are here:  Home  >  ኣማርኛ  -  Page 8
Latest

በደምቢዶሎ “ተማሪዎችን አግተዋል” በሚል የተጠረጠሩ 17 ግለሰቦች በሽብር ወንጀል ክስ ተመሰረተባቸው

By   /  July 18, 2020  /  Addis Admas, AFRICA, EASTAFRICA, Ethiopia, ማለዳ ራዲዮ, ኣማርኛ  /  Comments Off on በደምቢዶሎ “ተማሪዎችን አግተዋል” በሚል የተጠረጠሩ 17 ግለሰቦች በሽብር ወንጀል ክስ ተመሰረተባቸው

****************** በደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ የነበሩና ወደ ቤተሰቦቻቸው በመጓዝ ላይ የነበሩ “ተማሪዎችን አግተዋል” በሚል ወንጀል የተጠረጠሩ 17 ግለሰቦች በዛሬው ዕለት በሽብር ወንጀል ክስ ተመሰረተባቸው ፡፡ በእነ ከሊፋ አብዱረሂማን በሚጠራው የክስ መዝገብ ውስጥ 17 ግለሰቦች በጠቅላይ ዓቃቤ ህግ 3 ክስ ተመስርቶባቸዋል፡፡ የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በዛሬው ዕለት ክሱን አድምጧል፡፡ ህዳር 24 እና 25 ፣2012 በደምቢ […]

Read More →
Latest

በሚኒሶታ-ሚድዌስት የኢፌዴሪ ቆንስላ ጄኔራል ጽ/ቤት የኮቪድ-19 የድጋፍ አሰባሰብ ወቅታዊ ሪፖርት

By   /  April 17, 2020  /  Addis Admas, ኣማርኛ, ፍትሕ  /  Comments Off on በሚኒሶታ-ሚድዌስት የኢፌዴሪ ቆንስላ ጄኔራል ጽ/ቤት የኮቪድ-19 የድጋፍ አሰባሰብ ወቅታዊ ሪፖርት

መግቢያየኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከልና ቫይረሱ በአገራችን የሚያደርሰውን ጉዳት ለመቋቋም አቅጣጫ መውረዱ ይታወሳል። በሚድዌስት ከሚገኙ የተለያዩ ከዳያስፖራ አደረጃጀቶች ጋር ቴሌ-ኮንፈረንሶችን በማካሄድ ኮሚቴ በማደራጀት በአገሩ አሰራር GoFundMe ሂሳብ በመክፈት፣ የህክምና ቁሳቁሶችን በኢትዮዽያ አየር መንገድ እንዲጓጓዝ ዋሽንግተን ዲሲ ወደ ሚገኘው የኢፌዲሪ ኤምባሲ ትዕዛዙ እንዲደርስ በማድረግና በየስቴቱ የተዋቀረው ኮሚቴ ገንዘብ በመሰብሰብና በማስተባበር ወደ አገር ቤት ገንዘቡ እንዲላክ በማድረግ ላይ […]

Read More →
Latest

የአማራ ባንክ አክስዮን ሽያጭ ለአምስት ሳምንት ተራዘመ፡፡

By   /  March 9, 2020  /  Ethiopia, ኣማርኛ  /  Comments Off on የአማራ ባንክ አክስዮን ሽያጭ ለአምስት ሳምንት ተራዘመ፡፡

ዛሬ የሚጠናቀቅ የነበረው የአማራ ባንክ አክሲዮን ማኅበር የአክሲዮን ሽያጭ ለአምስት ሳምንታት መራዘሙን አደራጅ ኮሚቴው አስታውቋል፡፡ ትውልደ ኢትዮጵያውያኑ በ”ፋይናንስ ሴክተሩ”እንዲሳተፉ የተመለከተውን አዋጅ መሠረት አድርጎ መመሪያ የወጣው የካቲት 20/2012 ዓ.ም ላይ እንደሆነ አደራጅ ኮሚቴው ዛሬ በሰጠው መግለጫ አመላክቷል። ይህም ማለት የባንኩ የአክሲዮን ሽያጭ ማጠናቀቂያ እንደሆነ ተገልጾ ከነበረው የካቲት 30/2012 ዓ.ም በ10 ቀናት ብቻ የቀደመ ነው። ይህም በቂ […]

Read More →
Latest

የኢትዮጵያን አትሌቶች ማንኛውም አትሌት የፈለገውን ባንዲራ ይዞ መውጣት ይችላል ሲሉ ገለጡ!

By   /  October 13, 2019  /  EASTAFRICA, ኣማርኛ  /  Comments Off on የኢትዮጵያን አትሌቶች ማንኛውም አትሌት የፈለገውን ባንዲራ ይዞ መውጣት ይችላል ሲሉ ገለጡ!

በችካጎ ማራቶን በተከናወነው የማራቶን ሩጫ ላይ የሁለተኛ ደረጃ ላይ አሸናፊ የሆኑት ደጀን ደበላ እና አሰፋ መንግስቱ ፣ ማንኛውም ሰው በሩጫው ወቅት የፈለገውን ባንዲራ ይዞ መሮጥ አለበት ሲሉ ተደምተዋል በተለይም ሃገርን ወክሎ እና የሃገርን ባንዲራ ማውለብለብ በሚቻልበት ወቅት ፣ የአሸባሪ ቡድን ባንዲራ ይዞ መገኘትም እንደፍላጎትህ ነው ሲሉ ተናግረዋል። በተለይም አትሌት አሰፋ መንግስቱ ሰው የፈለገውን ይዞ የመምጣት […]

Read More →
Latest

ለአስራ ስድስት አመታት በፓውላ ራድክሊፍ ተይዞ የነበረው ሪከርድ በችካጎ ማራቶን ተሰበረ

By   /  October 13, 2019  /  EASTAFRICA, ኣማርኛ  /  Comments Off on ለአስራ ስድስት አመታት በፓውላ ራድክሊፍ ተይዞ የነበረው ሪከርድ በችካጎ ማራቶን ተሰበረ

ፓውላ ራድ ክሊፍ በለንደን ማራቶን በወረሃ ሚያዚያ በተካሄደ ሩጫ ነበር የዛሬ አስራ ስድስት አመታት የፈጣኑን የአለም ሪከርድ የሰበረችው ፣ ሰአቱንም 1:04:28 አመተ ምህረቱም በሁለት ሺህ ሦስት ነበር ። በዘንድሮው የባንክ ኦፍ አሜሪካ ችካጎ ማራቶን ላይ ከተሳተፉት ሯጮች እና በቀዳሚ ስፍራ ከጅምሩ ጀምሮ ስትሮጥ የነበረችው ኬንያዊት ብሪጅ ኮሳጌ 2:14:04 በመሮጥ የአለም ክብረ ወሰን ይዛለች ። ከፍተኛውንም […]

Read More →
Latest

የኢቶጵያን አትሌቶች ከኬንያዊቷ ጋር ግብግብ ይዘው ነበር ፣ ኬንያዊቷ በ6:47ደቂቃ ቀድማቸው ገባች!

By   /  October 13, 2019  /  Addis Admas, AFRICA, EASTAFRICA, NEWS, ኣማርኛ, ፍትሕ  /  Comments Off on የኢቶጵያን አትሌቶች ከኬንያዊቷ ጋር ግብግብ ይዘው ነበር ፣ ኬንያዊቷ በ6:47ደቂቃ ቀድማቸው ገባች!

በችካጎ እየተከናወነ በሚገኘው የችካጎ ማራቶን ላይ ኢትዮጵያዊቷ ገለቴ ቡርቃ እና የሻነህ አባቤል በውድድሩ ላይ ከሚጠበቁት ውስጥ ናቸው ፣ ብሪጅ ካሶጅ ከተጀመረ ጀምሮ ከወንዶች ኬንያኖች ጋር ሳትነጣጠል በከፍተኛ ፍጥነት እየተወዳደረች ትገኛለች ። በከፍተኛ ፍጥነት የምትወዳደረው ብሪጅ የአለምን የሴቶች ሪከርድ ትሰብራለች ተብሎ ይጠበቃል። የሰላሳ ኪሎሜትር ሩጫ ውድድር በአሁን ሰአት በደረሰኝ መረጃ መሰረት በአንደኝነት ብሪጅ ስትመራ 1:35:18 ሲሆን […]

Read More →
Latest

ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ የኖርዌ የኖቤል ተሸላሚ ሆኑ !!

By   /  October 11, 2019  /  Addis Admas, AFRICA, EASTAFRICA, NORTH AFRICA, WEST AFRICA, ኣማርኛ  /  Comments Off on ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ የኖርዌ የኖቤል ተሸላሚ ሆኑ !!

አለም አቀፍ መንግስታቶች የእንኳን ደስ ያለዎት መልእት አጋርተዋል እኛም ይዘነዋል Media player Exit playerClose player Close player ቀጥታቀጥታ 100ኛው የኖቤል የሠላም ሽልማት አሸናፊ ጭምቅ ሃሳብ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ የ2019 የኖቤል የሠላም ሽልማት አሸናፊ ሆኑ “በሀገሪቱ ያለውን የብሔር ፖለቲካ ውጥረትና የተፈናቀሉ ሰዎችን ችግር እንደሚፈቱ ባለተስፋ ነን” የኖርዌይ ስደተኞች ካውንስል አምነስቲ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የጀመሩትን ለውጥ አጠንክረው እንዲቀጥሉ […]

Read More →
Latest

ግልፅ ደብዳቤ ለኢትዮጵያ መንግስት በሊባኖስ ከሚኖሩ አትያጵያዊያን:

By   /  October 11, 2019  /  Addis Admas, ማለዳ ራዲዮ, ኣማርኛ  /  Comments Off on ግልፅ ደብዳቤ ለኢትዮጵያ መንግስት በሊባኖስ ከሚኖሩ አትያጵያዊያን:

HAMESA LOMI·FRIDAY, OCTOBER 11, 2019·ግልጽ ደብዳቤ ለኢትዮጵያ መንግስት በሊባኖስ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን አስከሬኖችን ወደ አገር ቤት መላክ ደከመን በሊባኖስ ለምንገኝ ኢትዮጵያውያን ሰራተኞች ሞትና ስቃያችን እንዲቆም አፋጣኝ የሆነ እርምጃ እንዲወሰድልን እንፈልጋለን። ለኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስቴር ጥቅምት 2012 ይህንን ደብዳቤ የምንጽፍልዎ በአገረ ሊባኖስ ከቀን ወደቀን እየተቀጠፈ ያለው የኢትዮጵያውያኖች ውድ ሕይወት እና እየደረሰባቸው ያለው ግፍ እና መከራ ባስችኳይ ይቆም ዘንድ […]

Read More →
Latest

Befeqadu Hailu named International Writer of Courage 2019 at PEN Pinter Prize

By   /  October 11, 2019  /  AFRICA, EASTAFRICA, Ethiopia, NORTH AFRICA, WEST AFRICA, ኣማርኛ  /  Comments Off on Befeqadu Hailu named International Writer of Courage 2019 at PEN Pinter Prize

Published October 10, 2019 by Katie Mansfield Ethiopian writer, activist and co-founder of blogging platform Zone 9 Befeqadu Hailu has been named International Writer of Courage at the PEN Pinter Prize ceremony.  The winner of the PEN Pinter Prize for 2019, Lemn Sissay, made the announcement at the British Library tonight (Thursday 10th October). Hailu said: “I […]

Read More →
Latest

በአርማጭሆ ዜጎች ተፈናቀሉ

By   /  October 10, 2019  /  Addis Admas, AFRICA, EASTAFRICA, Maleda Media, Media, ኣማርኛ  /  Comments Off on በአርማጭሆ ዜጎች ተፈናቀሉ

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar