ኢንጂነር ስመኘው በቀለን ሞት አስመልክቶ ሊሰጥ የነበረው መግለጫ ለ3ኛ ጊዜ ተራዘመ
ኢንጂነር ስመኘው በቀለን ሞት አስመልክቶ ሊሰጥ የነበረው መግለጫ ለ3ኛ ጊዜ ተራዘመ by: Zehabesha (ዘ-ሐበሻ) የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 3 አዲስ አበባ A 29722 በሆነው ቶዬታ ላንድ ክሩዘር መኪና ውስጥ በአዲስ አበባ አብዮት አደባባይ አካባቢ መኪናቸው ውስጥ ሞተው የተገኙት የኢንጂነር ስመኘው ሕልፈት አሁንም በአነጋጋሪነቱ በቀጠለበት ወቅት ስለ ሞታቸው ምክንያት ፌዴራል ፖሊስ እና ጠቅላይ አቃቤር ህግ ይሰጡታል የተባለው መግለጫ […]
Read More →ጅምሩ ጥሩ ነው – ግን እነ በረከትና ካሣ ብቻ አይደሉም!
ጅምሩ ጥሩ ነው – ግን እነ በረከትና ካሣ ብቻ አይደሉም! ነፃነት ዘለቀ (netsanetz28@gmail.com) ብዙ ከዘገዬ በኋላም ቢሆን ብአዴን ነፍስ እያወቀ መምጣቱን በግልጥ እያየን ነው፡፡ ከዘላለም ባርነት የአንድ ቀን ነፃነት እንደሚሻልም እየተገነዘበ እንደሆነ በአንዳንድ ያልተለመዱ መልካም ተግባራቱ እየገለጸ ነው፡፡ ለምሣሌ በድኩማኖቹ ወያኔዎች የማንአለብኝነት ግልጽ ጣልቃ ገብነት ምክንያት በመካከሉ ተሰግስገው በነበሩ የሕወሓት ተወካዮች በነበረከት ስምዖንና ካሣ ታደሰ […]
Read More →የሃዘን መግለጫ
ባሳለፍነው ሳምንት ሰኞ ጀምረን እስከ ዛሬ ድረስ የማለዳ ታይምስ መረጃ ማእከል ምንም አይነት ወቅታዊ ዜናዎችን ለመስራት አልቻልንም ነበር ምክንያቱም የማለዳ ታይምስ የመረጃ ማእከል የዜናዎቻችን አማካሪ የሆነችው (በዶክትሬት ድግሪ እጮ በመሆን በሆላንድ ደልፊን የእርሻ ምርምርን )ለማጠናቀቅ አንድ አመት የቀራት ወጣት ራሄል እሸቱ ሃይሌ እለፈተ ህይወት የተነሳ መረጃ ማእከላችን ምንም አይነት ዜናዎችን ሊያስተላልፍ ባለመቻሉ ፣ይቅርታ እየጠየቅን በአማካሪያችን […]
Read More →ለመጀመሪያ ጊዜ የኢትዮጵያን ቀን በሚኖሶታ በደመቀ ሁኔታ ተከበረ
በትላንትናው እለት በሚኖሶታ ግዛት ለመጀመሪያ ጊዜ የተዘጋጀው የኢትዮጵያን ቀን ከተለያዩ ስቴቶች እና ከካናዳ የመጡ ኢትዮጵያኖች በክብር እና በድምቀት ተከብሯል ። ከካናዳ ዊኒፒንግ፣ ችካጎ ፣ ሳውዝ ዳኮታ ፣ ዊስካንሰን ፣አይዋ እና ኖርዝ ዳኮታ የመጡ ኢትዮጵያውያኖች ከሚኖሶታ ነዋሪዎች ጋር በመሆን በጋራ በድምቀት አክብረዋል። በዚህ የመጀመሪያው የኢትዮጵያውያኖች በአንድነት የመደመር እና በአዲስ አመት አዲስ ቀንን በማስመልከት የኢትዮጵያኖች ቀን ተሰይሞ […]
Read More →ጤነኛ እያሉ ታስረው ፓራላይዝድ ሆነው ከእስር የተፈቱት መምህር
ጤነኛ እያሉ ታስረው ፓራላይዝድ ሆነው ከእስር የተፈቱት መምህር (ፍሬው ተክሌ እንደፃፈው) ይህ ለሀገር የተከፈለ መስዋትነት ነው።
Read More →የኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ቀልድ ጉዞ ከመደመር ወደ መጠርነፍ
የፖለቲካው አስቂኝ ቀልድ ……………………………… ከተመስገን ደስአለኝ …………………………………………… ግዮን፡- በትጥቅ ትግል ላይ የነበሩ ኃይሎች በድርድር መሣሪያቸውን እየጣሉ ሠላማዊ ትግልን በመቀበል ደ አገር ቤት መግባት ጀምረዋል፤ ይህንንስ እንዴት አየኸው? ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ፡- የፖለቲካ አስቂኙ ቀልድ ይሄ ነው፡፡ እየተደረገ ያለው ድርድር አይደለም፤ ለምሣሌ ግንቦት ሰባትን ብትወስደው ድርጅቱ ለአስር አመት ያህል በኤርትራ በርሃ ነበር፤ እዚህ በተለይ አዲስ አበባ ላይ […]
Read More →ብአዴን ለሱዳን የተሰጠው መሬት የሚመለከተው አካል ሳይወያይበት እንደተሰጠ አሳወቀ።
ብአዴን ለሱዳን የተሰጠው መሬት የሚመለከተው አካል ሳይወያይበት እንደተሰጠ ገልፆአል። የብአዴን አመራሮች ያለ አግባብ ሲወቀሱበት እንደኖሩም ገልፆአል! የዛሬው መግለጫ ይበል የሚያሰኝ ነው! ነገር ግን:_ 1) ክልሉን አስተዳድራለሁ እያለ መሬቱ ከገበሬውና ከባለሀብቱ ተቀምቶ ለሱዳን ሲሰጥ፣ ባለፉት አመታት በርካታ ገበሬዎች ሲገደሉ፣ ሲቆስሉ፣ ሀብት ንብረታቸው ሲወድም አልሰማሁም አላየሁም ሊለን አይችልም። በጥቃቅን ነገር እነ መለስ ፊት “ሂስና ግለ ሂስ” እያለ […]
Read More →Ethiopia secures $1 bn World Bank support due to reforms – PM
Dr Abiy Press conference ETHIOPIA Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed says the World Bank will provide $1 billion in direct budget support to the country in the next few months. Abiy was addressing his first press interaction since coming into office.ADVERTISING inRead invented by Teads According to him, the deal with the global finance body had […]
Read More →ከጥላሁን ገሰሰ ኢትዮጵያ እስከ መሃሙድ ሰላም ….ኢትዮጵያ ልተገባ ዝግጅቱን አጠናቀቀች ፣ አቦነሽ አደነው በዝማሬ ሸኘቻት!!
ሁለገብ የኪነጥበብ ባለሙያዋ ዓለም ጸሐይ ወዳጆ በሐገሯ ውስጥ በነበራት እድሜ ለሐገራችን ያበረከተችውን አስተዋጽኦ ከሐገሯም ከራቀች በኋላ የኢትዮጵያን ታሪክ ባህል እና ኪነጥበብ ለማስተዋወቅ ላደረገችው ትጋት ለማመስገን እንዲሁም ልምዷን እና ሙያዋን የምታካፍልበት ባለሙያዎች እና የጥበብ አድናቂዎችም እውቀት የምናተርፍበት መድረኮች እየተመቻቹ ነው፡፡ይሄ መድረክ ሲዘጋጅ በቅድሚያ ዓለምጻሐይን ለማያውቃት ሆኖም ግን የምን ግዜም ምርጥ ከሆኑት የፈጠራ ስራዎቿ ጋር አብረን የኖርን […]
Read More →ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ የምህረት አዋጁ ኮ/ል መንግስቱ ሃይለማርያምን አይመለከትም አሉ
by: Zehabesha (ዘ-ሐበሻ) ዶ/ር አብይ አህመድ ከአንድ መቶ ሃያ በላይ ጋዜጠኞች ጋር ዛሬ ጠቅላይ ሚኒስተር ከሆኖ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ አድረጉ:: በዚህ ቃለምልልስ የተለያዩ ጥያቄዎችን ያስተናገዱት ዶ/ር አብይ “በሁሉም ዘነድ ቅቡልነት ያለው የምርጫ ተቋም እንዲፈጠር እንሰራለን፡፡” ብለዋል:: የምህረት አዋጁን ተከትሎ “ኮ/ል መንግስቱ ሀ/ማርያም በምህረት አዋጁ መሰረት ይቅርታ ተደርጎላቸው ሊመለሱ ይችላሉ?” በሚል ለቀረበላቸው ጥያቄ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሲመልሱ ” […]
Read More →
