የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ካበደረው 33 ቢሊየን ብር አርባ በመቶው ተበላሽቷል ፣ ባክኗል
Former DBE President Bahre Esayas ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ካበደረገው ብድር በአጠቃላይ የተበላሸው ብድር ምጣኔ 40 በመቶ ደረሰ ። ልማት ባንኩ አሁን ላይ የሰጠው ብድር ወይንም (outstanding loan) ከ33 ቢሊዮን ብር የሚያልፍ ሲሆን ፤ ከዚህ ውስጥ የተበላሸው ብድር ማለትም (non performing loan) 14 ቢሊዮን ብር መጠጋቱን የባንኩ ምንጮቻችን ነግረውናል ። ይህም ባንኩ የተጋረጠበትን ትልቅ ፈተናና ሀገሪቱ […]
Read More →እንባ ያራጨው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ
በዛሬው እለት የተጀመረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሰሜናዊ አቅጣጫ በረራ ብዙሀን ኤርትራውያን ቤተሰቦችን እና ኢትዮጵያውያንን ያገናኘ እና ያላቀሰ መሆኑን ከስፍራው የደረሱ የመጀመሪያ በረራ ተስተናጋጆች ለማለዳ ታይምስ ገልፀዋል ። በረራው አስደሳች እና ገራሚ ከመሆኑም በላይ ለሃያ አመታት የተለያዩ ቤተሰቦች የተገናኙበት ነው ሲሉ ገልፀውልናል ። በተለይም ባለፈው የህወሀት መንግስት እና የኤርትራ መንግስት በፖለቲካዊ ኪሳራ ባደረጉት ጦርነት የተለያዩት ቤተሰቦች […]
Read More →የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመጀመሪያ በረራውን ወደ ኤርትራ አደረገ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዛሬው እለት ባደረገው በረራ መሰረት ወደ ኤርትራ ማቅናቱን ከአየር መንገዱ ስራ አስኪያጅ ተገለፀ ። እንደ አየር መንገዱ ስራ አስኪያጅ መሰረት አቶ ተወልደ ገብረማርያም አገላለፅ ከሆነ “ዘመኑ የመደመር ነው ስለዚህ የኢትዮጵያ አየር መንገድም በመደመር በረራውን ወደ ኤርትራ አቅንቷል ።” ሲሉ የገለፁ ሲሆን በአሁን ሰአት የተለያዩ የበረራ ሀቦችን እያሰፋ ያለው ይሄው አየር መንገድ ብዙሀኑን […]
Read More →የኤርትራው ዕርቅ ፈተና ይጠብቀዋል
የኤርትራው ዕርቅ ፈተና ይጠብቀዋ July 16, 2018 0 SHARE! ዋዜማ ራዲዮ- ሁለቱ መሪዎች አሥመራ ላይ መግባቢያ ስምምነት መፈራረማቸውን ተከትሎ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ኢትዮጵያን ጎብኝተዋል፡፡ ከሁሉም በፊት ግን መጀመሪያ ደፋሩን የዕርቀ ሰላም ርምጃ የወሰዱት ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ ቢሆኑም ፕሬዝዳንት ኢሳያስም በጎ ምላሽ ለመስጠት ጊዜ አላጠፉም፡፡ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቱም በኢምባሲዎች ደረጃ ተጀምሯል።፡፡ በርግጥ አስመራ ላይ የተፈረመው ባለ አምስት ነጥቡ […]
Read More →Congratulations to Eritrea and Ethiopia Uniting as One People with One Shared Destiny
NESCommentaryno43final1 (1)
Read More →ኢንጂነር ታከለ ኡማ የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ በመሆን ተሾሙ
የከተማ አስተዳደሩ ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 5ኛ አስቸኳይ ጉባኤው፤ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተሻሻለው አዋጅ መሰረት ነው ምክትል ከንቲባውን የሾመው።
Read More →የሰሜን አሜሪካ ስፖርት ፌደሬሽን የቁልቁለት ጉዞ
ከዘለአለም ገብሬ ዳላስ – ቴክሳስ አመታዊውን የሰሜን አሜሪካ ስፖርት ፌስቲቫል ለመታደም ዳላስ ስቴት ገብተናል። እንደወትሮው ለመታዘብ እና ለመገምገም። የ2018 የሰሜን አሜሪካ ስፖርት ፌደሬሽን ዝግጅት አጀማመሩ አሳፋሪ ነበር። ዝግጅቱ በእርስ በእርስ ጭቅጭቅሲጀመር ታዘብን። የክብር እንግዶች ወደ ስታዲየም በሚገቡበት ሰዓት የእንኳን ደህና መጣችሁ ስነስርዓቱ ፍጹም ልምድ ካካበተ አካል የሚጠበቅ አልነበረም። ሰላሳ አምስተኛ አመቱን የደፈነው ይህ ዝግጅት መልካም ስነ ስርአት አልታየበትም። ግን ገና በጅምሩ በስድብ እና በድብድብ መጀመሩ ስንታዘብ ፌደሬሽኑ ያሰማራቸው ሰራተኞችም ጭምር ስርአት አልበኝነት የሚያሳይ መሆኑን ምስክሮች ነን።እይንዳንዱን […]
Read More →ሳምንታዊ ዳሰሳ ከዳላስ ቴክሳስ ስፖርት ሜዳ
ቅድሚያ ትዝብታችንን በፌደሬሽኑ ደካማ አጀማመር የጠቀስናቸው ጥቃቅን ህጸጾች እንደተመለከታችሁ እርግጠኞች ነን ፣አሁንም ደግመን በምግብ ቤቶች እና እንዲሁም ቀሪውን የፌደሬሽኑን ሂደቶች እንደገና ደግመን በተለያዩ ጉዳዮች ላይም እንቃኛለን ሌሎችንም ትዝብቶች እንዳሣለ። የኢትዮጵያ ስፖርት ፌደሬሽን በየአመቱ አስተያየት ስንሰጣቸው ጆሮ ዳባ ልበስ ብለው ዝምታን መምረጣቸው ግልጽ ቢሆንም እኛ ግን ያለ መሰልቸት ያየናቸውን እና የታዘብናቸውን ከመናገር እና ከመግለጽ አንቆጠብም ፣ይህም […]
Read More →የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመጀመሪያውን በረራ ከችካጎ ለመጀመር ከህብረተሰቡ ጋር ውይይት ማድረጉ ተገለጸ
በሰሜን አሜሪካ ሚድዌስት( መካከለኛው ምእራብ አቅጣጫን አቋርጦ በችካጎ በረራ የሚጀምረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመጭው በወርሃ ሰኔ ላይ ሲሆን ፣ የቀጥታ በረራውን በ13 ሰአት ውስጥ አዲስ አበባ እንደሚገባ እና በሳምንት 3 ቀናቶች ለማድረግ መወሰኑን የሰሜና አሜሪካ ሪጅናል ዳይሬክተር አቶ ንጉሴ ወርቁ ለማህበረሰቡ ገልጠዋል ። አየር መንገዱ የመጀመሪያውን በረራ ከቺካጎን-ወደ አዲስ አበባ አውሮፕላን በረራ ይጀምራል, ከኦሄር […]
Read More →ወርቅነህ ገበየሁ ቀጣዩ ጠቅላይ ሚኒስትር እንዲሆን ህወሃት ወስኗል ክንፉ አሰፋ
ወርቅነህ ገበየሁ ቀጣዩ ጠቅላይ ሚኒስትር እንዲሆን በህወሃት ተሹሟል። ይህ ከታማኝ ምንጭ የደረሰን መረጃ ነው። መረጃው እንደሚጠቁመው፤ እነ ዶ/ር ደብረጽዮን ሹመቱን ያጸደቁለት፤ አቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ ገና በስልጣን ላይ እንዳሉ ነበር። የህወሃት ሰዎች፤ “የኦሮሞ ጠቅላይ ሚኒስትር መሆን ሃገሪቱ አሁን የገባችበትን አስከፊ ችግር ይፈታል” የሚል ቅኝት ይዘው ወደ ምዕራቡ አለም እንዲሰማሩም ተደርጓል። ከሀገሬው ሕዝብ ይልቅ የአሜሪካ እና የአውሮፓን ልብ መግዛት ከቻሉ ለተለመደው የበጀት ድጎማ […]
Read More →
