የተባበረችውን ኢትዮጵያን በጋራ እንገነባለን ገለታው ዘለቀ
በቅርቡ በአንድ የኦሮሞ ወገኖች ስብሰባ ላይ አንድ ሰውየ ኦሮምያ ሰላም የምታገኘው ኢትዮጵያ ስትፈራርስ ነው ኢትዮጵያ መፍረስ አለባት አለ ተብሎ ሲራገብ እያየን ነው። እኔ በግሌ የዚህን ሰው ተልእኮ ለመረዳት ቅንጣት ጊዜ አልወሰደብኝም። ከራሱ ከወያኔ በቀጥታ መልእክት እየተቀበለ የሚሰራ የወያኔ ተቀጣሪ ነው ወይም እያጃጃሉ በስልት የሚጠቀሙበት ሰው ነው። አለቀ። ይህንን ለማለት ያስቻለኝ ነገር እንደሚታወቀው ይህ […]
Read More →በጎንደር እና ጎጃም ላይ የህወሃት(ተሃት) መንግስት የተጠናከረ ጥቃት ከፍቷል
አለበል አማረ እንደአጠናቀረው የህወኃት አገዛዝ ራሱን በኮማንድ ፖስት ካደራጀበት ጊዜ ጀምሮ በአንዳንድ የአማራ ከተሞች፤ ህዝቡ ለወሳኙ ተጋድሎ ለሚያደርገው ሁለገብ ዝግጅት የተፈጠረውን ክፍተት ተጠቅሞ ባለፉት የተጋድሎ እንቅስቃሴወች እንቅስቃሴውን በማስተባበርና በመምራት ወሳኝ ያላቸውን ወጣቶች፤ በክልላችን በሚኖሩ የትግራይ ተወላጆችና በተወሰኑ የኛወቹ አጋሰሶች ጥናት አካሂዷል። ይህንን ጥናት ታሳቢ በማድረግም በያዝነው ሳንት ጀምሮ የተጠናከረ ግን ያልተሳካ ጅምላ አፈሳ በማድረግ […]
Read More →በቤተ ሙስና፣ የ”ጥልቅ ተሃድሶ”ው ድራማ ተጀምሯል! የእርስ በርስ እና ራስን በራስ መተካካት ቧልት እና ፌዝ።
ከክንፉ አሰፋ ከመጋረጃው ጀርባ ስብሃት ነጋ፣ አቦይ ጸሃይ፣ ጌታቸው አሰፋ፣ ደብረጽዮን እና በረከት ስምኦን የሚቆምሩትን ካርታ ሃይለማርያም ደሳለኝ እንደቬጋስ አጫዋች ፊት እያመጣ ይዘረጋዋል። በዲዮጋን ያደረጉት አብዮታዊ እና ልማታዊ “ምሁራን” ፍለጋ ውጤት ነበረው። “የዶክተር ያለህ” ፍለጋ ጥቂት ታማኝ አገልጋዮችና ፣ በርካታ ሮቦቶችን አስገኝቷል። “በዲሞክራሲ” በተመረጠው “የህዝብ ምክር ቤት” የሚኒስትሮቹ ስም ይፋ በሆነ ግዜ፤ ለይስሙላ […]
Read More →በአፍሪካ የጅምላ ግድያን (የዘር ማጥፋት) አስመልክቶ ፓናል ዲስከሽን ተካሄደ
በኖርዝ ኢስተርን ኢልኖይስ ዮኒቨርሲቲ የአፍሪካ ጥናት እና ምርምርም ተቋም ውስጥ በተካሄደው የአፍሪካ መሪዎች የዝር ጅምላ ግድያን አስመልክቶ በተለያዩ አፍሪካ አገራቶኦች እንዴት ዘርን ያመላከተ የጅምላ ግድያ እንደ ተከናወነ ገልጸዋል ። የመጀመሪያውን ገለጻ በሁቱ እና ቱሲ ስለነበረው ከተማሪውች ጥናታዊ ጽሁፍ የቀረበ ሲሆን ከማለዳው ጀምሮ የተለያዩ ተማሪዎች እና ምሁራኖች የግላቸውን አስተያየት እና ጥናታዊ ስሁፎችን አቅርበው ለህዝቡ የመወያያ መድረክ […]
Read More →Ethiopian parliament unanimously approved the new cabinets proposed by Prime Minister Hailemariam Desalegn.
NEW CABINETS IN ETHIOPIA Ethiopian parliament unanimously approved the new cabinets proposed by Prime Minister Hailemariam Desalegn. Prime Minister scrapped the previous posts cluster coordinator with the rank of deputy Prime Minister and advisor to the Prime Minister Cabinet members who remained in their previous posts:- Deputy Prime Minister Demeke Mekonnen Siraj Fegessa – Minister […]
Read More →ዋና ዋና ስልጣኖች አሁንም በሕወሓት እንደተያዙ ነው | ቴዎድሮስ አድሃኖም ተነስቶ ኦሮሞነት የተለጠፈለት ትግሬው ወርቅነህ ገበየሁ የውጭ ጉዳይ ሚ/ርን ቦታ ያዘ | የአባይ ጸሐዬ የቀድሞ ሚስት ሚ/ር ሆነች
አቶ አባይ ጸሐዬ የቀድሞ ሚስት የነበረችው ወ/ሮ ፈትለወርቅ (ሞንጆሪኖ) ገብረእግዛቤር (ዘ-ሐበሻ) የትግራይ ነጻ አውጪው መንግስት ተላላኪ የሆኑት ጠቅላይ ሚኒስተር ኃይለማርያም ደሳለኝ በዛሬው ዕለት አዲሱን ካቢኒያቸውን ይፋ አደረጉ:: አሁንም የመንግስት ቁልፍ ስልጣኖች በሕወሓት እጅ እንደሚገኙ ታውቋል:: መከላከያውን እና ደህነንቱን ከበላይ የሚመሩት ሕወሓቱ ደብረጽዮን አሁን በስልጣን ላይ ያሉ ሲሆን; በኦሮሞ ስም የሚነግደው ሌላኛው ትግሬ ወርቅነህ ገበየሁ የውጭ […]
Read More →በደቡብ አፍሪካ የህወሃት ኢንባሲ አምባሳደር ሙሉጌታ ከማን ጋር እየመከሩ ነዉ ።
በልኡል አለም በ30/10/2016 በደቡብ አፍሪካ የህወሃቱ ቡድን አስቸኳይ ግዜ አዋጁን ተንተርሶ የበጠራዉ ስብሰባ ዉጤታማ እንዳልነበረ ምንጮቻችን በላኩልን ምስጢራዊ መረጃ ያረጋገጥን ከመሆኑ ባሻገር መረጃዎቹ ሌሎች ጉዶችን ይዘዉ ተከስተዋል። ይህዉም በቅርቡ በደቡብ አፍሪካ በጆሐንስበርግ ከተማ ላይ መይፌር እየተባለ በሚጠራዉ ስፍራ ትዉልደ ሱማክሌያዊያን የሆኑ ግለሰቦች በኦሮሞ ብሔር ኢትዮጵያዊያን ወገኖቻችን ላይ የፈጸሙትን የግድያ ወንጀል ተንተርሶ የኦሮሞ ኢትዮጵያዊያንን ያላካተተ ገለልተኛ […]
Read More →ኢሳትን እና ኦሮሞ ሚዲያ ኔትወርክን የሚያገናኝ መድረክ ተጀመረ
በትላንትናው እለት በችካጎ በተካሄደ የገንዘብ ማሰባሰብ ዝግጅት ላይ የኦሮሞ ሚዲያ ኔትወርክ እና ኢሳትን ካሉበት ደረጃ ከፍ ለማድረግ እና የመረጃ ፍሰታቸውን በሃገርቤት ላለው ህዝብ ለማዳረስ ጠንክረው በጋራ መስራት አለባቸው በሚል እሳቤ ከኦሮሞ ማህበረሰብ ተወካይ አንደበተ ርእቱ ዶ/ር አወል አልሎ እና ከእሳት አሮ ኤርምያስ ለገሰ የተገኙ ሲሆን ገቢው ለእሳት 6ኛ አመት ክብረ በአል እና ለኦምኒ እንዲሆን መላው […]
Read More →Ethiopian Premier Expects Economic Rebound When Emergency Ends
William Davison Ethiopia’s six-month state of emergency could be called off before that period is over, allowing the economy to recover quickly after months of violent protests and attacks on businesses, said Prime Minister Hailemariam Desalegn. “I think it can quickly settle down and we don’t even need six months of the emergency period that’s […]
Read More →የወያኔ መንግስት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ኮማንድ ፖስት ይፋ አደረገ።
በማንኛውን የሀገሪተሩ ክፍል የተከለከሉ ተግባራት ========================== ማንኛውን ሁከት እና ብጥብጥና በህዝቦች መካከል መጠራጠር እና መቃቃር የሚፈጥር ይፋዊም ሆነ ድብቅ ቅስቀሳ በማናቸውም መልኩ እና ዘዴ ማድረግ፤ ፅሁፍ ማዘጋጀት ማተምና ማሰራጨት፣ ትእይንት ማሳየት፣ በምልክት መግለፅ ወይም መልእክትን በማናቸውም ሌላ መንገድ ለህዝብበ ይፋ ማድረግ ፈቃድ ሳይኖር በማንኛውም ህትመት ወደ ሀገር ወስጥ ማስገባት ወይም ወደ ውጪ ሀገር መላክ በመመሪያው […]
Read More →
