www.maledatimes.com 2019 - MALEDA TIMES - Page 27
Loading...
You are here:  Home  >  2019  -  Page 27
Latest

በኢፍድሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ በመገናኛ ብዙሃን ላይ ያቀረበው የህግ ጥናት ቡድን ሪፖርት

By   /  March 16, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on በኢፍድሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ በመገናኛ ብዙሃን ላይ ያቀረበው የህግ ጥናት ቡድን ሪፖርት

https://drive.google.com/file/d/0B_7NutgYXp7qSG9DaVo4YmJhdDloS3dIMFZZWjdPbDFZbVhJ/view

Read More →
Latest

በኢትዮጵያ አየር መንገድ ላይ ለደረሰው አደጋ ለተጎጂ አካላት እና ቤተሰቦቻቸው አለም አቀፍ የህግ ጥብቅና ለመስጠት ጠበቃ ዶ/ር ሸክስፒር ፈይሳ ገለፁ!

By   /  March 13, 2019  /  Addis Admas, Ethiopia, WEST AFRICA, ባላገሯ በአሜሪካ, ኣማርኛ  /  Comments Off on በኢትዮጵያ አየር መንገድ ላይ ለደረሰው አደጋ ለተጎጂ አካላት እና ቤተሰቦቻቸው አለም አቀፍ የህግ ጥብቅና ለመስጠት ጠበቃ ዶ/ር ሸክስፒር ፈይሳ ገለፁ!

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ቁጥር 302 ፍሬድማን ሩቢን እና የህግ ባለሙያው ሼክስፒር የህግ ቢሮ ሲያትል፡ አሜሪካ። ማርች 13 ቀን፣ 2019 ዓ.ም ከቦይንግ አውሮፕላን ካምፓኒ በጥቂት ርቀት ላይ የሚገኘው፤ ፍሬድማን ሩቢን የህግ ቢሮ፤ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ህይወታቸው ያጡትን ቤተሰቦች የሚታደግ መሆኑን አሳወቀ። ፍሬድማን ሩቢን የህግ ቢሮ – በተለይ በኢትዮጵያ፣ አፍሪቃ የሚገኙ ዜጎች ፍትህ እንዲያገኙ ለማድረግ፤ ከኢትዮጵያዊው […]

Read More →
Latest

በእንባ ያራጨው የአየር መንገድ ሰራተኞች ንግግር !!

By   /  March 11, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on በእንባ ያራጨው የአየር መንገድ ሰራተኞች ንግግር !!

Read More →
Latest

ከ2 ፓይለት እና 5በረራ አስተናጋጆች 1ቴክኒሽያን ውጭ ከ13 በላይ ኢትዮጵያውያን በበረራው ላይ ነበሩ ። አየር መንገዱ ለመግለጽ አልፈለገም !!

By   /  March 11, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on ከ2 ፓይለት እና 5በረራ አስተናጋጆች 1ቴክኒሽያን ውጭ ከ13 በላይ ኢትዮጵያውያን በበረራው ላይ ነበሩ ። አየር መንገዱ ለመግለጽ አልፈለገም !!

በትላንትናው እለት የተከሰከሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 737 max ላይ ተሳፋሪ የነበሩት ኢትዮጵያውያኖች ከሃያ እንደሚበልጡ ተገልጿል ። በዩኤን ውስጥ የሚሰሩ አስተርጓሚዎች እና የተለያዩ ስራ ያላቸው ግለሰቦች ተሳፍረው እንደነበር ተገልጿል። በሴቭ ዘችልድረን ውስጥ የሚሰራው አቶ ታምራት ሙሉ ደምሴ ፣ ሳራ ጌታቸውጌትነት አለማየሁ ፣ስንታየሁ አይመኩ ፣ሙሉ ሰው አለሙ ጥቂቶቹ ሲሆን ከእርሱ ጋር ሌሎችም ተሳፋሪዎች እንደነበሩ መረጃው ይጠቁማል። […]

Read More →
Latest

157 ተሳፋሪዎችን ጭኖ ሲበር የነበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በተነሳ በስድስት ደቂቃ ልዩነት ውስጥ ተከሰከሰ !!

By   /  March 10, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on 157 ተሳፋሪዎችን ጭኖ ሲበር የነበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በተነሳ በስድስት ደቂቃ ልዩነት ውስጥ ተከሰከሰ !!

በበረራ ቁጥሩ ኢቲ 302 የተመዘገበና ንብረትነቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሆና 149 መንገደኞችንና 8 የበረራ ሰራተኞችን አሳፍሮ ዛሬ ጠዋት ከአዲስ አበባ ወደ ናይሮቢ ሲበር የነበረ ቦይንግ 737 አውሮፕላን ከቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ከጠዋቱ 2 ሰዓት ከ44 ደቂቃ ላይ ከተነሳ ከስድስት ደቂቃ በኋላ ግንኙነቱን ማቋረጡን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታወቋል። አውሮፕላኑ ቢሾፍቱ አካባቢ የተከሰከሰ ሲሆን፥ የነፍስ አድን ስራ በመከናወን […]

Read More →
Latest

የሃገር ውስጥን ሰላም መዝራት ሳይቻል ስለ ጎረቤቶች ማሰብ ህልም እና ቅዥት መደባለቅ ነው !!

By   /  March 7, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on የሃገር ውስጥን ሰላም መዝራት ሳይቻል ስለ ጎረቤቶች ማሰብ ህልም እና ቅዥት መደባለቅ ነው !!

ዛሬ ይህንን ሃሳብ የምጽፈው በሃገራችን በተፈጠረው የመሬት ይገባኛል ጥያቄ እና የእኔ ዘር ነው የነገሰው በሚል የተፈጠረው እንቢተኝነት እና ሰርአት አልበኝነት ቅጥ ያጣ በመሆኑ መንግስት እየሰበከ ያለውን ፍቅር መንገዱን ስቶ ወደ አንድ አቅጣጫ ብቻ ሲያደላ ፣ ሌላው ሲያጠፋ እንደ እንጀራ ልጅ አፈሙዝ ሲዞርበት ነገር ግን ፣ የተጨቆኑ ዘሮች በሚል አነስተኛ እና ጥቃቅን አስተሳሰብ ዘሮቻቸው ባንክ ሲዘርፉ፣ […]

Read More →
Latest

የአዲስ አበባ ወንዞች ዳርቻ ፕሮጀክት በሙከራ ተጀመረ

By   /  February 24, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on የአዲስ አበባ ወንዞች ዳርቻ ፕሮጀክት በሙከራ ተጀመረ

የአዲስ አበባ ወንዞችና የወንዞች ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ሐሙስ የካቲት 14 ቀን 2011 ዓ.ም. ሸራተን ሆቴል ፊት ለፊት ከሚገኘው ከቀድሞ የፌዴራል ፖሊስ ጋራዥ ግቢ ውስጥ በተደረገ የማስጀመርያ መርሐ ግብር ተጀመረ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ይገኙበታል ተብሎ ቢጠበቅም ሌላ ጉዳይ አጋጥሟቸው እንዳልተገኙ በተገለጸበት መድረክ፣ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ (ኢንጂነር) የፕሮጀክቱን መጀመር አብሥረዋል፡፡ አዲስ […]

Read More →
Latest

“6 ልጆቻቸውን ለህወሓት ትግል የገበሩ እናት ጐዳና ላይ ወድቀዋል”

By   /  February 23, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on “6 ልጆቻቸውን ለህወሓት ትግል የገበሩ እናት ጐዳና ላይ ወድቀዋል”

 የእውቁ የህወሓት ታጋይና የትግርኛ ዘፋኝ ብርሃኑ ጋኖ እናት በችግር ጐዳና ላይ መውጣታቸው ተጠቆመ፡፡ ወይዘሮዋ 6 ልጆቻቸውን ለህወሓት ትግል ገብረው ጧሪ ቀባሪ በማጣት፣ በአሳዛኝ ሁኔታ በመቀሌ ጐዳና ላይ መውደቃቸውንና በቅርቡ ወደ ተንቤን መሄዳቸውን ጉዳዩን በቅርበት የሚያውቁት አቶ አርአያ ተስፋማርያም ለአዲስ አድማስ ተናግረዋል፡፡ የህወሓት ታጋዮች በወኔ ወደ ትግል እንዲገቡ ሲቀሰቅሱና ሲያነሳሱ ከነበሩት ድምፃዊያን ታጋዮች መካከል አንዱ የሆነው ብርሃኑ […]

Read More →
Latest

የመረጃ ዘጋቢን ያስደበደቡት ፖሊሶች ናቸው !! የለገጣፎ 04 ቀበሌ ሊቀመንበር አቶ ነጋሽ ወርቁ ለጠፋው እና ለተጎዱት ወገኖች ተጠያቂ ናቸው

By   /  February 23, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on የመረጃ ዘጋቢን ያስደበደቡት ፖሊሶች ናቸው !! የለገጣፎ 04 ቀበሌ ሊቀመንበር አቶ ነጋሽ ወርቁ ለጠፋው እና ለተጎዱት ወገኖች ተጠያቂ ናቸው

የመረጃ ዘጋቢ ወደ ለገጣፎ ያቀናው ዛሬ ማለዳ ከሌሎች ባልደረቦቹ ጋር ሲሆን በቦታው እንደደረሱ ፖሊሶች አፍሰዋቸው ወደ ፖሊስ ጣቢያ በር ላይ እንዳመጧቸው ከስፍራው የደረሰን መረጃ ያመለክታል ። ደብዳቢዎቹም በፖሊስ መኪና መጥተው ነው የደበደቧቸው ። ኢንስፔክተር ግርማ የከንቲባዋ ደጋፊ በመሆኑ ይህንን አይነት ህገ ወጥ ስራ የሰሩት ። አስር ሰዎች ከሶማሌ ተፈናቃይ የነበሩትን ሰብስበው ይዘው እንደመጡና ጋዜጠኞቹን ከበው […]

Read More →
Latest

Interview: Ethiopia Lets in Human Rights Watch for First Time in 8 Years

By   /  February 22, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on Interview: Ethiopia Lets in Human Rights Watch for First Time in 8 Years

Genuine Progress on Rights, Yet Ethnic Tensions Loom in Rural Regions Amy Braunschweiger  Senior Web Communications Manager Felix Horne  Senior Researcher, Horn of Africa Show More ServicesPrint After more than two years of protests, power changed hands in Ethiopia last April. Under the new Prime Minister Abiy Ahmed, Ethiopia is shedding its reputation as a […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar