ጠቅላይ ሚንስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ ታናሽ ወንድማቸውን የስቪል ሰርቪስ ፕረዚዳንት አድርገው ሾሙ
ከሟቹ መለስ ዜናዊ በኃላ የሃገሪቱ ጠቅላይ ሚንስትር ሆነው የሚያገለግሉት የቀድሞው የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ አስተማሪ እና የአሁኑ ጠቅላይ ሚንስትር በአዲሱ በስልጣን የመተካካት ስራ ላይ ታናሽ ወንድማቸውን ከደቡብ ዩንቨርሲቲ በማንሳት በአስተዳደር ዘርፍ ለሲቪል ሰርቪስ ፕረዚዳንት ሆነው እንዲቀመጡ ማድረጋቸው አነጋጋሪ ሆኖአል ። በትምህርት ቤት ውሥጥ መልከ ጥፉው እየተባሉ የሚጠሩት እኝሁ የአቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ ታናሽ ወንድም በዝምድና በቻ ቦታውን እንዲጨብጡ […]
Read More →ኢትዮጵያዊቷ ወጣት በኩዌት የሞት ፍርድ ተወሰነባት።
አሰሪዎቻን ገድለሻል በሚል ክስ የተመሰረተባት ኢትዮጵያዊት በዚህ ባሳለፍነው ሳምንት በኩዌት ፍርድ ቤት የሞት ፍርድ ቅጣት የተጣለባት ሲሆን ፣በኩዌት የሚገኘው የኢትዮጵያ ተዋህዶ ቤተከክርስቲያን መስተዳድር በወጣቷ እምነት መሰረት ንሰሃ እንድትገባ እና ቃለ ኑዛዜ እንድትሰጥ ከፍረድቤቱ ጋር በመነጋገር የመጨረሻ ቃሏን የተቀበሉ መሆኑን ከፍካት የስደተኞች መረዳጃ ማህበር በኩዌት ያደረሱን ዘገባ ያመለክታል ። የኢተዮጵያዊቷ ማንነት ለቤተሰብ ደህንነት ሲባል በወቅቱ እንዲገለፅ […]
Read More →Fekat :happy ending to a tragic story of an Ethiopian immigrant women in Beirut
Ethiopian women immigrants in the middle east have experienced all sorts of tragedy. When Girum Teklehaymanot, an Ethiopian journalist who is exiled to what is now war-torn Yemen, shared on his face book page last week a story of new born baby girl in Beirut, Fekat, in a jubilant mood for being a father, there […]
Read More →Ethnic tensions in Gondar reflect the toxic nature of Ethiopian politics
From uneven development to authoritarian government, the morass of issues facing the city of Gondar offer a snapshot of Ethiopia’s wider problems William Davison, In Gondar, a city in Ethiopia’s northern highlands, a lone tourist pauses to take a photo of a fortress built more than two centuries ago. Nearby, past a row of gift […]
Read More →የዛሬ የፍርድ ቤት ቆይታየና ከምስክራችን ከጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ጋር ያደረኩት ውይይት!
(ጋዜጠኛ አምሳሉ ገብረኪዳን አርጋው) የዛሬ የፍርድ ቤት ቆይታየና ከምስክራችን ከጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ጋር ያደረኩት ውይይት! ዛሬ ዕንቁ መጽሔት ገበያ ላይ በነበረችበት ወቅት እኔ በዓምደኝነት ኤልያስ ገብሩ ደግሞ በአርታኢነት ስንሠራ መጋቢት ወር 2006ዓ.ም. ላይ የአኖሌ የጥፋት ሐውልት በጥፋት ኃይሎች ተገንብቶ ሊመረቅ ሰሞን “የተገነቡትና በመገንባት ላይ ያሉት የመታሰቢያ ሐውልቶች የሠማዕታት ወይስ የቅሱፋን?” በሚል ርእስ ጽፌው በነበረው ጽሑፍ […]
Read More →ግልጽ ደብዳቤ ለኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን የልጄ የተመስገን ደሳለኝን ጤንነትና የጉብኝት ሁኔታን ስለማወቅ፦
እባክዎ ሼር በማድረግ ይተባበሩን… 24/4/2009ዓ.ም አዲስአበባ ጉዳዩ፡- የልጄ ተመስገን ደሳለኝን ጉዳይ ይዤ እናንተው ጋር መመላለስ የግድ ሆኖብኝ ዛሬም ከደጃችሁ መጥቻለሁ፡፡ ባሕሌና አስተዳደጌ ያስተማረኝ አንድቦታ ለአንድ ጉዳይ መመላለስለ ችግሩ ባለቤትም ሆነ ለመፍትሄ ሰጭው አሰልቺ መሆኑን ነው፡፤ እውነት ለመናገር ዛሬም ወደ በራፋችሁ ስመጣ እንደው እነዚህን ሰዎች ስራ እያስፈታኋቸው ይሆን ከሚል ሃፍረት ጋር ነው፡፡ ግን ምን ላድርግ? ጉዳዩ […]
Read More →ኢህአዴግ ሙሰኞችን ካልከሰሰ አገሪቷ ወደ ብተና ማምራቷ አይቀርም!( ስብሃት ነጋ)
– – የኢህአዴግ ጉባኤ አካሄዱ ተቻችሎ የማለፍ፣ ህዝባዊነት የተሸረሸረበትና ነገሮችን አስቀድሞ ያለማየት ችግር ያለበት ነው የኢህአዴግ ጉባኤ አሰራሩ የብሄራዊ ድርጅቶችን ወቅታዊና ትክክለኛ አቋም የሚያሳይ ነው ብለው እንደማያምኑና መፈተሽ እንዳለበት አንጋፋው የኢህአዴግ ታጋይ/የህወሓት መስራች/ አቶ ስብሃት ነጋ ተናገሩ፡፡ ኢህአዴግ ባመነው ልክ ሙሰኞችን ካልከሰሰ አገሪቷ ወደ ብተና ማምራቷ አይቀርም ብለዋል፡፡ አቶ ስብሃት ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ ብቻ በሰጡት […]
Read More →Top 10 Countries with Highest External Debt
External Debt is that part of the country’s total debt that was borrowed from foreign lenders, including governments, international financial institutions, and commercial banks. As per the latest available data with the CIA Factbook, the United States tops the list of 10 countries that have the highest external debt. The US was followed by the […]
Read More →የጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ሆስፒታል መግባት ማህበረሰቡን አስደንግጦአል ። በመንግስት ሃይሎች ክፉኛ ድብደባ እንደተፈጸመበት ይጠረጠራል
(ዘ-ሐበሻ) በጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ላይ የሚፈጸመው ግፍ ከ ዕለት ወደ ዕለት እየጨመረ ነው:: ዛሬ ወንድሙ ታሪኩ ደሳለኝ በሶሻል ሚድያ በለቀቀው መረጃው እንዳለው ተመስገን በጠና ታሞ ሆስፒታል ገብቷል:: ዛሬ ታህሳስ 18/09 ዓ.ም “ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ እጅግ ታሟል” በሚል ታሪኩ በለቀቀው መረጃ ” በዝዋይ ባቱ ሆስፒታል የሚገኙ ምንጮቻችን እንደገለፁል ዛሬ ታህሳስ 18/09ዓ.ም ተመስገን ታሞ በአንፖላንስ ወደ ሆስፒታሉ […]
Read More →ከኢትዮጵያ ወደ ዋሽንግተን ዲሲ ሲጓዝ የነበረው አውሮፕላን በፊላደልፊያ ቆይታ ማድረጉ ታወቀ
ከአዲስ አበባ ቦሌ አየር መንገድ ተነስቶ ወደ ዋሽንግተን ዲሲ ዱለስ አየር መንገድ ተጉዦችን ይዞ ሲጓዝ የነበረው ድሪም ላይነር አውሮፕላን በፔንሰልቬኒያ አየር መንገድ በማረፊያ ጣቢያ እንዲያርፍ ተደርጎ እንደነበር እና በዋሽንግተን ዲሲ በነበረው የአየር መዛባት እና በማረፊያ ጣቢያው ላይ በጣለው ዝናብ እና በቀዝቃዛ እና ነፋሻማ አየር ምክንያት ማረፊያ ቦታውን አንሸራታች በረዶ ሸፍኖት ስለነበር በዚህ አጋጣሚ ማረፍ እንደማይችል […]
Read More →
