የኢትዮጲያ ልጆች የነጻነት ተጋድሎ እስከ አድዋ በጨረፍታ
# ዝክረ-አድዋ 18 የኢትዮጵያ ልጆች ነጻነታቸውንና ብሔራዊ አንድነታቸውን ለማስከበር ባህር ተሻግረው ድንበር ጥሰው ከመጡ አያሌ የውጭ ወራሪዎች ጋር ከፍተኛ ፍልሚያቸውን አካሂደዋል ።ከነዚህ ከባድ ወታደራዊ ፍልሚያዋች ውስጥ ኢጣሊያ ኢትዮጲያን በሀይል ለማንበርከክ ያደረገችውን ወረራን ለመመከት ኢትዮጲያውያን ያደረጉት ፍልሚያ አንዱና ተጠቃሹ ነው ፤ በኢትዮጵያ ረጅም የታሪክ ዘመን ውስጥ በተለይም ከ 16ኛው መቶ ክፍለዘመን ወዲህ የተለያዮ የውጭ ወራሪዎች አገሪቱን […]
Read More →121ኛው የአድዋ ድል በአል በጀርመን ፍራንክፈርት ከተማ በደመቀ ሁኔታ ተከበረ። ዘላለም ደበበ
በአውሮፓውያን የቀን አቆጣጠር ማርች 4 ቀን 2017 በጀርመን ሀገር ፍራንክፈርት ከተማ የሚገኙ የፖለቲካና የሲቪክ ማህበራት በጋራ በመሆን ባዘጋጁት የአድዋ ድል መታሰቢያ ዝግጅት ላይ ከሁሉም እድሜና ፆታ የተውጣጡ ኢትዮጵያውያን በቦታው በመገኘት በጋራ አክብረዋል። ዝግጅቱ ከቀኑ 15:00 ሰዐት ላይ የጀመረ ሲሆን አቶ የወንድወሰን አናጋው ለታዳሚዎቹ የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር በማድረግ የእለቱ ዝግጅት መጀመሩን አብስረዋል። በመቀጠልም የአድዋ ድልን […]
Read More →Ethiopia’s Cruel Con Game
Capital Flows , CONTRIBUTOR Guest commentary curated by Forbes Opinion. Avik Roy, Opinion Editor. Opinions expressed by Forbes Contributors are their own. GUEST POST WRITTEN BY David Steinman Mr. Steinman advises foreign democracy movements. He authored the novel “Money, Blood and Conscience” about Ethiopia’s secret genocide. In what could be an important test of the […]
Read More →የሰማያዊ ፓርቲ የምክርቤት ወሳኝ አባል በወያኔ ደህንነት ታድነው ወደ ዘብጥያ ወረዱ
የቀድሞ አንድነት ፓርቲ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል እንዲሁም የሰማያዊ ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበር በመሆን ሲያገለግሉ የነበሩ፤ አሁን ደግሞ የሰማያዊ ፓርቲ ብሔራዊ ምክር ቤት አባል የሆኑት ፤ አቶ ነገሠ ተፋረደኝ በማዕከላዊ ታስረው እንደሚገኙ ለማወቅ ተችሏል ። – አቶ ነገሠ በትላንትናው ዕለት ፣ አራዳ ጊዬርጊስ ቤተ የክርስቲያን፣ እብስተ መና ካፊ ውስጥ በደህንነቶች ክትትል ይደረግባቸው እንደነበር አብሯቸው የነበረ የዓይን […]
Read More →የውጭ ምንዛሪ እጥረት ግድቡ እንዳይገነባ ያግደዋል !
ዮሐንስ አንበርብር ምንጭ ሪፖርተር ዶ/ር ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል፣ የመገናኛና ኢንፎሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስትርና የታላቁ ህዳሴ ብሔራዊ ምክር ቤት ቦርድ አባል የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብ ግንባታ እንዲጀመር የመሠረት ድንጋይ በይፋ የተጣለበት ስድስተኛ ዓመት ሊደፍን ጥቂት ቀናት ብቻ ይቀራሉ፡፡ የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቱ አቅም በአፍሪካ ትልቁ እንዲሁም በዓለም አቀፍ ደረጃ ከሚታወቁ 10 ኃይድሮ ኤሌክትሪክ ኃይል […]
Read More →መሪራስ አማን በላይ በስድሳ አምስት ዓመታቸው አረፉ
ኢዛ (ዓርብ የካቲት ፳፬ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. Mar. 3, 2017)፦ የተከበሩት ባለታሪክ፣ ፈላስፋ፣ ባለመድኃኒት፣ የነገረ-መለኮት አዋቂ እና የ24 መጻሕፍት ደራሲ የነበሩት መሪራስ አማን በላይ ባደረባቸው ሕመምየካቲት ፳፬ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. (እ.ኤ.አ. ፌብሩዋሪ 17 ቀን 2017) በሎስ አንጀለስ ከተማ በተወለዱ በ65 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም ተለዩ። መሪራስ አማን የተወለዱት መጋቢት ፳፫ ቀን ፲፱፻፵፫ ዓ.ም. (እ.ኤ.አ. አፕሪል 1 […]
Read More →ዶ/ር ብርሃኑና ጀዋር መሐመድ ነጋ በጋዜጣ ይፈለጋል ጥሪ ሊቀርብላቸው ነው
ዶ/ር መረራ ጉዲና የቀረበባቸው ክስ በችሎት ተነበበላቸው | ለፍርድ ቤት ያቀረቡትን አቤቱታ ይዘናል ምንጭ ዘሃበሻ (የካቲት 24/2009) ዶ/ር መረራ ለሶስት ወር በማእከላዊ ሲመረመሩ ከቆዩ በኋላ በባለፈው ሳምንት ክስ እንደተመሰረተባቸው ይታወሳል። ክሱ የደረሳቸው ቢሆንም በችሎት እንዲነበብላቸው ለዛሬ የካቲት 24, 2009 ቀጠሮ ተይዞ ነበር። በዶ/ር መረራ ጉዲና ስም የተከፈተው መዝገብ፤ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ እና አቶ ጃዋር […]
Read More →በአድዋ ጦርነት የመረጃ (Intelligence) ሚና
በሃገርና በህዝብ ደህንነት ጥበቃ ሚኒስቴር ስር ፤ ሐምሌ 1973 ዓ.ም በታተመውና “ደህንነት” በተሰኘ መፅሄት ከገፅ 28 – 38 ከአድዋ ጦርነት በፊት ፣ በጦርነቱ ጊዜና ከጦርነቱ በኋላ በጣሊያንና በኢትዮጵያ ወገን የተካሄደውን የስለላ ስራ አስመልክቶ “በአድዋ ጦርነት የኢንተለጀንስ ሚና” በሚል ርዕስ ስር የሚከተለውን ጽሁፍ አስፍሯል። (መስቀሉ አየለ) ሀ)የጠላት መረጃ የኢጣሊያ መንግስት ኢትዮጵያን ቅኝ ግዛቱ ለማድረግ ሲነሳ […]
Read More →በባሕር ዳር ዩንቨርሲቲ ፖሊ ቴክኒክ ግቢ የትግራይ ተወላጅ ተማሪዎችን የሚያስጠነቅቅ ወረቀት ተበትኖ አደረ | የዘር ግጭት እንዳይነሳ ሥጋት አለ
መንግስት በዘር የከፋፈለው ለእንደዚህ አይነት የእርስ በእርስ ግጭት ሊዳርግ እንደሚችል አለመጠናቱ ጉዳቱ መንግስትን ፍርሃት ውስጥ አስጥሞታል !! የዘር ግጭት ከተነሳ መላው የብሄር ብሄረሰቦች አይኑን ወደ ትግራይ ተወላጅ ላይ እንደሚዳርግ የተለያዩ ጥናቶች ያመለክታል የትግራይ ተወላጆች እና አመራሮች ይህንን ጠንቅቀው ስለሚያውቁት በህዝቦች ላይ ከፍተኛውን ግፍ እያደረጉ እንደሆነ ካለፉት አስር አመታት ወዲህ የሚያሳየው መረጃ ይጠቁማል ! (ዘ-ሐበሻ) የሕወሓት […]
Read More →ዓድዋና ዝካሬው በአረብ ሃገራት ….
የማለዳ ወግ … ታላቁን የዓድዋን ድል ለማክበር ቢሮን መዝጋት በቂ ነውን ? ========================================= * ስለ መከረኛዋ ኢትዮጵያ ስትሉ እንደ ድርጅታችሁ በዓላት ሰለ ዓድዋም ድል ሰባስቡን … * ዓድዋን በፊስታ ዳንኪራ ማክበሩ ቀርቶ ፤ በክብር ለሞቱልን ሰማዕታት ሻማ አስበሩን … * የስደት ፍሬዎቻችን ታሪክ እናስተምራቸው ፤ የጀግኖች አባቶችን ታሪክ እናውርሳቸው … * ዓድዋ ከውጭ ወራሪ ጋር […]
Read More →
